es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 351 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 351 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -133, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 562 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 351
Suscriptores
-324 horas
-387 días
-13330 días
Archivo de publicaciones
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.facebook.com/dawit.mercy.97

ባንተ የፖለቲካ ጨዋታ ያለ እድሜያቸው የተቀበሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እንዲሁም ቤታቸው ፈርሶ በየ ሜዳው የሚያድሩ ወገኖች ደምና እንባ ያንተን ፍጻሜ ማቅረብ ከተሳነውማ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ
ባንተ የፖለቲካ ጨዋታ ያለ እድሜያቸው የተቀበሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እንዲሁም ቤታቸው ፈርሶ በየ ሜዳው የሚያድሩ ወገኖች ደምና እንባ ያንተን ፍጻሜ ማቅረብ ከተሳነውማ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ የለም ማለት ነው።

በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ አዲስ አገር የማዋለድ ሕልሙ ተፈጻሚ መሆን የሚችለው ክልሎችን በጠመንጃ አፈሙዝ በየተራ ማዳከም ሲቻል ነው" ተብሎ በታቀደው መሠረት... በአንድ አመራር ላይ የተፈጸመን ግድያ
+1
በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ አዲስ አገር የማዋለድ ሕልሙ ተፈጻሚ መሆን የሚችለው ክልሎችን በጠመንጃ አፈሙዝ በየተራ ማዳከም ሲቻል ነው" ተብሎ በታቀደው መሠረት... በአንድ አመራር ላይ የተፈጸመን ግድያ እንደ ሰበብ በመጠቀም አማራ ክልልን የማውደም መርሐ-ግብር በይፋ ተጀምሯል። እናም ይህ የብልጽግና ቅዠት ይሳካል አይሳካም የሚለውን ወደ ፊት አብረን የምናየው ይሆናል።

photo content

ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች መሀል ሜዳ ላይ የፈጸሙት ግድያ በገለልተኛ አካል ከመጣራቱ በፊት በመላው አማራ ክልል ላይ ጦርነት ታውጇል። "አማራ ነኝ" የሚሉ ዜጎችን ሁሉ በጽንፈኝነት ፈርጆ የመደምሰስና የማፈስ ዘመቻም ተጀምሯል። እናም እንላለን... ግርማ የሽጥላን ከኋላ ከኋላ እየተከተልን ባለመጠበቃችንና አረመኔያዊ ዘመቻችሁን ባለመደገፋችን የሚመጣውን ቅጣት በጸጋ እንቀበለዋለን እንጂ እንዲህ ያለ ተልካሻ ሤራ ተጠንስሶ የሕዝባችን ደም ሲፈስስና ክልላችን ሲፈራርስ ዝም ብለን ልንመለከት አንችልም።

በሁለቱ ክልል አመራሮች መሀከል የሚታየውን ድንፋታ እና እርጋታ ስትመለከት አቶ ግርማ የሽጥላ የኦሮሚያ እንጂ የአማራ ብልጽግና አመራር አይመስልህም። ለማንኛውም ይሄንኑ ስክነት አጠናክሮ በማስቀጠል የተፈጸመውን ግድያ ተጠቅመው ሌላ መጠነ ሰፊ ግድያ ለመፈጸም ያሰቡ ሃይሎችን ሕልም ማክሸፍ ይገባናል።

በመጀመሪያ ደረጃ በአቶ ግርማ የሽጥላ ሕልፈት የተሰማኝን ኀዘን መግለጽ እፈልጋለሁ። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን እመኛለሁ። ከዚህ ባለፈ ግን በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በተወረወረው ቦንብ ዙሪያ በቂ ማጣራት ሳይደረግ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደበት "የቀን ጅቦች ናቸው የወረወሩት" ተብሎ በተነገረው መሠረት ምንም የማያውቁ ወገኖች ላይ የማሳደድ ሥራ እንደተሠራው ሁሉ... ዛሬም ግድያው በተፈጸመ ቅጽበት ያለምንም ምርመራ "ጽንፈኞች" የሚል ተመሳሳይ ፍረጃ ውስጥ በመዘፈቅ የፖለቲካ ቁማር ማሰናዳት ተገቢ አይደለም እላለሁ። መላው የአማራ ሕዝብም አንድነቱንና ሕብረቱን አጠናክሮ ክልሉንና እራሱን መጠበቅ ይገባዋል እላለሁ።

በጦርነቱ ወቅት በድሮን እና ጄት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ የብልጥግና አመራሮች ምን ብለው ቢራገሙ ጥሩ ነው? "ኢሳያስ አፈወርቄ ልጅ አይውጣልህ" 😂🤣
በጦርነቱ ወቅት በድሮን እና ጄት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ የብልጥግና አመራሮች ምን ብለው ቢራገሙ ጥሩ ነው? "ኢሳያስ አፈወርቄ ልጅ አይውጣልህ" 😂🤣

የመጨረሻ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር እዚህ ምሥል ላይ "ሰላም" ተጽፎ ሊታይህ አይችልም። ይሄ ምሥል የሚያስተላልፈው መልዕክት "በሌላ አሰላለፍ ንጹሐንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተናል" የሚል ነው።
የመጨረሻ ደደብ ካልሆንክ በስተቀር እዚህ ምሥል ላይ "ሰላም" ተጽፎ ሊታይህ አይችልም። ይሄ ምሥል የሚያስተላልፈው መልዕክት "በሌላ አሰላለፍ ንጹሐንን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተናል" የሚል ነው።

"እንደ በሻሻ ሆናለች የተባለችው" የመቀሌ ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትሯን ለመቀበል ሸብ ረብ ስትል ብትከርምም ጠሚው ግን "ችግኜን ውሃ የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ" ብሏቸው ቀርቷል። በሌላ መልኩ ግን የአማራ
"እንደ በሻሻ ሆናለች የተባለችው" የመቀሌ ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትሯን ለመቀበል ሸብ ረብ ስትል ብትከርምም ጠሚው ግን "ችግኜን ውሃ የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ" ብሏቸው ቀርቷል። በሌላ መልኩ ግን የአማራ ክልሉ ፕሬዝዳንት "ባሕር ዳር ሂድ አትበሉኝ እንጂ የመቀሌው ጉዙ አያሳስብም" በሚል አቋም ከአደም ፋራህ ጋር ወደ መቀሌ ተጉዟል። በዚህ አጋጣሚም ደካማውን ፕሬዝዳንት አግተው ቢያስቀሩልን ወሮታ የምንከፍል ይሆናል። 😁

ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/LEMAux733fk?feature=share
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/LEMAux733fk?feature=share

photo content

🦛🦛
🦛🦛

photo content

ተስፋዬ ኃይለማሪያምን አፍኖ ሕጻን መሱድን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሥርዓት እማማ ዝናሽን ገቢ ያላደረጋቸው የመኖሪያ አድራሻቸው ጠፍቶት መሆን አለበት።
+1
ተስፋዬ ኃይለማሪያምን አፍኖ ሕጻን መሱድን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሥርዓት እማማ ዝናሽን ገቢ ያላደረጋቸው የመኖሪያ አድራሻቸው ጠፍቶት መሆን አለበት።

photo content

Tesfaye Hailemariam (ባሻዬ) "በምትጽፋቸው ቀልዶች መሳቂያ አድርገኸናል" ተብሎ ወደ ጠባቡ ወሕኒ ተወስዷል። 😁
Tesfaye Hailemariam (ባሻዬ) "በምትጽፋቸው ቀልዶች መሳቂያ አድርገኸናል" ተብሎ ወደ ጠባቡ ወሕኒ ተወስዷል። 😁