en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 352 subscribers, ranking 2 644 in the Blogs category and 2 351 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 352 subscribers.

According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 39.19%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.86% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 625 views. Within the first day, a publication typically gains 1 702 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 352
Subscribers
+124 hours
-327 days
-12430 days
Posts Archive
photo content

photo content

በኤሊኮፍተር ዋጋ የተገዛው የአዳነች አቤቤ አውቶብስ 😆☝️

በዚህ አንድ ወር ውስጥ የአማራ ሕዝብ ያስተናገዳቸው ጉዶች

የቲክቶክ ተደራሽነት ይገርማል። 200 ሺ view☝️

የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባት
የሌሎች አባቶችን ስልክ ቀምቶ ቤት ውስጥ የዘጋባቸው መንግሥታዊ የሽብር ቡድን አንገትዎን ጠምዝዞ ወደ ማጎሪያ ካምፑ እንደመለሰዎት አልጠራጠርም። የእርስዎ ችግር ከሃይማኖትዎ ይልቅ መሳሪያ የተደገነባትን ሕይወትዎን መምረጥዎ ብቻ ነው።

"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን
"በኃይማኖታቸው የታሰሩትን ለኃይማኖታችሁ ቁሙ ያልነው እኛ አዛዦቹ እንጅ ልጆቻችን አይደሉም። ስለዚህ ያንን ማለታችን ጥፋት ከሆነ መታሰር ያለብን እኛ እንጅ ልጆቻችን ስላልሆኑ እነሱን ልቀቁና እኛን እሰሩን‼️🙏 ብፁእ አባታችን አቡኑ አብርሐም https://youtube.com/@telestube-

አካለወልድ አካውንት ውስጥ 25 ሚሊዮን ብር ተገኘ የሚል ዜና የሚያቀብሉህ ወይንም ደግሞ ቆብ ገዝተው የሾሟቸውን ዱርዬዎች ብልግና የሚገልጹ መረጃዎች የሚያቀብሉህ የእውነተኛ አባቶቻችንን ሥም የሚያጎድፍ ዶክመንታሪ እየሠሩ ስለሆነ ነው። የእነርሱን እርኩሳዊ የፈጠራ ድርሰት የሚቀበል የጆሮ ታምቡር መፍጠር ስለፈለጉ ነው። የእምነት አባቶችን የማጥቃት ተግባራቸውን በፌክ ጳጳስ አለማምደው ወደ ሲኖዶስ መሸጋገር ስለፈለጉ ነው።

#እባካችሁ_Share_አድርጉት ለኦርቶዶክስ ልጆች የተዘጋጀውና አዋሽ አርባ አካባቢ የሚገኘው ምድራዊ ሲዖል!.. ▬▬▬▬▬ እነ ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ ክልል የታፈሱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የታሠሩት አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ መሆኑን ስሰማ የሚከተለውን ታሪክ ላጋራችሁ ወደድኩ። አባ ሳሙዔል እስር ቤት ሳለሁ በአዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ታስረው የከረሙ ከአምስት መቶ በላይ ዜጎችን አግኝቼ ነበር። እኒህንም ዜጎች "ስለ አዋሽ አርባ አውሩኝ እስኪ" ስላቸው ቶርች የተደረገ ሰውነታቸውን እያሻሹ እንዲህ የሚል ተመሳሳይ ማብራሪያ ነበር የሚነግሩኝ። " አዋሽ አርባ የማጎሪያ ጣቢያ ማለት ➔የማታውቀውንና ያልሰራኸውን ወንጀል አጋልጥ" የሚሉ መለዮ ለባሾች ማዕከላዊን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ድርጊት የሚፈጽሙበት፤ ➔እንደ ኢሰመኮ እና ኢሰመጎ ያሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ከእነ መኖሩም የማያውቁት፤ ➔ቤተሰብ ቀርቶ ሲቪል የለበሰ ሰው የማይታይበት፤ ➔ፍርድ ቤት ሳትቀርብ ከሶስት ወር በላይ ታስረህ የምትቆይበት፤ ➔በ24 ሰዓት ውስጥ አንድ ዳቦና አንድ ኩባያ ውሃ ብቻ በሬሽን መልክ የምታገኝበት፤ ➔የመጸዳጃ ቤት ጥያቄ ስታቀርብ "ፌስታል ላይ ተጠቀም" የሚል መልስ የምታገኝበት፤ ➔ከጸሎት ውጭ ምንም አይነት የሕክምና አገልግሎት የሌለበት፤ እናም እልኻለሁ.... ስንታየሁ ቸኮልን ጨምሮ ከአዲስ አበባና ከኦሮሚያ አካባቢ የታፈሱ አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የሚጓጓዙት ወደዚያ ምድራዊ ሲዖል ነውና ይሄንን መረጃ ሼር በማድረግ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እንዲደርሱላቸው እናድርግ።

photo content

መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመ
መንግስት የተጠየቀውን ጥያቄ በቀጣይ ሁለት ቀናት ካልመለሰ ሰልፉ የካቲት 05 ያለማንም ከልካይ የሚደረግ ይሆናል። ጥያቄው .... ➔"መንግስት ከአጉል እልከኝነቱ ወጥቶ ከሕገ ወጦቹ ግለሰቦች ጋር በመተባበር በአደባባይ እየፈጸመ ያለውን የሕግ ጥሰት ዛሬን ጨምሮ በቀጣዮቹ ፪/ሁለት/ ቀናት ውስጥ እንዲያቆም እና ሕግ እና ሥርዓትን እንዲያስከብር፣ ➔በኃይል የወረራቸውን መንበረ ጵጵስና እና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ለቆ ለቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ መዋቅር እንዲያስረክብ፣ ➔ያለአግባብ ያሠራቸውን ካህናት እና ምእመናን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቅ፣ ➔ቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ለፈፀመው በደል በአደባባይ ይቅርታ እንዲጠይቅ፤ ➔በካህናት እና ምእመናን ላይ ለደረሰው ሞት እና የአካል ጉዳት ተገቢውን ካሳ እንዲክስ እና የወደሙ ንብረቶቿን እንዲጠግን በጥብቅ እንጠይቃለን ፡፡..." የኢኦተቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ !

photo content

photo content

ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።
ዐቢይ ሆይ የሳብከው ቀይ ካርድ እጅግ አደገኛ ስለሆነ የውሸት መታበዩን ተወውና ሲኖዶሱን ይቅርታ ጠይቅ። እመነኝ የቀረህ የታሪክ ምዕራፍ በጄኖ ሳይድ የምትከሰስበትን ወንጀል ከመፈጸም ያለፈ አይደለም።

በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ
በኃይማኖቱ ጉዳይ የተሰበሰበን ይሄን ወፈ ሰማይ ሕዝብ የአንድ ክልል ማንነት ሰጥቶ ለመጨፍለቅ መሞከር እብደት ነው። "የእምነት መሪዎቻችንን እና ሃይማኖታችንን ሊያጠፋ ወደ ቤተመቅደስ ከገባው የፖለቲካ መሪ ሰውረን" የሚል ጸሎቱንም "ከእገሌ ብሔር የወጣ ፖለቲከኛ ይምራን" በሚል መፎክር ወደ ፖለቲካዊ ጥያቄ ለማውረድ መሞከር ሕዝብን መናቅ ነው።