es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 354 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 352 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 354 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 382 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 354
Suscriptores
-124 horas
-387 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
photo content

photo content

photo content

እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።
እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።

photo content

photo content

የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!
የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!

አዎ! ጫካ ውስጥ ከሚያግቱት ወንድሞቹ ጋር ሲነጻጸር ጫካ ለጫካ ሲንከራተት የከረመው አሰልጣኝ ሁለት ሚሊዮን ብር አይመጥነውም።

ሼር የሚደረግ ጥብቅ መረጃ!! አሳዬ ደርቤ ከግብርና ምርት ቆጠራ በማስቀጠል በኦሆዴድ መሪነትና ፍላጎት ላይ ተመስርቶ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለማድረግ እየተዘጋጀ የሚገኘው ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ከብሔራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከነሐሴ 10 ጀምሮ በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የሀያ ቀን ስልጠና ይሰጣል። ከዚያ በማስከተልም ለግብርና ቆጠራ በየገጠሩ በሚልካቸው ሠራተኞች አማካኝነት ፋኖዎች የሚገኙባቸውን ቦታዎች የስለላ ሥራ ለመስራትና ከFAO & WFP ከፍተኛ ብድር የሚያገኝበትን የቆጠራ ሥራ ለማካሄድ አቅዷል። ስለዚህ ይሄንን መረጃ ለፋኖዎች በማድረስ የታሰበውን እቅድ ገና ከጅምሩ ማጨናገፍ ግድ ይላል።

ድል ለአማራ ሕዝብ
ድል ለአማራ ሕዝብ

የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት
የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት ጀምሯል። ድል ለእናንተ!!

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ
በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ በምርኮ ተንበሻብሿል።

ኢትዮጵያ አማራን ይቅርታ ካልጠየቀች ዋጋ እንደሌላት ለማወቅ የዘንድሮውን የዓለም አትሌቲክስ መመልከት በቂ ነው።

Assaye Derbie - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @asayede