es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 355 suscriptores, ocupando la posición 2 647 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 355 suscriptores.

Según los últimos datos del 20 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -147, y en las últimas 24 horas de -10, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.56% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 381 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 659 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 21 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 355
Suscriptores
-1024 horas
-427 días
-14730 días
Archivo de publicaciones
የኦረሞ ብልጽግና የጸጥታ ኃይሎች

የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊
የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊

ታላላቅ አባቶቻችን ባሕር ማዶ ልከው ባስተማሩት ጥራዝ ነጠቅ ትውልድ ዋጋ ከፍለዋል። በመሆኑም ያንን ትርክት መነሻ በማድረግ ክብርና ሞገስ የሚገባቸውን አባቶች ለማንኳሰስ የሚሞክርን የትኛውንም ሰው አንታገስም። በአቢይ ዘመን ጃንሆይ ሲወቀሱ አስበኸዋል?😂😂

የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በ
የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በተናገርከው ንግግር ይቅርታ መጠየቅ ግድ ይልኻል።

የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚ
የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚጨነግፉበትን ቀን ከማዋለድ በዘለለ የወለደው ነገር የለም። አንቺ ግን አቤ ጎበኛ ቤተክርስቲያኗን እና ንጉሱን መሞገቱን እንደ ትልቅ ጀብዱ ቆጥረሽ በሰዎች አንደበት ትተርኪያለሽ። እና ወደ ዳንኤል ክብረት መስመር እንዳትገቢ ብትታረሚ መልካም ነው።

የአባይ ግድብ ኤሌክትሪክ ሲያመነጭ "ኑሮዬ ይለወጣል" እያለ ሲያስብ የነበረ ሕዝብ ተርባይኑ ሥራ በጀመረ ማግስት 300% የኤሌክትሪክ ዋጋ ጭማሬ ሲያስተናግድ አያሳዝንም? በእነዚህ አጋሰሶች እየተመሩ አገርን መውደድ እንዴት ይቻላል?

ዳንኤል ክብረት ሆይ ፥ ሒሳብ አስተማሪው ወሎ ቤተ አማራ ፥ ቃሊም ከተራራው እልፍ አእላፍ ግሪሳ ፥ ተሰልቅጦ ሲቀር፤ እጁን የሰጠንን ፥ 'ና' ምርኮኛ ቁጥር።

ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tik
ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tiktok.com/@addisu.derebe?_t=8pYHKZL1PoU&_r=1

ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂

ድል በ ድል ሆነናል። የጎንደሩ ጀብዱ ወሎ ላይ ተደግሟል።✊

እንደዛሬ ተደስቼም ሆነ ረክቼ አላውቅም። ደፈጣ እንዲህ ነው

photo content

ክብር ፥ የጁላን ግትልትል ሠራዊት አሰልፎ ለሚነዳው የጎንደር አማራ ፋኖ ✊

መደመጥ የሚገባው የእለቱ ግብዣ

photo content

photo content