en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 351 subscribers, ranking 2 646 in the Blogs category and 2 354 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 351 subscribers.

According to the latest data from 22 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -133 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.78% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 562 views. Within the first day, a publication typically gains 1 691 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 34.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 351
Subscribers
-324 hours
-387 days
-13330 days
Posts Archive
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የ
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የሚል ዶክመንታሪ ይዞ እንደሚመጣ አትጠራጠር።

ከስር ባለው ሊንክ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/YtBnL_3H31E?feature=share

photo content

በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳ
በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳይን እንደዛሬ አክብሬው አላውቅም።

እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።

ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።
+1
ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች ጨለማ ይደነግዛል። የነጻነት ጮራ ሊፈካ ሲል የባርነት ጉም ያፍናል።

photo content

አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮ
አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮሽታ ተፈጥሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሌክስን ሳያስረው ከቀረ ፥ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ወንድማችን የተፈረደበትን የዋስትና ብር ከፍሎ ከወሕኒ ቤት አልወጣም ማለት ነው። 😭🤣

ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/_ewGmuHkkpU?feature=share

photo content

የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።
የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።

ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ
ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ

photo content

photo content

ከስር ባለው Link ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/dMWWTFenyfw?feature=share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/vvFh7mt2ee8?feature=share

1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም
1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም አይሰቀጥጥም ወይ? 3. በፕሪቶሪያው ስምምነት ላይ የፌደራሉ ብልጽግና "ትግራይ ላይ በከፈትኩት ጦርነት የተሰማኝን ጸጸት አማራ ክልልን በመውጋት የምገልጽ ይሆናል" የሚል ሰነድ ላይ የፈረመ አይመስላችሁም ወይ? 4. በባርነት ከተሞላ ሕይወት ይልቅ በነጻነት ትግል ውስጥ የሚከሰት ሞት ጣፋጭ አይደለም ወይ? የሚገርም እኮ ነው።

በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።
በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።

ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ
+1
ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ