uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 351 підписників, посідаючи 2 646 місце в категорії Блоги та 2 354 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 351 підписників.

За останніми даними від 22 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -133, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 38.76%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.78% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 562 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 691 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 34.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 23 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 351
Підписники
-324 години
-387 днів
-13330 день
Архів дописів
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የ
አቶ ልደቱ አያሌው ኢንተርፖል የያዘው ይመስል ምነው ጠፋ? 😁 እይውልህ አባቴ:- ብልጽግና አሸባሪ ብሎ ሲፈርጅህ ደንግጠህ ከጠፋህለት በቀጣይ "አቶ ልደቱ ባፈነዳው ቦንብ ሕይወታቸው ያለፉ ዜጎች" የሚል ዶክመንታሪ ይዞ እንደሚመጣ አትጠራጠር።

ከስር ባለው ሊንክ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/YtBnL_3H31E?feature=share

photo content

በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳ
በአስር ሺህ ከሚቆጠር ጋዜጠኛ ጋር ከአምሳ በላይ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ሚዲያ ባለቤት መሆን የቻለን ሥርዓት በአንዲት ዩቲዩብ ቻናል የሚያንቀጠቅጥ ድንቅ ጋዜጠኛ....!! የምር እላችኋለሁ ጎበዜ ሲሳይን እንደዛሬ አክብሬው አላውቅም።

እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
እንደ ዋሱ ያሉ በጋዜጠኛ ሥም የሚጠሩ በቀቀኖች "ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሐቀኛው እና ጀግናው ጋዜጠኛ በሚል ዘርፍ የዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነ፤" የሚል ዜና የሚያቀርቡበት ቀን ሩቅ አይሆንም።

ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።
+1
ዐቦይ ስብሐትን የተካው አሸባሪ🤣🤣🤣 ፍትሕን እና እውነትን የማያውቅ እንኩቶ ሥርዓት ይሄንን ዐየሁ።

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በሽብር ወንጀል እየተከሰሰ በየሩብ ዓመቱ ከሚገባበትና "ወንጀለኛ አይደለህም" እየተባለ ከሚወጣበት ወሕኒ ቤት አስገብተውታል። የፍትሕ ቀን ሊመጣ ሲል አገር ምድሩ በአምባገነኖች ጨለማ ይደነግዛል። የነጻነት ጮራ ሊፈካ ሲል የባርነት ጉም ያፍናል።

photo content

አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮ
አሌክስ ዘ ሸገር ይባላል። በፖሊስ መዝገብ ውስጥ "ቅድሚያ የሚሰጠው ደንበኛ" ተብሎ ሥሙ የሰፈረ በመሆኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ አምስት ዙር እስራት አስተናግዷል። በመሆኑም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ኮሽታ ተፈጥሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሌክስን ሳያስረው ከቀረ ፥ በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ወንድማችን የተፈረደበትን የዋስትና ብር ከፍሎ ከወሕኒ ቤት አልወጣም ማለት ነው። 😭🤣

ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/_ewGmuHkkpU?feature=share

photo content

የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።
የጎንደር አማራ "መከላከያ የተደራጀው አገርን ከጠላት ለመከላከል እንጂ ሕዝብን ለመግደል አይደለም" በሚል አቋም ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ጀምሯል።

ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ
ጀግናው አየር ሃይል በወሰደው እርምጃ በርካታ የሸዋ ገበሬ የቤት እንስሳት ተደምስሰዋል። ማፈሪያ

photo content

photo content

ከስር ባለው Link ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/dMWWTFenyfw?feature=share

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን https://www.youtube.com/live/vvFh7mt2ee8?feature=share

1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም
1. "ሁለት ዓመት ከመዋጋት ሃያ ዓመት መወያየት" የሚለው ስብከት አማራ ክልል ላይ አይሠራም ወይ? 2. ከሕዝብ በሚሰበሰብ ግብር እና በብድር ዶላር በተገዙ ከባድ መሳሪያዎች ክልሎችን በየተራ ማውደም አይሰቀጥጥም ወይ? 3. በፕሪቶሪያው ስምምነት ላይ የፌደራሉ ብልጽግና "ትግራይ ላይ በከፈትኩት ጦርነት የተሰማኝን ጸጸት አማራ ክልልን በመውጋት የምገልጽ ይሆናል" የሚል ሰነድ ላይ የፈረመ አይመስላችሁም ወይ? 4. በባርነት ከተሞላ ሕይወት ይልቅ በነጻነት ትግል ውስጥ የሚከሰት ሞት ጣፋጭ አይደለም ወይ? የሚገርም እኮ ነው።

በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።
በኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኞቹ ደስተኛ ሰዎች... እንደ እነርሱ ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ ከጭንቅላቴ ሰርዤ ፓርክ ውስጥ መፈንጠዝ ብችል ደስታዬ ነበር።

ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ
+1
ፖለቲካው የሚገለባበጥበት ፍጥነት ሲያስገርም እኮ