es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 355 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 355 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -133, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 562 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 355
Suscriptores
-324 horas
-387 días
-13330 días
Archivo de publicaciones
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከላይ ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆ
"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆኑ ለተዘነጋ ወንድማችን!

ችግሩን አስተካክለናል ☝️

አብን የተባለች ዱርዬ ድርጅት አካኪ ዘራፍ ማለት የጀመረችው ጠቅላላ ጉባዔ እስካደርግ ድረስ እቆጣህ ዘንድ ፍቀድልኝ በሚል ጥያቄ ብልጽግናን አስፈቅዳ ነው። በተረፈ አብን የአቋም ለውጥ ካደረገ ከእሱ የሚጠበቀው የመጀመሪያ ተግባር በመግለጫ መፎከር ሳይሆን የብልጽግናን ወንበር መመለስ ነው።

አዳዲስ መረጃዎችን ስለያዝን ጎራ ብላችሁ ትመለከቱልን ዘንድ ጋበዝን።

የአዲስ አበባ መታወቂያ ካወጣች አስር ዓመት እንኳን በቅጡ ያልሞላት ከንቲባ ዘረኛ ንግግር በጥልቀት ሲታይ

በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።
በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።

በሰማንያ የመሰረትኩት ትዳር በፌደራሊዝም ሲተዳደር ▬▬▬▬▬▬ የመጀመሪያ ሚስቴ አክብረት ጋር ባልሆነ ምክንያት እንደተለያየሁ ሰሞን ሁለተኛ ሚስቴን ጫልቱን በማግባት በሀገሬ ላይ ተመስርቶ የነበረው የሁለት ብሔሮች ጥምረት በትዳሬ ላይ እውን አደረኩት፡፡ የሰርጋችንም ቀን የተገኙ ታዳሚዎች ‹‹ትዳራችሁ የአብርሐምና የሳራ ይሁን›› በማለት ፈንታ ‹‹የኦሮ-ማራ ይሁን›› እያሉ ሲመርቁን ዋሉ፡፡ እንደተጋባን አካባቢ የቤታችን ድባብ ደስ ይል ነበር፡፡ በጦፈ ፍቅር የብሔር ልዩነቱን አጥፍተን፣ ወያኔ የምትባል የጋራ ጠላት አበጅተን፣ በአንድ ቋንቋ ቀርቶ በአንድ አፍ ማውራት እየተመኘን፣ የቴዲ አፍሮን እና የአጫሉን ሙዚቃ እያዳመጥን… የጫጉላ ጊዜያችንን አሳለፍነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ እንደውም፣ ከፍቅራችን ገደብ-አልባነት የተነሳ ከእንቅልፋችን የሚቀሰቅስ አላርም ቀጥረን እየተኛን በደረቅ-ሌሊት ‹‹ሲንጃላዳ የኔ ማር›› እንባባል ነበር፡፡ …ሰርግና ምላሹን ጨርሰን ወደ ቀልባችን በተመለስን ጊዜም… የኦሮ-ማራና የቲም-ለማ ትግል ወያኔን አስወግዶና ሀገራዊ ለውጡን አምጥቶ አገኘነው፡፡ ይሄም ሁኔታ ከትዳር በተጨማሪ በመደመር ያስተሳሰረን ሆነ፡፡ ሙሉውን ትረካውን ጠለስ ቲዪብ ውስጥ ያገኙታል

ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።
ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።

Assaye Derbie - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @asayede