es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 311 suscriptores, ocupando la posición 2 651 en la categoría Bloques y el puesto 2 362 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 311 suscriptores.

Según los últimos datos del 30 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -123, y en las últimas 24 horas de -8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 36.62%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 13.40% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 242 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 918 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 01 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 311
Suscriptores
-824 horas
-377 días
-12330 días
Archivo de publicaciones
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂

ድል በ ድል ሆነናል። የጎንደሩ ጀብዱ ወሎ ላይ ተደግሟል።✊

እንደዛሬ ተደስቼም ሆነ ረክቼ አላውቅም። ደፈጣ እንዲህ ነው

photo content

ክብር ፥ የጁላን ግትልትል ሠራዊት አሰልፎ ለሚነዳው የጎንደር አማራ ፋኖ ✊

መደመጥ የሚገባው የእለቱ ግብዣ

photo content

photo content

አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭ
አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭፍጨፋ የሚፈጽሙብንን የብአዴን ቡችሎች ወደ አምቦ የምንሸኝበት ቀን እየመጣ ነው።

እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።
እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።

ተናግረን ነበር 😂
ተናግረን ነበር 😂

ከማያቁት የሶማሌ ላንድ ምድር ውስጥ ገብቶ ቁርበት ስለተነጠፈለት ጅባችን የተሰጠ ማብራሪያ...😂

photo content

እይውልህ አማራዬ፦ ወደ አዲስ አበባ ከሚያስገቡና ከሚያስወጡ ስድስት መንገዶች መሀከል ጎንደርን እና ጎጃምን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘው መንገድ ብቻ ተደጋጋሚ እገታ የሚፈጸምበት #ገርበ_ጉራቻ ላይ ያለው አጋች ተጠሪነቱም ሆነ ታዛዥነቱ ለብልጽግና ስለሆነ ነው። ከደባርቅ ዩኒቨርስቲ ሲመጡ የነበሩ #100 ተማሪዎች ከታገቱበት ቦታ ላይ ፣ ከትናንት ወዲያ #60 ሰው የታገተው "በአየር ካልሆነ በቀር የአማራ ሕዝብ በኦሮሚያ ምድር አቋርጦ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ እገታው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት" ስለተባለ ነው። በተመሳሳይ መልኩም ፍጹም ሰላማዊ ከነበረው የአማራ ክልል ላይ አገዛዙ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ያወጀው ሕግን መጣስ፣ ስርዓትን ማፍረስና ክልሉን ማተራመስ ስለፈለገ ነው። በአማራ ክልል የሚፈጸመው እገታም ሆነ ግድያ የኦሮሙማ ፕሮጀክት አካል ነው። መፍትሔው ደግሞ በፋኖ ትከሻ ላይ የወደቀውን የሕልውና ትግል እንደ ሕዝብ ተጋርቶ ብልጽግናን እና ተላላኪውን ጠራ*ርጎ ማስወጣት ብቻ ነው።