Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 352 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 644 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 351 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 352 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -124، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.19%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.86% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 625 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 702 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 352
المشتركون
+124 ساعات
-327 أيام
-12430 أيام
أرشيف المشاركات
14 350
የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም።
የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባትን ሕይወትዎን መምረጥዎ ብቻ ነው።
14 350
"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም።
ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን እሰሩን‼️🙏
ብፁእ አባታችን አቡኑ አብርሐም
https://youtube.com/@telestube-
14 350
አካለወልድ አካውንት ውስጥ 25 ሚሊዮን ብር ተገኘ የሚል ዜና የሚያቀብሉህ ወይንም ደግሞ ቆብ ገዝተው የሾሟቸውን ዱርዬዎች ብልግና የሚገልጹ መረጃዎች የሚያቀብሉህ የእውነተኛ አባቶቻችንን ሥም የሚያጎድፍ ዶክመንታሪ እየሠሩ ስለሆነ ነው። የእነርሱን እርኩሳዊ የፈጠራ ድርሰት የሚቀበል የጆሮ ታምቡር መፍጠር ስለፈለጉ ነው።
የእምነት አባቶችን የማጥቃት ተግባራቸውን በፌክ ጳጳስ አለማምደው ወደ ሲኖዶስ መሸጋገር ስለፈለጉ ነው።
14 350
#እባካችሁ_Share_አድርጉት
ለኦርቶዶክስ ልጆች የተዘጋጀውና አዋሽ አርባ አካባቢ የሚገኘው ምድራዊ ሲዖል!..
▬▬▬▬▬
እነ ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ ክልል የታፈሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የታሠሩት አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ መሆኑን ስሰማ የሚከተለውን ታሪክ ላጋራችሁ ወደድኩ።
አባ ሳሙዔል እስር ቤት ሳለሁ በአዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ታስረው የከረሙ ከአምስት መቶ በላይ ዜጎችን አግኝቼ ነበር። እኒህንም ዜጎች "ስለ አዋሽ አርባ አውሩኝ እስኪ" ስላቸው ቶርች የተደረገ ሰውነታቸውን እያሻሹ እንዲህ የሚል ተመሳሳይ ማብራሪያ ነበር የሚነግሩኝ።
" አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ማለት
➔የማታውቀውንና ያልሰራኸውን ወንጀል አጋልጥ" የሚሉ መለዮ ለባሾች ማዕከላዊን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ድርጊት የሚፈጽሙበት፤
➔እንደ ኢሰመኮ እና ኢሰመጎ ያሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ከእነ መኖሩም የማያውቁት፤
➔ቤተሰብ ቀርቶ ሲቪል የለበሰ ሰው የማይታይበት፤
➔ፍርድ ቤት ሳትቀርብ ከሶስት ወር በላይ ታስረህ የምትቆይበት፤
➔በ24 ሰዓት ውስጥ አንድ ዳቦና አንድ ኩባያ ውሃ ብቻ በሬሽን መልክ የምታገኝበት፤
➔የመጸዳጃ ቤት ጥያቄ ስታቀርብ "ፌስታል ላይ ተጠቀም" የሚል መልስ የምታገኝበት፤
➔ከጸሎት ውጭ ምንም አይነት የሕክምና አገልግሎት የሌለበት፤
እናም እልኻለሁ....
ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ አካባቢ የታፈሱ አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የሚጓጓዙት ወደዚያ ምድራዊ ሲዖል ነውና ይሄንን መረጃ ሼር በማድረግ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እንዲደርሱላቸው እናድርግ።
14 350
መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል።
ጥያቄው ....
➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመተባበር በአደባባይ እየፈጸመ ያለውን የሕግ ጥሰት ዛሬን ጨምሮ በቀጣዮቹ ፪/ሁለት/ ቀናት ውስጥ እንዲያቆም እና ሕግ እና ሥርዓትን እንዲያስከብር፣
➔በኃይል የወረራቸውን መንበረ ጵጵስና እና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ለቆ ለቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ መዋቅር እንዲያስረክብ፣
➔ያለአግባብ ያሠራቸውን ካህናት እና ምእመናን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቅ፣
➔ቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ለፈፀመው በደል በአደባባይ ይቅርታ እንዲጠይቅ፤
➔በካህናት እና ምእመናን ላይ ለደረሰው ሞት እና የአካል ጉዳት ተገቢውን ካሳ እንዲክስ እና የወደሙ ንብረቶቿን እንዲጠግን በጥብቅ እንጠይቃለን ፡፡..."
የኢኦተቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ !
14 350
ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ።
እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።
14 350
በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው።
"የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ መሪ ሰውረን" የሚል ጸሎቱንም "ከእገሌ ብሔር የወጣ ፖለቲከኛ ይምራን" በሚል መፎክር ወደ ፖለቲካዊ ጥያቄ ለማውረድ መሞከር ሕዝብን መናቅ ነው።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
