ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 368 подписчиков, занимая 2 646 место в категории Блоги и 2 349 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 368 подписчиков.

Согласно последним данным от 18 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -169, а за последние 24 часа — -11, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.71%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.37% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 419 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 634 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 38.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 19 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 368
Подписчики
-1124 часа
-237 дней
-16930 день
Архив постов
ኮረዶች በእንጉርጉሯቸው፣ ጎረምሶች በፉከራቸው፣ አባቶች በተረታቸው፣ ሙሕራን በብዕራቸው፣ ባለቅኔዎች በስንኛቸው... ሥሙን የሚያወድሱት አማራዊ ተቋም እየተወለደ ነው። 💪

ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ
ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ ማታ ተጠርጣሪዎችን ሰቅሎ ያሻውን እንዲያደርግ መንግሥታዊ ፍቃድ የተሰጠው፤ 👉በእስረኞች፣በፌደራል ፖሊሶችና በዳኞች ዘንድ "የኦሕዴዱ ጌታቸው አሰፋ" የሚል መጠሪያ የተቸረው፤ 👉በፖለቲካ ጉዳይ የሚያዙ ዜጎችን ለወራት አስሮ የሚያሰቃይበት የግል እስር ቤት ያለው፤ 👉ከሞት የተረፉ ሰለባዎቹ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት በቀረቡ ቅጽበት የቆሳሰለ ገላቸውን እያሳዩ ይህ ገራፊ አቃቤ-ሕግ የፈጸመባቸውን ግፍ ለዳኛ ቢናዘዙም "የተሻለ ሕክምና ይመቻችላቸው" ከማለት ባለፈ ማንም የማይገላምጠው፤ 👉የማኮላሸትና ጥፍር የመንቀል ብቻ ሳይሆን የመግደል ሥልጣን የተሰጠው፤ 👉የፍትሕ ቀን ሲመጣ በሕግ የምንፋረደው፤ Share

ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂
ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂

አፋሕድ የራሱን የሎጂስቲክ ኃላፊ ፋኖ የኋላእሸት ዘነበን ለብልፅግ ቡድን አሳልፎ መስጠቱ ተረጋግጧል። የኋላእሸት ዘነበ ማለት እስክንድር ነጋ "ኤርትራ ሄደህ እኛ የብሔር ጉዳይ አይመለከተንም ብለህ ለኢሳያስ ንገረው" ብሎ የላከው ወጣት ነው። (ሰሞኑን የሁለቱ የስልክ ልውውጥ በማሕበራዊ ሚዲያ ሲዟዟር ነበር) ይህ የሎጂስቲክ ኃላፊ አፋሕድ በሰላ ድንጋይ በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ በጥብቅ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የተናገረው ንግግር በድብቅ ቪዲዮ ተቀርፆ ከብልፅግና እጅ ገብቷል። የኋላእሸት ተይዞ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ሲካሄድበት እንደ ማስረጃ ሆኖ የቀረበው ይሄው ማን እንደ ቀረፀው ያልታወቀው ቪዲዮ ነው። ስብሰባው እጅግ ሚስጥራዊ የነበረ ሲሆን ይህንን ቪዲዮ እስካሁን ማን እንደቀረፀውና ማን ለብልፅግና አሳልፎ እንደሰጠው አልታወቀም። ለዚህ ነው አፋሕድ እንኳን ለአማራ ሕዝብ ቀርቶ ለጓዶቹ እንኳ መቆም የማይችል ስብስብ ነው የምንለው።

በተደጋጋሚ ገጹ እየተዘጋበት ያለው የጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር ገጽ ነው። ተወዳጁት!!👇 https://www.facebook.com/mulugeta.anberber.2025

ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን
ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን?