uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 368 підписників, посідаючи 2 646 місце в категорії Блоги та 2 349 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 368 підписників.

За останніми даними від 18 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -169, а за останні 24 години на -11, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.71%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.37% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 419 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 634 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 38.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 19 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 368
Підписники
-1124 години
-237 днів
-16930 день
Архів дописів
ኮረዶች በእንጉርጉሯቸው፣ ጎረምሶች በፉከራቸው፣ አባቶች በተረታቸው፣ ሙሕራን በብዕራቸው፣ ባለቅኔዎች በስንኛቸው... ሥሙን የሚያወድሱት አማራዊ ተቋም እየተወለደ ነው። 💪

ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ
ናትናኤል ሥንታየሁ (ገራፊው አቃቤ ሕግ) ➖➖➖➖➖ 👉ጎንደር ዩኒቨርስቲ ተምሮ የፌደራል አቃቢ ሕግ በሚል ታርጋ ፍትሕ ሚኒስትር የቀጠረው፤ 👉ቀን ቀን አቃቤ ሕግ መስሎ ሲተውን ከዋለ በኋላ ፥ ማታ ማታ ተጠርጣሪዎችን ሰቅሎ ያሻውን እንዲያደርግ መንግሥታዊ ፍቃድ የተሰጠው፤ 👉በእስረኞች፣በፌደራል ፖሊሶችና በዳኞች ዘንድ "የኦሕዴዱ ጌታቸው አሰፋ" የሚል መጠሪያ የተቸረው፤ 👉በፖለቲካ ጉዳይ የሚያዙ ዜጎችን ለወራት አስሮ የሚያሰቃይበት የግል እስር ቤት ያለው፤ 👉ከሞት የተረፉ ሰለባዎቹ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት በቀረቡ ቅጽበት የቆሳሰለ ገላቸውን እያሳዩ ይህ ገራፊ አቃቤ-ሕግ የፈጸመባቸውን ግፍ ለዳኛ ቢናዘዙም "የተሻለ ሕክምና ይመቻችላቸው" ከማለት ባለፈ ማንም የማይገላምጠው፤ 👉የማኮላሸትና ጥፍር የመንቀል ብቻ ሳይሆን የመግደል ሥልጣን የተሰጠው፤ 👉የፍትሕ ቀን ሲመጣ በሕግ የምንፋረደው፤ Share

ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂
ኡስታዝ አቡበክር ብአዴን ሆነ እንዴ? እኔ እኮ ኦሕዴድ ይመስለኝ ነበር።😂

አፋሕድ የራሱን የሎጂስቲክ ኃላፊ ፋኖ የኋላእሸት ዘነበን ለብልፅግ ቡድን አሳልፎ መስጠቱ ተረጋግጧል። የኋላእሸት ዘነበ ማለት እስክንድር ነጋ "ኤርትራ ሄደህ እኛ የብሔር ጉዳይ አይመለከተንም ብለህ ለኢሳያስ ንገረው" ብሎ የላከው ወጣት ነው። (ሰሞኑን የሁለቱ የስልክ ልውውጥ በማሕበራዊ ሚዲያ ሲዟዟር ነበር) ይህ የሎጂስቲክ ኃላፊ አፋሕድ በሰላ ድንጋይ በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ በጥብቅ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የተናገረው ንግግር በድብቅ ቪዲዮ ተቀርፆ ከብልፅግና እጅ ገብቷል። የኋላእሸት ተይዞ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ሲካሄድበት እንደ ማስረጃ ሆኖ የቀረበው ይሄው ማን እንደ ቀረፀው ያልታወቀው ቪዲዮ ነው። ስብሰባው እጅግ ሚስጥራዊ የነበረ ሲሆን ይህንን ቪዲዮ እስካሁን ማን እንደቀረፀውና ማን ለብልፅግና አሳልፎ እንደሰጠው አልታወቀም። ለዚህ ነው አፋሕድ እንኳን ለአማራ ሕዝብ ቀርቶ ለጓዶቹ እንኳ መቆም የማይችል ስብስብ ነው የምንለው።

በተደጋጋሚ ገጹ እየተዘጋበት ያለው የጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር ገጽ ነው። ተወዳጁት!!👇 https://www.facebook.com/mulugeta.anberber.2025

ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን
ሰለሞን ተካልኝ ከወንድሞቹ ተስፋዬ ገብረ አብና ከመምህር ገብረ ኪዳን ጋር ተገናኝቷል። በሰባት ዓመታት ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ንጹሐን ያረገፈው ዐቢይ አሕመድ'ስ ከመለስ ዜናዊ ጋር የሚገናኘው መቼ ይሆን?