es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 368 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 349 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 368 suscriptores.

Según los últimos datos del 18 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -169, y en las últimas 24 horas de -11, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.71%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.37% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 419 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 634 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 38.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 19 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 368
Suscriptores
-1124 horas
-237 días
-16930 días
Archivo de publicaciones
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ... ላይ የሚነዛን ፕሮፖጋንዳ መመከት ትተናል። ምክንያቱም ሕዝቡ መሪዎቹን እና ጎዳናውን አውቆ ጨርሷል። ስለዚህ የአሰላለፍ ወይንም የአቋም ለውጥ ባላደረጉበት ሁኔታ የእኒህን መሪዎች ስብዕና ዝቅ ለማድረግ ማሰብ የእስክንድርን እና የሸሪኮቹን ስብዕና ከፍ ለማድረግ እንደመሞከር የማይቻል መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል። እንኳን አደረሳችሁ! አሳዬ ደርቤ❗️

ደም ጠጪው የኦሮሙማ ሥርዓት 120 አማራዎችን በዛሬው እለት ጨፍጭፏል። አይዟችሁ ወገኖቼ😭

ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የ
ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የተቃጠለ ሲሆን በዚህ ቃጠሎ ኮንታክት ዋየር፣ ሚሴንጀር ዋየር ሙሉ ለሙሉ ወድሟል፣ ፍርጎው ሙሉ ለሙሉ እየወደመ ሲሆን፣ ሀዲዱ በመቅለጥ ላይ ላይ እንዳለ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የአይን እማኞች ገልጸዋል። ምንጮች አክለውም እሳቱን አሁን በከፍተኛ ሁኔታ እየነደደ እንደሆነ ገልጸው የሚፈነዳ ነገር ይሰማል ብለዋል፡፡ የተቃጠለው ኮንቲነር ከወታደራዊ መሳሪያዎች በተጨማሪ ምንነቱ ያልታወቀ ተቀጣጣይ ነገር ይዞ ሲጓዝ እንደነበር የውስጥ የመረጃ ምንጮች ለኢትዮ 251 ሚዲያ አክለው ገልጸዋል።

እፎይ...❗️ ምግበይ...❗️ ብርቱካን...❗️ ቀጣዩ የብልጽግና አጀንዳ ምን ይሆን? ከእስካሁኑ የብጥብጥ አጀንዳ'ስ አገዛዙ ያገኘው ትርፍ ምን ይሆን?