ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 368 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 646 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 349 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 368 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 18 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -169، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -11، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.71‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.37‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 419 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 634 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 38.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 368
المشتركون
-1124 ساعات
-237 أيام
-16930 أيام
أرشيف المشاركات
በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ ፣ የተደቀነብንን አደጋ መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንፈልጋለን! በቂሊንጦ የፌዴራል እስር ቤት የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን። የማረሚያ ቤቱ ከሚፈፅምብን በርካታና የተለመዱ አስተዳደራዊ ፣ አካላዊና ሥነልቦናዊ ጥቃት በተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ የኮማንዶ ፣ የአዲስ አበባ ልዩ ኃይል ፣ የመከላከያ ኮማንዶ ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራና አቃቤ ህግ ጋር በመቀናጀት ተከታታይ የህልውና ስጋት የሚደቅኑ ግፎችና የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየፈፀሙብን ይገኛሉ። በትናንትናው እለት የፌዴራልና የመከላከያ ኮማንዶ ወታደሮች ከማረሚያ ቤቱ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ላይ ''ዞን አምስት'' ተብሎ በሚጠራውና እነ አቶ ዮሀንስ ቧያለው ፣ ክርስቲያን ታደለ ፣ አብዱራህማን አሊ ፣ ዶ/ር ሲሳይ አውግቸውና ሌሎችም የአማራ የፖለቲካና የህሊና እስረኞች የሚገኙበትን ዞን በመውረር ፣ እስረኞችን በብርድ ከዞን ቅጥር ውጭ በማስወጣት ፣ አካላዊ ጥቃት በማድረስና በማንገላታት ከፍተኛ ግፍ ፈፅመዋል። ውድ ወገኖቻችን! ''በህዝባችን ላይ የሚፈፀመው ሥርዓታዊ ጥቃትና የህልውና አደጋ መቆም'' አለበት ብለን በመታገላችን ምክንያት እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ያለምንም ፍትህ ፥ ከሰመራና አዋሽ አርባ የማሰቃያ ካምፖች ፣ ሜክሲኮ ከሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ፣ በገላንና ማዕከላዊ ማጎሪያዎች ከተፈፀመብን የግፍ መዓት ተርፈን እስከአሁኑ ሰአት ድረስ በፍትህ ማጣት እየተሰቃየን እንደምንገኝ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት በብልፅግና ሥርዓት ተስፋ የቆረጠ አካሄድ ምክንያት ፣ በቂሊንጦ የምንገኝ የአማራ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች የህልውና አደጋ እንደተደቀነብንና በማናቸውም ሰዓት ወደከፉ የማሰቃያ ስፍራዎች ድጋሚ ልንጋዝና በህይወታችን ላይ አደጋ የሚጥል ጥቃት ሊፈፀምብን እንደሚችል መላው ህዝባችን እንዲያውቅልን እንሻለን! የአማራ ህዝብ ያሸንፋል !

"የመምህራን ደሞዝ ይስተካከል፥ በወቅቱም ይከፈል" የሚሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ሀድያ ዞን ተማሪዎች ቁጣቸውን ሲገልጹ ውለዋል። በመላው ኢትዮጵያ የአመጽ እንቅስቃሴም እየተቀጣጠለ መሆኑ ተሰምቷል።💪

አፋሕዶች የአንድ ጊዜ ዜና ከመሆን ይልቅ በቻሉት መጠን ትግሉን አዳክመውና የአማራን ሞራል ገድለው በተበጣጠሰ መልኩ መግባት ስለፈለጉ እንጂ የሁሉም እጣ ፈንታ ከወ/ሮ ጸዳለ የሚለይ አይደለም። ሁሉም የአፋሕድ መሪዎች ከብአዴን ጋር ተደራድረው ስለጨረሱ የመከታውም ይሁን የኮሎኔል ፈንታው፣ የደረጄም ይሁን የማስረሻ ፍጻሜ ከጸዳለ ጋር ተመሳሳይ ነው።

ውሸትን እውነት ለማድረግ የሚጋጋጠው ሀብታሙ አያሌው አሁንስ ምን ይል ይሆን?

ጥብቅ ማሳሰቢያ፦ የመከላከያ ኮማንዶ አባላትን በተለያየ መንገድ(በመክዳት፣በመማረክ...) ወደ ፋኖ በመቀላቀል የፋኖ አመራሮችን ለመምታት ትዕዛዝ ተላልፎ እንቅስቃሴ ስለተጀመረ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክቱን አድርሱላቸዉ።

ውሸትን እና ክሕደትን ባሕላቸው ያደረጉት የአፋሕድ ደጋፊዎች በኢትዮ 360 አስነዋሪ ትንታኔ ዙሪያ የሠራሁትን ቪዲዮ ለእነሱ ፕሮፖጋንዳ በሚመች መልኩ ቆራርጠው እራሳቸውን እያስደሰቱ ስለሆነ እንዳትታለሉ አሳስባለሁ። ሙሉ ሐሳቡም ከስር ያለው መሆኑን እገልጻለሁ።

ኑሮውን ሰማይ ላይ ሰቅለህ የዜጎችን ገቢ ከመሬት ጠለል በታች ያደረግከው እለት ፥ ከሥራ መባረርም ሆነ ደሞዝ አልባ መሆን የማያስጨንቀው አመጸኛ ትውልድ እንደሚፈጠር ማወቅ ነበረብህ።