es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 354 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 352 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 354 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 382 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 354
Suscriptores
-124 horas
-387 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
የእራስን ኢጎ መግደል ፋኖ ሆኖ ለወገን እንደመሞት ይከብዳል ወይ?

photo content

የአገር ዳር ድንበር በማስከበር ፈንታ መሀል አገሩን ወርሮ ሴቶችን ሲገድልና ሲደፍር የኖረው ኮሎኔል ፋኖ በወሰደው እርምጃ እስከ መጨረሻው ተሸኝቷል። ምድሩ አረመኔ አልበላም ብሎ አካሉን ይትፋው!! እግዜሩ ለነፍሱ ምሕረትን ይንፈገው!!

"አሪፍ ውሻ ማለት ክፉ ውሻ ማለት ነው" በማለት የእራሱን ታሪክ ለጻፈው መካሪ ያጣ አማካሪ

እንደ አንድ የአማራ ተወላጅ አቶ ገዱ በጸጸት ስሜት ያቀረቡትን ይቅርታ ተቀብያለሁ። ይሄንን ዘረኛ ስርዓት በማስወገድ ሒደት ላይም ጉልህ ሚና በመጫወት ሕዝባቸውን ይክሳሉ ብዬ አምናለሁ። በተረፈ የአቶ
እንደ አንድ የአማራ ተወላጅ አቶ ገዱ በጸጸት ስሜት ያቀረቡትን ይቅርታ ተቀብያለሁ። ይሄንን ዘረኛ ስርዓት በማስወገድ ሒደት ላይም ጉልህ ሚና በመጫወት ሕዝባቸውን ይክሳሉ ብዬ አምናለሁ። በተረፈ የአቶ ገዱን ይቅርታ መቀበል አለመቻል ሥልጣን ላይ ያሉትን የብአዴን አመራሮች "ይቅርታ ስለማላደርግላችሁ እስከ መጨረሻዋ የደም ጠብታ ድረስ በርትታችሁ ታገሉኝ" እንደማለት የሚቆጠር ነው።

photo content

ኢትዮጵያ አለቀሰች😂 እማማ አለቀሰች 😭

"የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ" እንደሚባለው የአቢይ የኮሪደር ልማት አንድ ክረምት እንኳን ማለፍ አልተቻለውም። 😂
"የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ" እንደሚባለው የአቢይ የኮሪደር ልማት አንድ ክረምት እንኳን ማለፍ አልተቻለውም። 😂

ፌደሬሽኑ በርካታ ሜዳሊያ ሲያመጣ ስኬቱን ሁሉ ሙጥጥ አድርገው ለደራርቱ ይሰጧታል። ውጤት የራቃቸው ቀን ደግሞ ዘረኛዋን ፕሬዝዳንት ችላ ብለው ከደራርቱ ዘረኛ ጥቃት እራሱን ለማትረፍ በባለፈው የፓርላማ
ፌደሬሽኑ በርካታ ሜዳሊያ ሲያመጣ ስኬቱን ሁሉ ሙጥጥ አድርገው ለደራርቱ ይሰጧታል። ውጤት የራቃቸው ቀን ደግሞ ዘረኛዋን ፕሬዝዳንት ችላ ብለው ከደራርቱ ዘረኛ ጥቃት እራሱን ለማትረፍ በባለፈው የፓርላማ ስብሰባ ላይ እጅግ የሚያሳፍር ውዳሴ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲያጎርፍ የታየውን መናኛ ፍጥረት ይረግሙታል። ዘረኛዋ ፕሬዝዳንት እንዳሻት በምትዘውረውና እሷ ባበላሸችው ፌደሬሽን የጥርስ ሕክምናውን ጥሎ በደራርቱ ሤራ ሲያለቅስ የሚውለውን ብላኔ ሰውዬ ይዘምቱበታል።

photo content

በአማራነቱ ሲፈጸምበት የከረመው ግፍ አንሶ "ብልጽግና ካልተገረሰሰ በስተቀር ወደ ኢትዮጵያ መመለስን እንዳታስበው" ተብሎ በሌለበት የዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት ለተፈረደበት የኔ ቢጤ አማራ ይሄንን 👇ከ
በአማራነቱ ሲፈጸምበት የከረመው ግፍ አንሶ "ብልጽግና ካልተገረሰሰ በስተቀር ወደ ኢትዮጵያ መመለስን እንዳታስበው" ተብሎ በሌለበት የዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት ለተፈረደበት የኔ ቢጤ አማራ ይሄንን 👇ከማየት በላይ ምን የሚመስጠው ነገር ይኖራል?

photo content