es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 351 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 351 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -133, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 562 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 351
Suscriptores
-324 horas
-387 días
-13330 días
Archivo de publicaciones
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የ
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የሚል ዶክመንታሪ ይዞ እንደሚመጣ አትጠራጠር።

ከስር ባለው ሊንክ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/YtBnL_3H31E?feature=share

photo content

በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳ
በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳይን እንደዛሬ አክብሬው አላውቅም።

እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።

ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።
+1
ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች ጨለማ ይደነግዛል። የነጻነት ጮራ ሊፈካ ሲል የባርነት ጉም ያፍናል።

photo content

አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮ
አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮሽታ ተፈጥሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሌክስን ሳያስረው ከቀረ ፥ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ወንድማችን የተፈረደበትን የዋስትና ብር ከፍሎ ከወሕኒ ቤት አልወጣም ማለት ነው። 😭🤣

ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/_ewGmuHkkpU?feature=share

photo content

የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።
የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።

ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ
ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ

photo content

photo content

ከስር ባለው Link ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/dMWWTFenyfw?feature=share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/vvFh7mt2ee8?feature=share

1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም
1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም አይሰቀጥጥም ወይ? 3. በፕሪቶሪያው ስምምነት ላይ የፌደራሉ ብልጽግና "ትግራይ ላይ በከፈትኩት ጦርነት የተሰማኝን ጸጸት አማራ ክልልን በመውጋት የምገልጽ ይሆናል" የሚል ሰነድ ላይ የፈረመ አይመስላችሁም ወይ? 4. በባርነት ከተሞላ ሕይወት ይልቅ በነጻነት ትግል ውስጥ የሚከሰት ሞት ጣፋጭ አይደለም ወይ? የሚገርም እኮ ነው።

በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።
በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።

ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ
+1
ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ