ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 368 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 646 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 349 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 368 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 18 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -169، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -11، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.71‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.37‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 419 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 634 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 38.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 368
المشتركون
-1124 ساعات
-237 أيام
-16930 أيام
أرشيف المشاركات
ኮረዶች በእንጉርጉሯቸው፣ ጎረምሶች በፉከራቸው፣ አባቶች በተረታቸው፣ ሙሕራን በብዕራቸው፣ ባለቅኔዎች በስንኛቸው... ሥሙን የሚያወድሱት አማራዊ ተቋም እየተወለደ ነው። 💪

ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ
ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ ማታ ተጠርጣሪዎችን ሰቅሎ ያሻውን እንዲያደርግ መንግሥታዊ ፍቃድ የተሰጠው፤ 👉በእስረኞች፣በፌደራል ፖሊሶችና በዳኞች ዘንድ "የኦሕዴዱ ጌታቸው አሰፋ" የሚል መጠሪያ የተቸረው፤ 👉በፖለቲካ ጉዳይ የሚያዙ ዜጎችን ለወራት አስሮ የሚያሰቃይበት የግል እስር ቤት ያለው፤ 👉ከሞት የተረፉ ሰለባዎቹ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት በቀረቡ ቅጽበት የቆሳሰለ ገላቸውን እያሳዩ ይህ ገራፊ አቃቤ-ሕግ የፈጸመባቸውን ግፍ ለዳኛ ቢናዘዙም "የተሻለ ሕክምና ይመቻችላቸው" ከማለት ባለፈ ማንም የማይገላምጠው፤ 👉የማኮላሸትና ጥፍር የመንቀል ብቻ ሳይሆን የመግደል ሥልጣን የተሰጠው፤ 👉የፍትሕ ቀን ሲመጣ በሕግ የምንፋረደው፤ Share

ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂
ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂

አፋሕድ የራሱን የሎጂስቲክ ኃላፊ ፋኖ የኋላእሸት ዘነበን ለብልፅግ ቡድን አሳልፎ መስጠቱ ተረጋግጧል። የኋላእሸት ዘነበ ማለት እስክንድር ነጋ "ኤርትራ ሄደህ እኛ የብሔር ጉዳይ አይመለከተንም ብለህ ለኢሳያስ ንገረው" ብሎ የላከው ወጣት ነው። (ሰሞኑን የሁለቱ የስልክ ልውውጥ በማሕበራዊ ሚዲያ ሲዟዟር ነበር) ይህ የሎጂስቲክ ኃላፊ አፋሕድ በሰላ ድንጋይ በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ በጥብቅ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የተናገረው ንግግር በድብቅ ቪዲዮ ተቀርፆ ከብልፅግና እጅ ገብቷል። የኋላእሸት ተይዞ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ሲካሄድበት እንደ ማስረጃ ሆኖ የቀረበው ይሄው ማን እንደ ቀረፀው ያልታወቀው ቪዲዮ ነው። ስብሰባው እጅግ ሚስጥራዊ የነበረ ሲሆን ይህንን ቪዲዮ እስካሁን ማን እንደቀረፀውና ማን ለብልፅግና አሳልፎ እንደሰጠው አልታወቀም። ለዚህ ነው አፋሕድ እንኳን ለአማራ ሕዝብ ቀርቶ ለጓዶቹ እንኳ መቆም የማይችል ስብስብ ነው የምንለው።

በተደጋጋሚ ገጹ እየተዘጋበት ያለው የጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር ገጽ ነው። ተወዳጁት!!👇 https://www.facebook.com/mulugeta.anberber.2025

ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን
ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን?