fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 368 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 349 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 368 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 18 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -169 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -11 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.71% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.37% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 419 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 634 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 38 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 19 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 368
مشترکین
-1124 ساعت
-237 روز
-16930 روز
آرشیو پست ها
በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ ፣ የተደቀነብንን አደጋ መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንፈልጋለን! በቂሊንጦ የፌዴራል እስር ቤት የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን። የማረሚያ ቤቱ ከሚፈፅምብን በርካታና የተለመዱ አስተዳደራዊ ፣ አካላዊና ሥነልቦናዊ ጥቃት በተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ የኮማንዶ ፣ የአዲስ አበባ ልዩ ኃይል ፣ የመከላከያ ኮማንዶ ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና አቃቤ ህግ ጋር በመቀናጀት ተከታታይ የህልውና ስጋት የሚደቅኑ ግፎችና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየፈፀሙብን ይገኛሉ። በትናንትናው እለት የፌዴራልና የመከላከያ ኮማንዶ ወታደሮች ከማረሚያ ቤቱ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ላይ ''ዞን አምስት'' ተብሎ በሚጠራውና እነ አቶ ዮሀንስ ቧያለው ፣ ክርስቲያን ታደለ ፣ አብዱራህማን አሊ ፣ ዶ/ር ሲሳይ አውግቸውና ሌሎችም የአማራ የፖለቲካና የህሊና እስረኞች የሚገኙበትን ዞን በመውረር ፣ እስረኞችን በብርድ ከዞን ቅጥር ውጭ በማስወጣት ፣ አካላዊ ጥቃት በማድረስና በማንገላታት ከፍተኛ ግፍ ፈፅመዋል። ውድ ወገኖቻችን! ''በህዝባችን ላይ የሚፈፀመው ሥርዓታዊ ጥቃትና የህልውና አደጋ መቆም'' አለበት ብለን በመታገላችን ምክንያት እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ያለምንም ፍትህ ፥ ከሰመራና አዋሽ አርባ የማሰቃያ ካምፖች ፣ ሜክሲኮ ከሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ፣ በገላንና ማዕከላዊ ማጎሪያዎች ከተፈፀመብን የግፍ መዓት ተርፈን እስከአሁኑ ሰአት ድረስ በፍትህ ማጣት እየተሰቃየን እንደምንገኝ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት በብልፅግና ሥርዓት ተስፋ የቆረጠ አካሄድ ምክንያት ፣ በቂሊንጦ የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች የህልውና አደጋ እንደተደቀነብንና በማናቸውም ሰዓት ወደከፉ የማሰቃያ ስፍራዎች ድጋሚ ልንጋዝና በህይወታችን ላይ አደጋ የሚጥል ጥቃት ሊፈፀምብን እንደሚችል መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንሻለን! የአማራ ህዝብ ያሸንፋል !

"የመምህራን ደሞዝ ይስተካከል፥ በወቅቱም ይከፈል" የሚሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ሀድያ ዞን ተማሪዎች ቁጣቸውን ሲገልጹ ውለዋል። በመላው ኢትዮጵያ የአመጽ እንቅስቃሴም እየተቀጣጠለ መሆኑ ተሰምቷል።💪

አፋሕዶች የአንድ ጊዜ ዜና ከመሆን ይልቅ በቻሉት መጠን ትግሉን አዳክመውና የአማራን ሞራል ገድለው በተበጣጠሰ መልኩ መግባት ስለፈለጉ እንጂ የሁሉም እጣ ፈንታ ከወ/ሮ ጸዳለ የሚለይ አይደለም። ሁሉም የአፋሕድ መሪዎች ከብአዴን ጋር ተደራድረው ስለጨረሱ የመከታውም ይሁን የኮሎኔል ፈንታው፣ የደረጄም ይሁን የማስረሻ ፍጻሜ ከጸዳለ ጋር ተመሳሳይ ነው።

ውሸትን እውነት ለማድረግ የሚጋጋጠው ሀብታሙ አያሌው አሁንስ ምን ይል ይሆን?

ጥብቅ ማሳሰቢያ፦ የመከላከያ ኮማንዶ አባላትን በተለያየ መንገድ(በመክዳት፣በመማረክ...) ወደ ፋኖ በመቀላቀል የፋኖ አመራሮችን ለመምታት ትዕዛዝ ተላልፎ እንቅስቃሴ ስለተጀመረ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክቱን አድርሱላቸዉ።

ውሸትን እና ክሕደትን ባሕላቸው ያደረጉት የአፋሕድ ደጋፊዎች በኢትዮ 360 አስነዋሪ ትንታኔ ዙሪያ የሠራሁትን ቪዲዮ ለእነሱ ፕሮፖጋንዳ በሚመች መልኩ ቆራርጠው እራሳቸውን እያስደሰቱ ስለሆነ እንዳትታለሉ አሳስባለሁ። ሙሉ ሐሳቡም ከስር ያለው መሆኑን እገልጻለሁ።

ኑሮውን ሰማይ ላይ ሰቅለህ የዜጎችን ገቢ ከመሬት ጠለል በታች ያደረግከው እለት ፥ ከሥራ መባረርም ሆነ ደሞዝ አልባ መሆን የማያስጨንቀው አመጸኛ ትውልድ እንደሚፈጠር ማወቅ ነበረብህ።