uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 354 підписників, посідаючи 2 648 місце в категорії Блоги та 2 352 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 354 підписників.

За останніми даними від 21 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -144, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.49%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.78% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 382 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 691 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 40.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 22 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 354
Підписники
-124 години
-387 днів
-14430 день
Архів дописів
photo content

photo content

photo content

እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።
እንደ እሳት የሚፋጁ የአማራ ብሔርተኛ ልጆችን ጠላትን እንደ ወዳጅ ከሚቆጥረው የዜግነት በረት ውስጥ እየከተቱ ማክሸፍና ማጨናገፍ ይቁም!! ሻለቃ ድርሳን ብርሐኔ የማይሸጥ የማይለወጥ ጀግናችን ነው።

photo content

photo content

የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!
የፋኖ ትዕዛዝ ተፈጻሚ ሁኗል። ድል ለአማራ!!

አዎ! ጫካ ውስጥ ከሚያግቱት ወንድሞቹ ጋር ሲነጻጸር ጫካ ለጫካ ሲንከራተት የከረመው አሰልጣኝ ሁለት ሚሊዮን ብር አይመጥነውም።

ሼር የሚደረግ ጥብቅ መረጃ!! አሳዬ ደርቤ ከግብርና ምርት ቆጠራ በማስቀጠል በኦሆዴድ መሪነትና ፍላጎት ላይ ተመስርቶ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለማድረግ እየተዘጋጀ የሚገኘው ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ከብሔራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከነሐሴ 10 ጀምሮ በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የሀያ ቀን ስልጠና ይሰጣል። ከዚያ በማስከተልም ለግብርና ቆጠራ በየገጠሩ በሚልካቸው ሠራተኞች አማካኝነት ፋኖዎች የሚገኙባቸውን ቦታዎች የስለላ ሥራ ለመስራትና ከFAO & WFP ከፍተኛ ብድር የሚያገኝበትን የቆጠራ ሥራ ለማካሄድ አቅዷል። ስለዚህ ይሄንን መረጃ ለፋኖዎች በማድረስ የታሰበውን እቅድ ገና ከጅምሩ ማጨናገፍ ግድ ይላል።

ድል ለአማራ ሕዝብ
ድል ለአማራ ሕዝብ

የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት
የጎጃም አማራ አዝመራውን ሊ*ወቃ ቦታ ቦታውን ይዟል። በየአቅጣጫው የተደፈረውን ዳር ድንበር ችላ ብሎ ሴት ሲደፍርና በጅምላ ሲቀብር የከረመው የአቢይ አሕመድ ታጣቂም ሕይወቱን ለማትረፍ እጁን መስጠት ጀምሯል። ድል ለእናንተ!!

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

መነሻችሁን እንጂ መድረሻችሁን ማን ተቃወመ?

በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ
በአርበኛ በለጠ አዱኛ የሚመራው ፋኖ ዛሬ በአብርሃጅራ አካባቢ ባደረገው ተጋድሎ ከብርሐኑ ጁላ ታጣቂ ላይ የሰበሰበው የትጥቅ ብዛት ✊ የአማራ ፋኖ በወሎም ትናንትና እና ዛሬ በርካታ ጀብዱዎችን ፈጽሞ በምርኮ ተንበሻብሿል።

ኢትዮጵያ አማራን ይቅርታ ካልጠየቀች ዋጋ እንደሌላት ለማወቅ የዘንድሮውን የዓለም አትሌቲክስ መመልከት በቂ ነው።