🇪🇹ኢትዮ University
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 🇪🇹ኢትዮ University
کانال 🇪🇹ኢትዮ University (@ethiouniversity1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 152 194 مشترک است و جایگاه 741 را در دسته آموزش و رتبه 182 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 152 194 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 02 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 2 673 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 77 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.13% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.08% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 24 549 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 15 343 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 60 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew
🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 03 سپتامبر | +27 | |||
| 02 سپتامبر | +77 | |||
| 01 سپتامبر | +86 |
| 2 | በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመዝግባችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች የሙከራ ፈተና ነገ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ጀምሮ የሚሰጥ በመሆኑ፤ በሚቀርባችሁ የፈተና መስጫ ማዕከል ከጠዋቱ 2:30 ተገኝታች የሙከራ ፈተናውን እድትወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
Username እና Password መፈተኛ ማዕከሉ ስትደርሱ በጣቢያው ከሚመደቡ የፈተና ጣቢያ አስተባባሪዎች በኩል የምታገኙ መሆኑ ተገልጿል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 1 |
| 3 | በነሐሴ 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ የጤና ባለሙያዎች ውጤት ተለቋል፡፡
በነሐሴ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን የጤና ሙያ የብቃት መዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 በሥራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በዚህ ዙር ለመጀመሪያ ጊዜ ተመዛኞች በተናጠል የውጤት ትንተና (Domain Analysis) ማየት እንደምትችሉ የተገለፀ ሲሆን፣ ይህም ራችሁን ለማሻሻልና የበለጠ ለማብቃት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ዻጉሜን 02/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቱሩ አሳውቋል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 15 486 |
| 4 | በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም Result https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤታቸውን ማየት የቻላሉ።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ " ሙሉ ውጤታችን Disqualified ተደርጓል " ያሉ በርካታ ተማሪዎች ቅሬታ አቅርበዋል።
ተማሪዎቹ " ይፋ በተደረገው የፈተና ውጤት ላይ የገጠመን ከፍተኛ ችግር እንዲሰማልን እንፈልጋለን " ብለዋል።
ቅሬታቸውን ካቀረቡት መካከል በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳንይንስ ተማሪዎች ውጤታቸው " ሙሉ በሙሉ Disqualified " የተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ በተጨማሪ፥ በደብረ ብርሃን፣ ወሎ፣ አርባ ምንጭ፣ ሚዛን ቴፒ፣ ሰመራ፣ ባህርዳር፣ ወልቂጤ፣ ኦዳ ቡልቱም፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ የተለያዩ ተማሪዎች ውጤት ላይ ተመሳሳይ ችግር እንደገጠማቸው አመልክተዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ቅሬታቸውን ተመልክቶ ምክንያቱን በመለየትና በማሳወቅ እንዲሁም በመመርመር አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 20 846 |
| 5 | መቄዶንያ የሚያስገነባው ግዙፍ ህንጻ በመጪው ዓመት መጨርሻ ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለጸ
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር እያስገነባው የሚገኘው 20ሺህ ሰዎች የሚያገለግል የሕክምና እና የመኖሪያ ባለ 12 ወለል ግዙፍ ሕንፃ የግንባታ ስራ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቅቆ ግንቦት በ2019 ዓ.ም. ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ለአሐዱ ሬዲዮ አስታውቋል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 18 454 |
| 6 | ይድረስ ለ 2019 የዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ!
Freshman ላይ ትልቁ ፈተና የማንበቢያ ማቴሪያሎችን እና የፈተና ጥያቄዎችን በሰዓቱ አለማግኘት ነው። ይሄ እንዳያሳስባችሁ Ethio Freshman መፍትሔውን ይዞላችሁ መጥቷል!
በአፑ ውስጥ ምን ምን ተካቷል?
✅ ያለፉ ዓመታት ፈተናዎች(2014- 2018)፡ የሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የ Mid እና Final ፈተናዎች ከነመልሶቻቸው (ጥያቄዎች ስለሚደጋገሙ ለውጤታችሁ ወሳኝ ናቸው)
✅ ግልጽ የአማርኛ ኖቶች፡ ውስብስብ ጽንሰ-ሀሳቦችን (Concepts) በቀላሉ የሚያስረዱ አጫጭር ማስታወሻዎች
✅ Official መጻሕፍት እና አጋዥ መጻሕፍት፡ በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ Modules እና የ Teacher's Guides
✅ የልምምድ ጥያቄዎች፡ በየምዕራፉ (Chapter) የተዘጋጁ የ Practice ጥያቄዎች
ለካምፓስ ቆይታዎ ወሳኝ የሆኑ Tips እና የዲፓርትመንት መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቤተሰባችንን ይቀላቀሉ፡
👉 @ethiofreshman1
📱 አፑን ከPlaystore ለማውረድ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.fidelacademy.freshmanexamsapp | 19 227 |
| 7 | ይድረስ ለ 2019 የዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ!
Freshman ላይ ትልቁ ፈተና የማንበቢያ ማቴሪያሎችን እና የፈተና ጥያቄዎችን በሰዓቱ አለማግኘት ነው። ይሄ እንዳያሳስባችሁ Ethio Freshman መፍትሔውን ይዞላችሁ መጥቷል!
በአፑ ውስጥ ምን ምን ተካቷል?
✅ ያለፉ ዓመታት ፈተናዎች(2014- 2018)፡ የሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የ Mid እና Final ፈተናዎች ከነመልሶቻቸው (ጥያቄዎች ስለሚደጋገሙ ለውጤታችሁ ወሳኝ ናቸው)
✅ ግልጽ የአማርኛ ኖቶች፡ ውስብስብ ጽንሰ-ሀሳቦችን (Concepts) በቀላሉ የሚያስረዱ አጫጭር ማስታወሻዎች
✅ Official መጻሕፍት እና አጋዥ መጻሕፍት፡ በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ Modules እና የ Teacher's Guides
✅ የልምምድ ጥያቄዎች፡ በየምዕራፉ (Chapter) የተዘጋጁ የ Practice ጥያቄዎች
ለካምፓስ ቆይታዎ ወሳኝ የሆኑ Tips እና የዲፓርትመንት መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቤተሰባችንን ይቀላቀሉ፡
👉 @ethiofreshman1
📱 አፑን ከPlaystore ለማውረድ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.fidelacademy.freshmanexamsapp | 1 172 |
| 8 | #RemedialResult
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 17 321 |
| 9 | ተመሳሳይ የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡት መንትዮች 👏
የባሕር ዳር ከተማ ካቶሊክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሆኑት መንትዮቹ በዕምነት መልካሙ እና ዮርዳኖስ መልካሙ ተመሳሳይ ውጤት ማስመዝገባቸው አስደናቂ ክስተት ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች የሆኑት መንትዮቹ፣ ተመሳሳይ 413 ከ 600 ውጤት ማስመዝገባቸው ብዙዎችን አስገርሟል። | 20 966 |
| 10 | 🚨 ስራ ማግኘት ፈታኝ ሆኖብዎታል? ወይስ ገቢዎ በቂ አይደለም?
የ Invision Africa 7ኛ ዙር ስልጠና መፍትሄ ይዞ መጥቷል!
ምንም ቅድመ-እውቀት ሳይጠየቅ፣ ከፍተኛ ክፍያ የሚያስገኙ 5 ዘመናዊ ዲጂታል ክህሎቶችን (Digital Marketing ን ጨምሮ) ከዜሮ ጀምረው ይማሩ።
ምን ይጠብቅዎታል?
🔥 የተረጋገጠ የስራ እድል
🌍 የ Europe ስኮላርሺፕ ዕገዛ
🎓 2 አለምአቀፍ ሰርተፊኬቶች
🎁 የ 55% ልዩ Grant! (በ 45% ክፍያ ብቻ ይማሩ)
ጊዜዎትን አያባክኑ፤ የህይወትዎን አቅጣጫ ዛሬውኑ ይቀይሩ!
👇 ለመመዝገብ እና መረጃ ለማግኘት:
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን:
🔗 Link: https://t.me/africayz | 19 746 |
| 11 | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች ምዝገባ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ በቀን መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 21 344 |
| 12 | የስንተኛ ክፍል መፅሐፍን በ Pdf እና Apps መልክ ይፈልጋሉ? የሚፈልጉትን ክፍል መፅሐፍ አንዴ ይጫኑ መፅሐፍ ወዳለበትም ያደርሶታል::
📌All KG Books
KG 1 KG 2 KG 3
📌NEW CURRICULUM GRADE 1-12 BY PDF TEXTBOOK AND TEACHER GUIDE
Grade 1 Grade 2 Grade 3 Grade 4
Grade 5 Grade 6 Grade 7 Grade 8
Grade 9 Grade 10 Grade 11 Grade 12
📌NEW CURRICULUM GRADE 1-12 BY APPLICATION
Grade 1&2 Grade 3&4 Grade 5&6
Grade 7&8 Grade 9 Grade 10$11 G12
📌Remedial Nature Science Course
Social Science Course
📌Freshman Natural Science Course
Social Science Courses
📍በተጨማሪም አጋዥ መፅሃቶችን፣ የተለያዩ የአጫጭር ኮርስ ሞጅሎችን፣ ሃንዳውቶችን፣ ሾርት ኖቶችን፣ ትምህርት ነክ ዜናዎችን ፣ የተለያዩ አመት entrance exam ፣ ዎርክሽቶችንና ለሎችንም በአንድ ቦታ የሚያግኙበት ቻናል ነው::
ሁሉንም Exit Exam File ለማግኘት
t.me/Yetmhrtpdf 🔴
t.me/Yetmhrtpdf 🔴
@Ethiopian_Digital_Library✅
@Ethiopian_Digital_Library✅ | 13 970 |
| 13 | የስንተኛ ክፍል መፅሐፍን በ Pdf እና Apps መልክ ይፈልጋሉ? የሚፈልጉትን ክፍል መፅሐፍ አንዴ ይጫኑ መፅሐፍ ወዳለበትም ያደርሶታል::
📌All KG Books
KG 1 KG 2 KG 3
📌NEW CURRICULUM GRADE 1-12 BY PDF TEXTBOOK AND TEACHER GUIDE
Grade 1 Grade 2 Grade 3 Grade 4
Grade 5 Grade 6 Grade 7 Grade 8
Grade 9 Grade 10 Grade 11 Grade 12
📌NEW CURRICULUM GRADE 1-12 BY APPLICATION
Grade 1&2 Grade 3&4 Grade 5&6
Grade 7&8 Grade 9 Grade 10$11 G12
📌Remedial Nature Science Course
Social Science Course
📌Freshman Natural Science Course
Social Science Courses
📍በተጨማሪም አጋዥ መፅሃቶችን፣ የተለያዩ የአጫጭር ኮርስ ሞጅሎችን፣ ሃንዳውቶችን፣ ሾርት ኖቶችን፣ ትምህርት ነክ ዜናዎችን ፣ የተለያዩ አመት entrance exam ፣ ዎርክሽቶችንና ለሎችንም በአንድ ቦታ የሚያግኙበት ቻናል ነው::
ሁሉንም Exit Exam File ለማግኘት
t.me/Yetmhrtpdf 🔴
t.me/Yetmhrtpdf 🔴
@Ethiopian_Digital_Library✅
@Ethiopian_Digital_Library✅ | 121 |
| 14 | የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ምዝገባ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ለ2019 ዓ.ም መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የትምህርች ዘርፎች
በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች
ለትምህርት መስኮች ዝርዝር 👇
https://www.facebook.com/share/p/19EMVmakWg/ or
https://www.facebook.com/share/p/18zZo4rxUj/
የምዝገባ ጊዜ
ከነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ
የምዝገባ ቦታ
የምዝገባ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et በመጠቀም መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን የምዝገባው ጊዜ ካበቃ በኋላ ይገለጻል ተብሏል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ
በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ።
በቂ አመላካቾች የሌሉባቸው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
🔔 አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ማለትም (ከ9-12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብ እና እንግሊዝኛ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ ዩኒቨርሲቲዎቹ መክረዋል።
አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡ | 18 595 |
| 15 | ማስታወቂያ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ።
ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሚሰጥባቸው ነባርና አዲስ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁና ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች በተመዘገባችሁበት ሊንክ መለያ ኮዳችሁን ( Reference Number) በማስገባት ማየት የምትችሉ መሆኑ እንገልጻለን።
በተጨማሪም ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ፈተና የሚሰጠው በበየነ መረብ (online) ስለሆነ የሚቀርባችሁን የፈተና መስጫ ማዕከል በዛው ሊንክ በመግባት መምረጥ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የሙከራ ፈተና እሮብ ነሃሴ 27/2018 የሚሰጥ ሲሆን ዋና ፈተናው ነሃሴ 28 የሚሰጥ መሆኑ አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 19 715 |
| 16 | 🚨 የመጨረሻ ጥሪ! ምዝገባ ሊጠናቀቅ 24 ሰዓታት ቀሩት እንዳያመልጥ🚨
🌍በኢንቪዥን አፍሪካ ለሚሰጠው ከፍተኛ የገቢ ማስገኛ ክህሎት ስልጠና ለመመዝገብ የመጨረሻ ዕድልዎ ይህ ነው!
🚀 የሚሰጡ 5 ኮርሶች (Courses):
Agentic AI, Upwork Freelancing, Video Editing, Digital Marketing, Graphic Design
🌟45% ብቻ በመክፈል ይመዝገቡ! ቀሪው 55% በኢንቪዥን አፍሪካ ማህበረሰብ ድጎማ ተሸፍኗል!
🌟ይህ የስድስተኛ ዙር ልዩ ድጎማ ሊጠናቀቅ 24 ሰዓታት ቀሩት!
👇 ለመመዝገብ እና መረጃ ለማግኘት:
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን:
🔗 Link: https://t.me/africayz | 19 381 |
| 17 | የኢትዮጵያ ታዳጊዎች ወደ አሜሪካ የሚያደርሱትን የሮቦቲክስ ጉዞ ጀመሩ
በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮ-ሮቦቲክስ ማዕከል የክረምት ሥልጠናቸውን ያጠናቀቁ ታዳጊዎች የፈጠራ ውጤቶቻቸውን አቅርበዋል።
መድረኩ በኤፕሪል 2027 በአሜሪካ ሴንት ሉዊስ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የSTEM ሮቦቲክስ ውድድር ላይ ሀገራቸውን የሚወክሉ ተፎካካሪዎችን ለመምረጥ ያለመ ነው።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ባይሳ በዳዳ እንደገለጹት፣ የመንግስት ምቹ ሁኔታዎች ወጣቶች የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ወጣቶች እውቀታቸውን ወደ ተግባር በመቀየር የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የሀገሪቱን የዲጂታል ሉዓላዊነት እንዲያረጋገጡም ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮ-ሮቦቲክስ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ሰናክሬም መኮንን በበኩላቸው፣ ሰልጣኞች የማህበረሰብ ችግር ፈቺ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም ፕሮግራመሮችን፣ ኮደሮችንና መሀንዲሶችን ለማፍራት የሚያስችሉ ተግባራዊ ሥልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። | 22 017 |
| 18 | 🚨 የመጨረሻ ጥሪ! ምዝገባ ሊጠናቀቅ 24 ሰዓታት ቀሩት እንዳያመልጥ🚨
🌍በኢንቪዥን አፍሪካ ለሚሰጠው ከፍተኛ የገቢ ማስገኛ ክህሎት ስልጠና ለመመዝገብ የመጨረሻ ዕድልዎ ይህ ነው!
🚀 የሚሰጡ 5 ኮርሶች (Courses):
Agentic AI, Upwork Freelancing, Video Editing, Digital Marketing, Graphic Design
🌟45% ብቻ በመክፈል ይመዝገቡ! ቀሪው 55% በኢንቪዥን አፍሪካ ማህበረሰብ ድጎማ ተሸፍኗል!
🌟ይህ የስድስተኛ ዙር ልዩ ድጎማ ሊጠናቀቅ 24 ሰዓታት ቀሩት!
👇 ለመመዝገብ እና መረጃ ለማግኘት:
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን:
🔗 Link: https://t.me/africayz | 21 616 |
| 19 | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+V44OaWJaTiY4Yzdk
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 24 957 |
| 20 | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 1 |
