es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 350 suscriptores, ocupando la posición 2 644 en la categoría Bloques y el puesto 2 351 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 350 suscriptores.

Según los últimos datos del 23 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -124, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 39.19%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.86% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 625 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 702 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 350
Suscriptores
+124 horas
-327 días
-12430 días
Archivo de publicaciones
photo content

photo content

በኤሊኮፍተር ዋጋ የተገዛው የአዳነች አቤቤ አውቶብስ 😆☝️

በዚህ አንድ ወር ውስጥ የአማራ ሕዝብ ያስተናገዳቸው ጉዶች

የቲክቶክ ተደራሽነት ይገርማል። 200 ሺ view☝️

የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባት
የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባትን ሕይወትዎን መምረጥዎ ብቻ ነው።

"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን
"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን እሰሩን‼️🙏 ብፁእ አባታችን አቡኑ አብርሐም https://youtube.com/@telestube-

አካለወልድ አካውንት ውስጥ 25 ሚሊዮን ብር ተገኘ የሚል ዜና የሚያቀብሉህ ወይንም ደግሞ ቆብ ገዝተው የሾሟቸውን ዱርዬዎች ብልግና የሚገልጹ መረጃዎች የሚያቀብሉህ የእውነተኛ አባቶቻችንን ሥም የሚያጎድፍ ዶክመንታሪ እየሠሩ ስለሆነ ነው። የእነርሱን እርኩሳዊ የፈጠራ ድርሰት የሚቀበል የጆሮ ታምቡር መፍጠር ስለፈለጉ ነው። የእምነት አባቶችን የማጥቃት ተግባራቸውን በፌክ ጳጳስ አለማምደው ወደ ሲኖዶስ መሸጋገር ስለፈለጉ ነው።

#እባካችሁ_Share_አድርጉት ለኦርቶዶክስ ልጆች የተዘጋጀውና አዋሽ አርባ አካባቢ የሚገኘው ምድራዊ ሲዖል!.. ▬▬▬▬▬ እነ ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ ክልል የታፈሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የታሠሩት አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ መሆኑን ስሰማ የሚከተለውን ታሪክ ላጋራችሁ ወደድኩ። አባ ሳሙዔል እስር ቤት ሳለሁ በአዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ታስረው የከረሙ ከአምስት መቶ በላይ ዜጎችን አግኝቼ ነበር። እኒህንም ዜጎች "ስለ አዋሽ አርባ አውሩኝ እስኪ" ስላቸው ቶርች የተደረገ ሰውነታቸውን እያሻሹ እንዲህ የሚል ተመሳሳይ ማብራሪያ ነበር የሚነግሩኝ። " አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ማለት ➔የማታውቀውንና ያልሰራኸውን ወንጀል አጋልጥ" የሚሉ መለዮ ለባሾች ማዕከላዊን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ድርጊት የሚፈጽሙበት፤ ➔እንደ ኢሰመኮ እና ኢሰመጎ ያሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ከእነ መኖሩም የማያውቁት፤ ➔ቤተሰብ ቀርቶ ሲቪል የለበሰ ሰው የማይታይበት፤ ➔ፍርድ ቤት ሳትቀርብ ከሶስት ወር በላይ ታስረህ የምትቆይበት፤ ➔በ24 ሰዓት ውስጥ አንድ ዳቦና አንድ ኩባያ ውሃ ብቻ በሬሽን መልክ የምታገኝበት፤ ➔የመጸዳጃ ቤት ጥያቄ ስታቀርብ "ፌስታል ላይ ተጠቀም" የሚል መልስ የምታገኝበት፤ ➔ከጸሎት ውጭ ምንም አይነት የሕክምና አገልግሎት የሌለበት፤ እናም እልኻለሁ.... ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ አካባቢ የታፈሱ አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የሚጓጓዙት ወደዚያ ምድራዊ ሲዖል ነውና ይሄንን መረጃ ሼር በማድረግ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እንዲደርሱላቸው እናድርግ።

photo content

መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመ
መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመተባበር በአደባባይ እየፈጸመ ያለውን የሕግ ጥሰት ዛሬን ጨምሮ በቀጣዮቹ ፪/ሁለት/ ቀናት ውስጥ እንዲያቆም እና ሕግ እና ሥርዓትን እንዲያስከብር፣ ➔በኃይል የወረራቸውን መንበረ ጵጵስና እና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ለቆ ለቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ መዋቅር እንዲያስረክብ፣ ➔ያለአግባብ ያሠራቸውን ካህናት እና ምእመናን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቅ፣ ➔ቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ለፈፀመው በደል በአደባባይ ይቅርታ እንዲጠይቅ፤ ➔በካህናት እና ምእመናን ላይ ለደረሰው ሞት እና የአካል ጉዳት ተገቢውን ካሳ እንዲክስ እና የወደሙ ንብረቶቿን እንዲጠግን በጥብቅ እንጠይቃለን ፡፡..." የኢኦተቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ !

photo content

photo content

ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።
ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።

በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ
በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ መሪ ሰውረን" የሚል ጸሎቱንም "ከእገሌ ብሔር የወጣ ፖለቲከኛ ይምራን" በሚል መፎክር ወደ ፖለቲካዊ ጥያቄ ለማውረድ መሞከር ሕዝብን መናቅ ነው።