uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 352 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 644-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 351-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 352 obunachiga ega bo‘ldi.

23 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -124 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 39.19% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.86% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 625 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 702 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 24 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 352
Obunachilar
+124 soatlar
-327 kunlar
-12430 kunlar
Postlar arxiv
photo content

photo content

በኤሊኮፍተር ዋጋ የተገዛው የአዳነች አቤቤ አውቶብስ 😆☝️

በዚህ አንድ ወር ውስጥ የአማራ ሕዝብ ያስተናገዳቸው ጉዶች

የቲክቶክ ተደራሽነት ይገርማል። 200 ሺ view☝️

የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባት
የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባትን ሕይወትዎን መምረጥዎ ብቻ ነው።

"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን
"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን እሰሩን‼️🙏 ብፁእ አባታችን አቡኑ አብርሐም https://youtube.com/@telestube-

አካለወልድ አካውንት ውስጥ 25 ሚሊዮን ብር ተገኘ የሚል ዜና የሚያቀብሉህ ወይንም ደግሞ ቆብ ገዝተው የሾሟቸውን ዱርዬዎች ብልግና የሚገልጹ መረጃዎች የሚያቀብሉህ የእውነተኛ አባቶቻችንን ሥም የሚያጎድፍ ዶክመንታሪ እየሠሩ ስለሆነ ነው። የእነርሱን እርኩሳዊ የፈጠራ ድርሰት የሚቀበል የጆሮ ታምቡር መፍጠር ስለፈለጉ ነው። የእምነት አባቶችን የማጥቃት ተግባራቸውን በፌክ ጳጳስ አለማምደው ወደ ሲኖዶስ መሸጋገር ስለፈለጉ ነው።

#እባካችሁ_Share_አድርጉት ለኦርቶዶክስ ልጆች የተዘጋጀውና አዋሽ አርባ አካባቢ የሚገኘው ምድራዊ ሲዖል!.. ▬▬▬▬▬ እነ ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ ክልል የታፈሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የታሠሩት አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ መሆኑን ስሰማ የሚከተለውን ታሪክ ላጋራችሁ ወደድኩ። አባ ሳሙዔል እስር ቤት ሳለሁ በአዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ታስረው የከረሙ ከአምስት መቶ በላይ ዜጎችን አግኝቼ ነበር። እኒህንም ዜጎች "ስለ አዋሽ አርባ አውሩኝ እስኪ" ስላቸው ቶርች የተደረገ ሰውነታቸውን እያሻሹ እንዲህ የሚል ተመሳሳይ ማብራሪያ ነበር የሚነግሩኝ። " አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ማለት ➔የማታውቀውንና ያልሰራኸውን ወንጀል አጋልጥ" የሚሉ መለዮ ለባሾች ማዕከላዊን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ድርጊት የሚፈጽሙበት፤ ➔እንደ ኢሰመኮ እና ኢሰመጎ ያሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ከእነ መኖሩም የማያውቁት፤ ➔ቤተሰብ ቀርቶ ሲቪል የለበሰ ሰው የማይታይበት፤ ➔ፍርድ ቤት ሳትቀርብ ከሶስት ወር በላይ ታስረህ የምትቆይበት፤ ➔በ24 ሰዓት ውስጥ አንድ ዳቦና አንድ ኩባያ ውሃ ብቻ በሬሽን መልክ የምታገኝበት፤ ➔የመጸዳጃ ቤት ጥያቄ ስታቀርብ "ፌስታል ላይ ተጠቀም" የሚል መልስ የምታገኝበት፤ ➔ከጸሎት ውጭ ምንም አይነት የሕክምና አገልግሎት የሌለበት፤ እናም እልኻለሁ.... ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ አካባቢ የታፈሱ አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የሚጓጓዙት ወደዚያ ምድራዊ ሲዖል ነውና ይሄንን መረጃ ሼር በማድረግ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እንዲደርሱላቸው እናድርግ።

photo content

መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመ
መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመተባበር በአደባባይ እየፈጸመ ያለውን የሕግ ጥሰት ዛሬን ጨምሮ በቀጣዮቹ ፪/ሁለት/ ቀናት ውስጥ እንዲያቆም እና ሕግ እና ሥርዓትን እንዲያስከብር፣ ➔በኃይል የወረራቸውን መንበረ ጵጵስና እና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ለቆ ለቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ መዋቅር እንዲያስረክብ፣ ➔ያለአግባብ ያሠራቸውን ካህናት እና ምእመናን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቅ፣ ➔ቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ለፈፀመው በደል በአደባባይ ይቅርታ እንዲጠይቅ፤ ➔በካህናት እና ምእመናን ላይ ለደረሰው ሞት እና የአካል ጉዳት ተገቢውን ካሳ እንዲክስ እና የወደሙ ንብረቶቿን እንዲጠግን በጥብቅ እንጠይቃለን ፡፡..." የኢኦተቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ !

photo content

photo content

ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።
ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።

በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ
በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ መሪ ሰውረን" የሚል ጸሎቱንም "ከእገሌ ብሔር የወጣ ፖለቲከኛ ይምራን" በሚል መፎክር ወደ ፖለቲካዊ ጥያቄ ለማውረድ መሞከር ሕዝብን መናቅ ነው።