Assaye Derbie
📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie
El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 432 suscriptores, ocupando la posición 2 639 en la categoría Bloques y el puesto 2 345 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 432 suscriptores.
Según los últimos datos del 04 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -51, y en las últimas 24 horas de -11, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.50%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 14.85% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 556 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 143 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 14.
📝 Descripción y política de contenido
No se ha proporcionado la descripción del canal.
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 05 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 05 junio | +1 | |||
| 04 junio | 0 | |||
| 03 junio | 0 | |||
| 02 junio | +3 | |||
| 01 junio | +17 |
| 2 | https://youtu.be/JKOOS-RdAfE?si=lImoZOSvM0581gSQ | 2 192 |
| 3 | የእለቱ የጠለስ መረጃዎች
https://youtu.be/EsxHp4ugU5M?si=mZTUqVhXFytxGXzu | 2 608 |
| 4 | የማያከስር ፖከቲካችን ያልተጠቀመበት ሃብት ነው።
ውድ የአማራ ህዝብ ሆይ አይዞህ በርታ!! እነዚህን ዘረፈጆች እናንበረክካቸዋለን።
ውድ ኢትዮጲታውያን ወገኖቻችን ሆይ አይዟችሁ በርቱ። ከተባበርን ያናፋል እንጅ ቀሽም ጠላት ነው ያለን። እናንበረክከዋለን። በያለንበት እንነሳ። ይህን ፀረሰው ቡድን ከዙፋኑ ላይ እናንሳ። ጭቆና በካቴናም በምቾትም ይመጣልና ሳንዘናጋ በአንድ እንነሳ።
ለሁሉም በሁሉም የሆነች፥ በበጎ ታሪኳና እሴቶቿ ላይ የቆመች ነፃና ደስተኛ ምድር እንፍጠር።እጣፋንታችን እጃችን ላይ ነው ያለው። ሁሉም የራሱ ሙሴ ራሱ ነው። እንበርታ!እንነሳ! እምቢ እንበል-እምቢተኝነት ታንክ አልቦ ውጊያ ነው። ስለዚህ በአንድ እምቢ እንበል!
ድል ለአማራ ህዝብ!
ክፋት ለማንም፥ በጎነት ለሁሉም!
አዲስ ትውልድ፥ አዲስ አስተሳሰብ፥ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ሞት ለአብይ አህመድ እና ቡድኑ!
ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 617 |
| 5 | ♦️ከአፋብን ሊቀመንበር አርበኛ ዘመነ ካሴ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ!
ጤና ይስጥልኝ!
እንዴት ሰነበታችሁ?እግዚ አብሄር ይመስገን እኔ ደህና ነኝ!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ ከአንቡላንሶች በስተቀር የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ገደብ ካወጀ ዛሬ ግንቦት 23/2018 አም ሶስተኛ ቀኑ ላይ እንገኛለን። በየአቅጣጫው ያለ ህዝባችንና መላው የፋኖ ሰራዊት ይህንን መመሪያ አጠናክሮና ተጠናክሮ እንዲያስከብር ገና መልእክቴን ስጀምር አደራ ለማለት እወዳለሁ።
ተስፋ የቆረጠው ዘርና ሃገር አጥፊ ጠላት ያዘጋጀው ምርጫ ይሉት እቃ እቃ ጨዋታ ለአለም ይታይ፥ ለታሪክ ይቀመጥ ዘንድ ድራማውን በመፀየፍና ፥ ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለይ የድራማው እለት ጠላት ያቀደው ሽብር ህዝባችንን አደጋ ላይ እንዳይጥል የእንቅስቃሴ ገደቡ አስፈላጊ ነበር። አውጀነዋል፥ ሙሉ በሙሉ ተተግብሯል። እስከመጨረሻው ጥብቅ ክትትል ይደረግበታል።
ካርድ አላወጣም ስላሉ ብቻ በአደባባይ የተገደሉና የተሰቀሉ ወገኖች በጣም ብዙ ናቸው። ለገበያ በሄዱበት እጃቸው ተይዞ ካርድ ተሰጠው አንዳች አሮጌ አቁማዳ ውስጥ እንዲጨምሩ ተደርጎ መረጣችሁ የተባሉ ወገኖች በብዙ ሽህዎች ናቸው። በዴሞክራሲና በምርጫ ስርአት ታሪክ ውስጥ እንደዚህ አይነት ቅሌት በየትኛውም አህጉር ታይቶ አይታወቅም።እንደዚህ አይነት አሳፋሪ ነገር በመንግስታት ታሪክ ውስጥ አልተመዘገበም።የአብይ ዘመን የሰው ልጅ አይቷቸው የማያውቁ ነውሮችና ጉዶች መገለጫ ዘመን ሆኗል።ሰውዬውም ጉድ፥ ስብስቡም ጉድ፥ ድርጊታቸውም ጉዶች ናቸው።
ቀን መቁጠር ካልሆነ በስተቀረ በካድሬ እጅ እየፈረመና ምልክት እያደረገ ኮሮጆ ሞልቶ ካስቀመጠ አንድ ወር አልፎታልና አይኑን በፍልውሃ ታጥቦ አሸንፍሁ ማለቱ አይቀርም።ያም ሆኖ እንደ ህዝብ እስከመጨረሻው እምቢተኝነታችን ማሳየት ይገባናል ።ይህን ዘረፈጅ ስብስብ እምቢ ማለት ያስፈልጋል።
በኛ በኩል፦
በአንድ እጃችን የድርጅታችን መዋቅር እያስተካከልን በሌላ እጃችን ስትራቴጅካዊ የሆኑ ወታደራዊይና ፖለቲካዊ ስራዎችን በጥልቅ አቅደናል። ወደ ተግባርም እየገባን ነው።ግዙፍ ወታደራዊ፥ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን እያስመዘገብን ነው። በመጭዎቹ ወራት ይለይልናል። ህዝባችን ለዚህ ይዘጋጅ። ከጥይት በላይ ፍርሃት በየቀኑ ደጋግሞ ይገድላል። ይህ ትውልድ ከአንድ መራራ ሃቅ ፊት ቆሟል፦ ወይ ህልውናውን ወይ ጥፋቱን ይመርጣል።
ህዝባችንና ቀያችን የሃያላን ሃገራት ድሮንና የዘመናዊ መድፎች የመግደል አቅም መሞከሪያ ሆኗል።
ይህ የመጨረሻው ምእራፍ ነውና ሁሉም ይዘጋጅ።ሁሉም አማራና ኢትዮጲያዊ በእጁ ያለውን ሁሉ ወደጠላት ሊወረውር የሚገባው ወቅት ላይ ነን። ብዙ ጊዜ ህዝብ በእጁ ያለውን አቅም በውል ስለማይረዳ ወይንም እንዳይረዳ ስለሚደረግ የአብይ አይነት ጭራቆች ተጨማሪ የመግደያ እድሜ ያገኛሉ። ከፈጣሪ በታች ትልቁ ሃይል ያለው ህዝብ መዳፍ ላይ ነው። አምባገነኖች በቁጣ ያልተጨበጡ የህዝብ መዳፎች ላይ ይፋፋሉ። በኛና በነፃነታችን መካከል ያለው ግድግዳ ፍርሃትና ጥርጣሬ ነው። የደፋር ጭቁን የለም። ቀጥ ብለን እንሂድበት የፍርሃት ግድግዳው ይወድቃል። ህልውናችን ይረጋገጣል፥ ሃገርና ባንዴራም ያርፋል።
ወታደራዊ ስራችን ዋናው ስራችን ነው።ስትራቴጅካዊ ጉዟችን ለማሳለጥ ማዘጋጀት ያለብንን አዘጋጅተን ጨርሰን የማሟሟቂያ እርምጃ ውስጥ ነን።
የፖለቲካ፥ የህዝብ ግንኙነት፥ የፕሮፓጋንዳና የዲፕሎማሲ ስራችንም እንደዚሁ መልክ እየያዘ ነው። ዲያስፖራው ውስጥ ያለውን ግዙፍ አቅም ለመጠቀም የሚሰሩ ስራዎችም በሚቀጥሉት ወራት ከሚከወኑ ዋና ዋና ትኩረቶቻችን መካከል ይሆናሉ።
በአንድ መቆም ዘመን የወለደው ግዴታ ነው። ያለበለዚያ በየተራ መጥፋት ዘመን ያመጣው እጣፋንታ ይሆናል።
በሃገርና በቀጠና ደረጃም የዛሬ መቀራረብ ለነገ አብሮነትም ዋስትና ነው።
እኛ ማንም ርእዮተአለም ፅፎ ሰጦን ትግል አልጀመርንም። አንድ መስመር ሃሳብ፥ አንድ አንቀፅ ርእዮት ከማንም አልተዋስንም።በራሳችን መስመር በራሳችን መንገድ አቢዮት አስነስተን እዚህ ደርሰናል። ለህባችን የሚበጀውን ነገርና የትግላችን ቀይ መስመሮች ጠንቅቀን እናውቃለን፥ ከአላማችን ፈቅ ሳንል በብልሃት እንጓዛለን። አንዲት ግራም ጥቅማችን አሳልፈን አንሰጥም፥ የሰውም አነካም። በዙሪያችን ከተገኘ ጤዛም ብትሆን ልሶ ግን አቅም መፍጠር ያስፈልጋል።
በተረፈ ከሌሎች መንግስታትና የፖለቲካ ሃይሎች ጋር የሚደረግ ግንኙነት ግዴታም ጭምር ነው። ምክንያቱም ነገ መንግስት ነንና። የቀጠናውን ሃይሎች ነክሶ ጨርሶ ብቻውን የቆመ ሰውና ስብስብ ከማን ጋር መቆም እንዳለብን ሊነግርን አይችልም።
አንድ ሊያጠፋህ ሲያደባ ኖሮ ምቹ ጊዜ ያገኘ መስሎት በይፋ ባደባባይ ሊገልህ ለአለም ነገሮ የመጣ ሰው እንዴት ከከበደና ከአለሙ ጋር ቁምም አትቁምም ይልሃል? ምን አገባው?
የአማራ ብሄራዊ የህልውና ትግል ለሌሎች ወገኖች የተስፋ እንጅ የስጋት ምንጭ አይሆንም። አማራ ብቻውን ታግሎ ማሸነፍ ይችላል፥ የአማራ ብቻ ሃገረመንግስት መፍጠር ግን አይችልም። አይገባምም። ምክንያቱም ኢትዮጲያ የልዩ ልዩ ወገኖች ሃገር ናትና። ስለዚህ አላማውንና ጥቅሙን ከማይፃረሩ ሃይሎች ጋር የሚያደርገው ትብብር ፍፁም ጤናማ ነው። ይቀጥልበታል።
እኛ በፍፁም ወንድማማችነትና በጊዜ የለንም መንፈስ ስራ ላይ ነው ያለነው። የፖሊት ቢሮው ተከታታይ ስብሰባዎችን እያደረገ አቅጣጫ እየሰጠ ነው። ለልዩ ልዩ ጉዳዮች ኮሚቴዎች ተዋቅረው ስራ እየሰሩ ነው።አፋብን ስራ ላይ ነው። ከዚህም ከዚያም የሚሰሙ ድምፆች ደግሞ ይኖራሉ፥ ትግሉ እስካለ ይቀጥላሉ። የሚጠቅሙትን እየወሰዱ የማይጠቅሙትን እየተውም በቁርጠኝነት እየታገሉና እያስተካከሉም መጓዝ የኛ ድርሻ ነው።
አንድ ድርጅት አቁመናል። የትም አቅጣጫ ጉንፋን ቢገባ በተቋሙ ይታከማል። ጎንደር ታሞ ጤና የሚያድር አማራ የለም። ጎጃም ጎብጦ ቀና የሚል ትግል አይኖርም። ስለሆነም ኮሽ ሲል ድርጅቱ ፈጥኖ ደርሶ ያስተካክላል። አንዳንድ ተፈጥሯዊ የትግሉ ሂደት ወይንም ድክመቶቻችን የፈጠሯቸው ችግሮች ብቅ ባሉ ቁጥር ጠላት የምንወድቅ መስሎት የአፍታ የቀበሮ ደስታ ውስጥ ይገባል። በደምና በአጥንት የተሰራ፥ በሰቆቃ የተጠራ አቢዮት ያለመው ቦታ ሳይደርስ አይወድቅም፥ አይቆምም። ቁርጣችሁን እወቁት። ይህን ትግል እኛ ሰዎቹ ብንተወው በአቢዮቱ የጋለው ምድር ያበቀላቸው ዛፎች የሚያስቀጥሉትና ዳር የሚያደርሱት ያክል ማሸነፋችን ላይ ተጠራጥረን አናውቅም። የታሪክ ምህረት አልባ ጉዞ ያስነሳውን ማእበል የሚያቆመው ድል የተባለ መዳረሻ ብቻ ነው። ችግሮች ይፈጠራሉ፥ ይፈታሉ። እንደገና ይፈጠራሉ፥ እንደገና ይፈታሉ። ይፈጠራሉ ይፈታሉ። በዚህ መልኩ ወደፊት ይጓዟል። ይህ የትግል ተፈጥሮ፥ የህይወት ቀመር ነው።
👉በየደረጃው ያለን መሪዎች እንበርታ።አይናችን ግባችን ላይ ለቅፅበትም አንንቀል።ጓደኛችን ዋርካው ምሬ ወዳጆ እንደሚለው "መሪና መንገድ አንድ ናቸው።አላፊ አግዳሚው ይረግጣቸዋል"።ይህ የመሪ ወጉ፥ የመሪነት ደሞዛችን ነውና በፈገግታ ተቀብለነው በኪሳችን መተነው ወደፊት መጓዝ ነው።"ትልቁ ምላሽ ምንም አለመመለስ ነው" እንዲሉ ጫጫታና ግርግር ትኩረታችን ሳይሰርቀን፥ ለሁሉም ነገር ምላሽ መስጠት ሳይገደን ወደፊት መጓዝ ነው። ፅናት ከስናይፐራችን በላይ የድላችን በር የሚከፍት ቁልፍ ነው።በጎ ምኞቶች ጫፍ የሚያደርስ የራሳቼው እግዜር አላቼው። በጎ ምኞታችን ላይ ሃቀኛ ጥረት ከጨመርን ድል ያለበት ሃገር ካፍንጫን ይቀርባል።ይህ የመሳሪያና የቅንነት አቢዮት ነው።ቅን እንሁን። ቅንነት | 3 228 |
| 6 | ባላሰብኩት ሁኔታ በትናንትናው እለት በጣም የማከብራቸው ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ ዋርካው ምሬ ወዳጅና አርበኛ አበበ ፈንታው እንዲሁም የለንደን ፋኖዎችን ጨምሮ በርካታ ጋዜጠኞችና ሙሕራን በተገኙበት መድረክ ለተደረገልኝ የምስጋና እና የእውቅና መርሐ ግብር በእጅጉ አመሠግናለሁ።
ያንን መድረክ ያዘጋጁትን ወንድም እስካድማስን፣ ኢንጂነር የኋላን፣ ጋዜጠኛ ሙሉጌታንና እኅት ጣይቱን ጨምሮ ተጋባዥ እንግዶችን ክብረት ይስጥልኝ ብያለሁ። ይህ የምስጋና ፕሮግራምም መቀጠል አለበት እላለሁ። | 3 111 |
| 7 | https://youtu.be/NwWWqZoYjso?si=paJk2PxXF_h1EFJk | 3 225 |
| 8 | https://youtu.be/4NcX7CJ55aE?si=6bP9y8hcXlS-DzvZ | 3 612 |
| 9 | የእለቱ መረጃዎች!!
https://youtu.be/Es61ANCNzg8?si=6QCmQNjLOBmviKvi | 4 354 |
| 10 | ሰበር ዜና ስላለኝ Subscribe አድርጋችሁ ጠብቁኝ።
https://youtube.com/@telestube-?si=QyLZso218EfmNv0m | 4 979 |
| 11 | የእለቱ ሰበር መረጃዎች
https://youtu.be/uICZD8w5-n4?si=mhQiWz3emvePejWT | 5 224 |
| 12 | https://youtu.be/DIEyY0Cjd-M?si=V3iz_o6OHzQVURE3 | 5 165 |
| 13 | https://youtu.be/1sqpVy3qc9Y?si=S3R-s8Nk4yRhnOKw | 5 014 |
| 14 | https://youtu.be/6wEwMa7dawY?si=_8vVvWUUrfmnkftI | 5 752 |
| 15 | https://youtu.be/6P-ZjyD_gig?si=dZuXypTHlF1aOodD | 6 154 |
| 16 | https://youtu.be/6P-ZjyD_gig?si=aBE_-BJ0qba_XOxK | 0 |
| 17 | የእለቱ መረጃዎች!!
https://youtu.be/cjeHOf0qgVE?si=p1D12-oDyQIS2nlM | 5 348 |
| 18 | https://youtu.be/XmvzYVelfik?si=fyf3Q3sBu4R-DHbY | 5 968 |
| 19 | የእለቱ መረጃዎች!!
https://youtu.be/wfOpyvXjU9s?si=8Gy80iLhPl9tavJp | 5 795 |
| 20 | https://youtu.be/LgVUMcWNV64?si=TCQZFomO9touMnml | 6 262 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
