ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 355 подписчиков, занимая 2 646 место в категории Блоги и 2 354 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 355 подписчиков.

Согласно последним данным от 22 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -133, а за последние 24 часа — -3, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 38.76%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.78% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 562 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 691 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 34.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 23 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 355
Подписчики
-324 часа
-387 дней
-13330 день
Архив постов
ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከላይ ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆ
"አንድ ሲኖዶስ ፣ አንድ ፓትርያርክ፣ አንድ መንበር" በማለቱ የተነሳ ስንቶች ሲፈቱ አዋሽ አርባ ታስሮ የተረሳው ወንድማችን!! ፍትሕ ለስንታየሁ ቸኮል ፍትሕ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ታስሮ ፖለቲከኛ በመሆኑ ለተዘነጋ ወንድማችን!

ችግሩን አስተካክለናል ☝️

አብን የተባለች ዱርዬ ድርጅት አካኪ ዘራፍ ማለት የጀመረችው ጠቅላላ ጉባዔ እስካደርግ ድረስ እቆጣህ ዘንድ ፍቀድልኝ በሚል ጥያቄ ብልጽግናን አስፈቅዳ ነው። በተረፈ አብን የአቋም ለውጥ ካደረገ ከእሱ የሚጠበቀው የመጀመሪያ ተግባር በመግለጫ መፎከር ሳይሆን የብልጽግናን ወንበር መመለስ ነው።

አዳዲስ መረጃዎችን ስለያዝን ጎራ ብላችሁ ትመለከቱልን ዘንድ ጋበዝን።

የአዲስ አበባ መታወቂያ ካወጣች አስር ዓመት እንኳን በቅጡ ያልሞላት ከንቲባ ዘረኛ ንግግር በጥልቀት ሲታይ

በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።
በዚህ ደረጃ አዋርደውንም ርሕራሄ የማይሰማቸው ጉዶች ናቸው እኮ ዙፋን ላይ የተወዘፉት። ....በእርግጥም አዳነች አቤቤ እንዳለችው የበሰበሰው ሥርዓት ከጫንቃችን ላይ መራገፉ አይቀሬ ነው።

በሰማንያ የመሰረትኩት ትዳር በፌደራሊዝም ሲተዳደር ▬▬▬▬▬▬ የመጀመሪያ ሚስቴ አክብረት ጋር ባልሆነ ምክንያት እንደተለያየሁ ሰሞን ሁለተኛ ሚስቴን ጫልቱን በማግባት በሀገሬ ላይ ተመስርቶ የነበረው የሁለት ብሔሮች ጥምረት በትዳሬ ላይ እውን አደረኩት፡፡ የሰርጋችንም ቀን የተገኙ ታዳሚዎች ‹‹ትዳራችሁ የአብርሐምና የሳራ ይሁን›› በማለት ፈንታ ‹‹የኦሮ-ማራ ይሁን›› እያሉ ሲመርቁን ዋሉ፡፡ እንደተጋባን አካባቢ የቤታችን ድባብ ደስ ይል ነበር፡፡ በጦፈ ፍቅር የብሔር ልዩነቱን አጥፍተን፣ ወያኔ የምትባል የጋራ ጠላት አበጅተን፣ በአንድ ቋንቋ ቀርቶ በአንድ አፍ ማውራት እየተመኘን፣ የቴዲ አፍሮን እና የአጫሉን ሙዚቃ እያዳመጥን… የጫጉላ ጊዜያችንን አሳለፍነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ እንደውም፣ ከፍቅራችን ገደብ-አልባነት የተነሳ ከእንቅልፋችን የሚቀሰቅስ አላርም ቀጥረን እየተኛን በደረቅ-ሌሊት ‹‹ሲንጃላዳ የኔ ማር›› እንባባል ነበር፡፡ …ሰርግና ምላሹን ጨርሰን ወደ ቀልባችን በተመለስን ጊዜም… የኦሮ-ማራና የቲም-ለማ ትግል ወያኔን አስወግዶና ሀገራዊ ለውጡን አምጥቶ አገኘነው፡፡ ይሄም ሁኔታ ከትዳር በተጨማሪ በመደመር ያስተሳሰረን ሆነ፡፡ ሙሉውን ትረካውን ጠለስ ቲዪብ ውስጥ ያገኙታል

ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።
ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ፍልሰት መንግሥትን ጥሎ ሥልጣንን የመቆጣጠር ዓላማ ያለው ነው። አዳነች አቤቤ እኒህ ሰዎች ተንበቅብቀው ሞቱ እኮ።