fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 353 مشترک است و جایگاه 2 647 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 353 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -147 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -10 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.49% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.56% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 381 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 659 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 353
مشترکین
-1024 ساعت
-427 روز
-14730 روز
آرشیو پست ها
የኦረሞ ብልጽግና የጸጥታ ኃይሎች

የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊
የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊

ታላላቅ አባቶቻችን ባሕር ማዶ ልከው ባስተማሩት ጥራዝ ነጠቅ ትውልድ ዋጋ ከፍለዋል። በመሆኑም ያንን ትርክት መነሻ በማድረግ ክብርና ሞገስ የሚገባቸውን አባቶች ለማንኳሰስ የሚሞክርን የትኛውንም ሰው አንታገስም። በአቢይ ዘመን ጃንሆይ ሲወቀሱ አስበኸዋል?😂😂

የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በ
የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በተናገርከው ንግግር ይቅርታ መጠየቅ ግድ ይልኻል።

የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚ
የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚጨነግፉበትን ቀን ከማዋለድ በዘለለ የወለደው ነገር የለም። አንቺ ግን አቤ ጎበኛ ቤተክርስቲያኗን እና ንጉሱን መሞገቱን እንደ ትልቅ ጀብዱ ቆጥረሽ በሰዎች አንደበት ትተርኪያለሽ። እና ወደ ዳንኤል ክብረት መስመር እንዳትገቢ ብትታረሚ መልካም ነው።

የአባይ ግድብ ኤሌክትሪክ ሲያመነጭ "ኑሮዬ ይለወጣል" እያለ ሲያስብ የነበረ ሕዝብ ተርባይኑ ሥራ በጀመረ ማግስት 300% የኤሌክትሪክ ዋጋ ጭማሬ ሲያስተናግድ አያሳዝንም? በእነዚህ አጋሰሶች እየተመሩ አገርን መውደድ እንዴት ይቻላል?

ዳንኤል ክብረት ሆይ ፥ ሒሳብ አስተማሪው ወሎ ቤተ አማራ ፥ ቃሊም ከተራራው እልፍ አእላፍ ግሪሳ ፥ ተሰልቅጦ ሲቀር፤ እጁን የሰጠንን ፥ 'ና' ምርኮኛ ቁጥር።

ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tik
ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tiktok.com/@addisu.derebe?_t=8pYHKZL1PoU&_r=1

ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂

ድል በ ድል ሆነናል። የጎንደሩ ጀብዱ ወሎ ላይ ተደግሟል።✊

እንደዛሬ ተደስቼም ሆነ ረክቼ አላውቅም። ደፈጣ እንዲህ ነው

photo content

ክብር ፥ የጁላን ግትልትል ሠራዊት አሰልፎ ለሚነዳው የጎንደር አማራ ፋኖ ✊

መደመጥ የሚገባው የእለቱ ግብዣ

photo content

photo content