uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 352 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 644-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 351-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 352 obunachiga ega bo‘ldi.

23 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -124 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 39.19% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.86% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 625 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 702 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 24 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 352
Obunachilar
+124 soatlar
-327 kunlar
-12430 kunlar
Postlar arxiv
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከላይ ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆ
"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆኑ ለተዘነጋ ወንድማችን!

ችግሩን አስተካክለናል ☝️

አብን የተባለች ዱርዬ ድርጅት አካኪ ዘራፍ ማለት የጀመረችው ጠቅላላ ጉባዔ እስካደርግ ድረስ እቆጣህ ዘንድ ፍቀድልኝ በሚል ጥያቄ ብልጽግናን አስፈቅዳ ነው። በተረፈ አብን የአቋም ለውጥ ካደረገ ከእሱ የሚጠበቀው የመጀመሪያ ተግባር በመግለጫ መፎከር ሳይሆን የብልጽግናን ወንበር መመለስ ነው።

አዳዲስ መረጃዎችን ስለያዝን ጎራ ብላችሁ ትመለከቱልን ዘንድ ጋበዝን።

የአዲስ አበባ መታወቂያ ካወጣች አስር ዓመት እንኳን በቅጡ ያልሞላት ከንቲባ ዘረኛ ንግግር በጥልቀት ሲታይ

በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።
በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።

በሰማንያ የመሰረትኩት ትዳር በፌደራሊዝም ሲተዳደር ▬▬▬▬▬▬ የመጀመሪያ ሚስቴ አክብረት ጋር ባልሆነ ምክንያት እንደተለያየሁ ሰሞን ሁለተኛ ሚስቴን ጫልቱን በማግባት በሀገሬ ላይ ተመስርቶ የነበረው የሁለት ብሔሮች ጥምረት በትዳሬ ላይ እውን አደረኩት፡፡ የሰርጋችንም ቀን የተገኙ ታዳሚዎች ‹‹ትዳራችሁ የአብርሐምና የሳራ ይሁን›› በማለት ፈንታ ‹‹የኦሮ-ማራ ይሁን›› እያሉ ሲመርቁን ዋሉ፡፡ እንደተጋባን አካባቢ የቤታችን ድባብ ደስ ይል ነበር፡፡ በጦፈ ፍቅር የብሔር ልዩነቱን አጥፍተን፣ ወያኔ የምትባል የጋራ ጠላት አበጅተን፣ በአንድ ቋንቋ ቀርቶ በአንድ አፍ ማውራት እየተመኘን፣ የቴዲ አፍሮን እና የአጫሉን ሙዚቃ እያዳመጥን… የጫጉላ ጊዜያችንን አሳለፍነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ እንደውም፣ ከፍቅራችን ገደብ-አልባነት የተነሳ ከእንቅልፋችን የሚቀሰቅስ አላርም ቀጥረን እየተኛን በደረቅ-ሌሊት ‹‹ሲንጃላዳ የኔ ማር›› እንባባል ነበር፡፡ …ሰርግና ምላሹን ጨርሰን ወደ ቀልባችን በተመለስን ጊዜም… የኦሮ-ማራና የቲም-ለማ ትግል ወያኔን አስወግዶና ሀገራዊ ለውጡን አምጥቶ አገኘነው፡፡ ይሄም ሁኔታ ከትዳር በተጨማሪ በመደመር ያስተሳሰረን ሆነ፡፡ ሙሉውን ትረካውን ጠለስ ቲዪብ ውስጥ ያገኙታል

ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።
ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።