uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 354 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 648-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 352-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 354 obunachiga ega bo‘ldi.

21 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -144 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.78% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 382 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 691 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 40 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 22 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 354
Obunachilar
-124 soatlar
-387 kunlar
-14430 kunlar
Postlar arxiv
photo content

photo content

photo content

እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።
እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።

photo content

photo content

የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!
የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!

አዎ! ጫካ ውስጥ ከሚያግቱት ወንድሞቹ ጋር ሲነጻጸር ጫካ ለጫካ ሲንከራተት የከረመው አሰልጣኝ ሁለት ሚሊዮን ብር አይመጥነውም።

ሼር የሚደረግ ጥብቅ መረጃ!! አሳዬ ደርቤ ከግብርና ምርት ቆጠራ በማስቀጠል በኦሆዴድ መሪነትና ፍላጎት ላይ ተመስርቶ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለማድረግ እየተዘጋጀ የሚገኘው ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ከብሔራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከነሐሴ 10 ጀምሮ በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የሀያ ቀን ስልጠና ይሰጣል። ከዚያ በማስከተልም ለግብርና ቆጠራ በየገጠሩ በሚልካቸው ሠራተኞች አማካኝነት ፋኖዎች የሚገኙባቸውን ቦታዎች የስለላ ሥራ ለመስራትና ከFAO & WFP ከፍተኛ ብድር የሚያገኝበትን የቆጠራ ሥራ ለማካሄድ አቅዷል። ስለዚህ ይሄንን መረጃ ለፋኖዎች በማድረስ የታሰበውን እቅድ ገና ከጅምሩ ማጨናገፍ ግድ ይላል።

ድል ለአማራ ሕዝብ
ድል ለአማራ ሕዝብ

የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት
የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት ጀምሯል። ድል ለእናንተ!!

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ
በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ በምርኮ ተንበሻብሿል።

ኢትዮጵያ አማራን ይቅርታ ካልጠየቀች ዋጋ እንደሌላት ለማወቅ የዘንድሮውን የዓለም አትሌቲክስ መመልከት በቂ ነው።