es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 365 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 349 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 365 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -151, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 450 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 553 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 365
Suscriptores
-724 horas
-337 días
-15130 días
Archivo de publicaciones
ኮረዶች በእንጉርጉሯቸው፣ ጎረምሶች በፉከራቸው፣ አባቶች በተረታቸው፣ ሙሕራን በብዕራቸው፣ ባለቅኔዎች በስንኛቸው... ሥሙን የሚያወድሱት አማራዊ ተቋም እየተወለደ ነው። 💪

ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ
ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ ማታ ተጠርጣሪዎችን ሰቅሎ ያሻውን እንዲያደርግ መንግሥታዊ ፍቃድ የተሰጠው፤ 👉በእስረኞች፣በፌደራል ፖሊሶችና በዳኞች ዘንድ "የኦሕዴዱ ጌታቸው አሰፋ" የሚል መጠሪያ የተቸረው፤ 👉በፖለቲካ ጉዳይ የሚያዙ ዜጎችን ለወራት አስሮ የሚያሰቃይበት የግል እስር ቤት ያለው፤ 👉ከሞት የተረፉ ሰለባዎቹ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት በቀረቡ ቅጽበት የቆሳሰለ ገላቸውን እያሳዩ ይህ ገራፊ አቃቤ-ሕግ የፈጸመባቸውን ግፍ ለዳኛ ቢናዘዙም "የተሻለ ሕክምና ይመቻችላቸው" ከማለት ባለፈ ማንም የማይገላምጠው፤ 👉የማኮላሸትና ጥፍር የመንቀል ብቻ ሳይሆን የመግደል ሥልጣን የተሰጠው፤ 👉የፍትሕ ቀን ሲመጣ በሕግ የምንፋረደው፤ Share

ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂
ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂

አፋሕድ የራሱን የሎጂስቲክ ኃላፊ ፋኖ የኋላእሸት ዘነበን ለብልፅግ ቡድን አሳልፎ መስጠቱ ተረጋግጧል። የኋላእሸት ዘነበ ማለት እስክንድር ነጋ "ኤርትራ ሄደህ እኛ የብሔር ጉዳይ አይመለከተንም ብለህ ለኢሳያስ ንገረው" ብሎ የላከው ወጣት ነው። (ሰሞኑን የሁለቱ የስልክ ልውውጥ በማሕበራዊ ሚዲያ ሲዟዟር ነበር) ይህ የሎጂስቲክ ኃላፊ አፋሕድ በሰላ ድንጋይ በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ በጥብቅ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የተናገረው ንግግር በድብቅ ቪዲዮ ተቀርፆ ከብልፅግና እጅ ገብቷል። የኋላእሸት ተይዞ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ሲካሄድበት እንደ ማስረጃ ሆኖ የቀረበው ይሄው ማን እንደ ቀረፀው ያልታወቀው ቪዲዮ ነው። ስብሰባው እጅግ ሚስጥራዊ የነበረ ሲሆን ይህንን ቪዲዮ እስካሁን ማን እንደቀረፀውና ማን ለብልፅግና አሳልፎ እንደሰጠው አልታወቀም። ለዚህ ነው አፋሕድ እንኳን ለአማራ ሕዝብ ቀርቶ ለጓዶቹ እንኳ መቆም የማይችል ስብስብ ነው የምንለው።

በተደጋጋሚ ገጹ እየተዘጋበት ያለው የጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር ገጽ ነው። ተወዳጁት!!👇 https://www.facebook.com/mulugeta.anberber.2025

ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን
ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን?