es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 368 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 349 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 368 suscriptores.

Según los últimos datos del 18 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -169, y en las últimas 24 horas de -11, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.71%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.37% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 419 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 634 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 38.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 19 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 368
Suscriptores
-1124 horas
-237 días
-16930 días
Archivo de publicaciones
በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ ፣ የተደቀነብንን አደጋ መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንፈልጋለን! በቂሊንጦ የፌዴራል እስር ቤት የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን። የማረሚያ ቤቱ ከሚፈፅምብን በርካታና የተለመዱ አስተዳደራዊ ፣ አካላዊና ሥነልቦናዊ ጥቃት በተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ የኮማንዶ ፣ የአዲስ አበባ ልዩ ኃይል ፣ የመከላከያ ኮማንዶ ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና አቃቤ ህግ ጋር በመቀናጀት ተከታታይ የህልውና ስጋት የሚደቅኑ ግፎችና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየፈፀሙብን ይገኛሉ። በትናንትናው እለት የፌዴራልና የመከላከያ ኮማንዶ ወታደሮች ከማረሚያ ቤቱ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ላይ ''ዞን አምስት'' ተብሎ በሚጠራውና እነ አቶ ዮሀንስ ቧያለው ፣ ክርስቲያን ታደለ ፣ አብዱራህማን አሊ ፣ ዶ/ር ሲሳይ አውግቸውና ሌሎችም የአማራ የፖለቲካና የህሊና እስረኞች የሚገኙበትን ዞን በመውረር ፣ እስረኞችን በብርድ ከዞን ቅጥር ውጭ በማስወጣት ፣ አካላዊ ጥቃት በማድረስና በማንገላታት ከፍተኛ ግፍ ፈፅመዋል። ውድ ወገኖቻችን! ''በህዝባችን ላይ የሚፈፀመው ሥርዓታዊ ጥቃትና የህልውና አደጋ መቆም'' አለበት ብለን በመታገላችን ምክንያት እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ያለምንም ፍትህ ፥ ከሰመራና አዋሽ አርባ የማሰቃያ ካምፖች ፣ ሜክሲኮ ከሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ፣ በገላንና ማዕከላዊ ማጎሪያዎች ከተፈፀመብን የግፍ መዓት ተርፈን እስከአሁኑ ሰአት ድረስ በፍትህ ማጣት እየተሰቃየን እንደምንገኝ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት በብልፅግና ሥርዓት ተስፋ የቆረጠ አካሄድ ምክንያት ፣ በቂሊንጦ የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች የህልውና አደጋ እንደተደቀነብንና በማናቸውም ሰዓት ወደከፉ የማሰቃያ ስፍራዎች ድጋሚ ልንጋዝና በህይወታችን ላይ አደጋ የሚጥል ጥቃት ሊፈፀምብን እንደሚችል መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንሻለን! የአማራ ህዝብ ያሸንፋል !

"የመምህራን ደሞዝ ይስተካከል፥ በወቅቱም ይከፈል" የሚሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ሀድያ ዞን ተማሪዎች ቁጣቸውን ሲገልጹ ውለዋል። በመላው ኢትዮጵያ የአመጽ እንቅስቃሴም እየተቀጣጠለ መሆኑ ተሰምቷል።💪

አፋሕዶች የአንድ ጊዜ ዜና ከመሆን ይልቅ በቻሉት መጠን ትግሉን አዳክመውና የአማራን ሞራል ገድለው በተበጣጠሰ መልኩ መግባት ስለፈለጉ እንጂ የሁሉም እጣ ፈንታ ከወ/ሮ ጸዳለ የሚለይ አይደለም። ሁሉም የአፋሕድ መሪዎች ከብአዴን ጋር ተደራድረው ስለጨረሱ የመከታውም ይሁን የኮሎኔል ፈንታው፣ የደረጄም ይሁን የማስረሻ ፍጻሜ ከጸዳለ ጋር ተመሳሳይ ነው።

ውሸትን እውነት ለማድረግ የሚጋጋጠው ሀብታሙ አያሌው አሁንስ ምን ይል ይሆን?

ጥብቅ ማሳሰቢያ፦ የመከላከያ ኮማንዶ አባላትን በተለያየ መንገድ(በመክዳት፣በመማረክ...) ወደ ፋኖ በመቀላቀል የፋኖ አመራሮችን ለመምታት ትዕዛዝ ተላልፎ እንቅስቃሴ ስለተጀመረ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክቱን አድርሱላቸዉ።

ውሸትን እና ክሕደትን ባሕላቸው ያደረጉት የአፋሕድ ደጋፊዎች በኢትዮ 360 አስነዋሪ ትንታኔ ዙሪያ የሠራሁትን ቪዲዮ ለእነሱ ፕሮፖጋንዳ በሚመች መልኩ ቆራርጠው እራሳቸውን እያስደሰቱ ስለሆነ እንዳትታለሉ አሳስባለሁ። ሙሉ ሐሳቡም ከስር ያለው መሆኑን እገልጻለሁ።

ኑሮውን ሰማይ ላይ ሰቅለህ የዜጎችን ገቢ ከመሬት ጠለል በታች ያደረግከው እለት ፥ ከሥራ መባረርም ሆነ ደሞዝ አልባ መሆን የማያስጨንቀው አመጸኛ ትውልድ እንደሚፈጠር ማወቅ ነበረብህ።