en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 352 subscribers, ranking 2 644 in the Blogs category and 2 351 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 352 subscribers.

According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 39.19%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.86% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 625 views. Within the first day, a publication typically gains 1 702 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 352
Subscribers
+124 hours
-327 days
-12430 days
Posts Archive
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከላይ ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆ
"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆኑ ለተዘነጋ ወንድማችን!

ችግሩን አስተካክለናል ☝️

አብን የተባለች ዱርዬ ድርጅት አካኪ ዘራፍ ማለት የጀመረችው ጠቅላላ ጉባዔ እስካደርግ ድረስ እቆጣህ ዘንድ ፍቀድልኝ በሚል ጥያቄ ብልጽግናን አስፈቅዳ ነው። በተረፈ አብን የአቋም ለውጥ ካደረገ ከእሱ የሚጠበቀው የመጀመሪያ ተግባር በመግለጫ መፎከር ሳይሆን የብልጽግናን ወንበር መመለስ ነው።

አዳዲስ መረጃዎችን ስለያዝን ጎራ ብላችሁ ትመለከቱልን ዘንድ ጋበዝን።

የአዲስ አበባ መታወቂያ ካወጣች አስር ዓመት እንኳን በቅጡ ያልሞላት ከንቲባ ዘረኛ ንግግር በጥልቀት ሲታይ

በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።
በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።

በሰማንያ የመሰረትኩት ትዳር በፌደራሊዝም ሲተዳደር ▬▬▬▬▬▬ የመጀመሪያ ሚስቴ አክብረት ጋር ባልሆነ ምክንያት እንደተለያየሁ ሰሞን ሁለተኛ ሚስቴን ጫልቱን በማግባት በሀገሬ ላይ ተመስርቶ የነበረው የሁለት ብሔሮች ጥምረት በትዳሬ ላይ እውን አደረኩት፡፡ የሰርጋችንም ቀን የተገኙ ታዳሚዎች ‹‹ትዳራችሁ የአብርሐምና የሳራ ይሁን›› በማለት ፈንታ ‹‹የኦሮ-ማራ ይሁን›› እያሉ ሲመርቁን ዋሉ፡፡ እንደተጋባን አካባቢ የቤታችን ድባብ ደስ ይል ነበር፡፡ በጦፈ ፍቅር የብሔር ልዩነቱን አጥፍተን፣ ወያኔ የምትባል የጋራ ጠላት አበጅተን፣ በአንድ ቋንቋ ቀርቶ በአንድ አፍ ማውራት እየተመኘን፣ የቴዲ አፍሮን እና የአጫሉን ሙዚቃ እያዳመጥን… የጫጉላ ጊዜያችንን አሳለፍነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ እንደውም፣ ከፍቅራችን ገደብ-አልባነት የተነሳ ከእንቅልፋችን የሚቀሰቅስ አላርም ቀጥረን እየተኛን በደረቅ-ሌሊት ‹‹ሲንጃላዳ የኔ ማር›› እንባባል ነበር፡፡ …ሰርግና ምላሹን ጨርሰን ወደ ቀልባችን በተመለስን ጊዜም… የኦሮ-ማራና የቲም-ለማ ትግል ወያኔን አስወግዶና ሀገራዊ ለውጡን አምጥቶ አገኘነው፡፡ ይሄም ሁኔታ ከትዳር በተጨማሪ በመደመር ያስተሳሰረን ሆነ፡፡ ሙሉውን ትረካውን ጠለስ ቲዪብ ውስጥ ያገኙታል

ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።
ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።