uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 355 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 647-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 354-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 355 obunachiga ega bo‘ldi.

20 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -147 ga, so‘nggi 24 soatda esa -10 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.56% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 381 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 659 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 39 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 21 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 355
Obunachilar
-1024 soatlar
-427 kunlar
-14730 kunlar
Postlar arxiv
የኦረሞ ብልጽግና የጸጥታ ኃይሎች

የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊
የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊

ታላላቅ አባቶቻችን ባሕር ማዶ ልከው ባስተማሩት ጥራዝ ነጠቅ ትውልድ ዋጋ ከፍለዋል። በመሆኑም ያንን ትርክት መነሻ በማድረግ ክብርና ሞገስ የሚገባቸውን አባቶች ለማንኳሰስ የሚሞክርን የትኛውንም ሰው አንታገስም። በአቢይ ዘመን ጃንሆይ ሲወቀሱ አስበኸዋል?😂😂

የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በ
የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በተናገርከው ንግግር ይቅርታ መጠየቅ ግድ ይልኻል።

የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚ
የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚጨነግፉበትን ቀን ከማዋለድ በዘለለ የወለደው ነገር የለም። አንቺ ግን አቤ ጎበኛ ቤተክርስቲያኗን እና ንጉሱን መሞገቱን እንደ ትልቅ ጀብዱ ቆጥረሽ በሰዎች አንደበት ትተርኪያለሽ። እና ወደ ዳንኤል ክብረት መስመር እንዳትገቢ ብትታረሚ መልካም ነው።

የአባይ ግድብ ኤሌክትሪክ ሲያመነጭ "ኑሮዬ ይለወጣል" እያለ ሲያስብ የነበረ ሕዝብ ተርባይኑ ሥራ በጀመረ ማግስት 300% የኤሌክትሪክ ዋጋ ጭማሬ ሲያስተናግድ አያሳዝንም? በእነዚህ አጋሰሶች እየተመሩ አገርን መውደድ እንዴት ይቻላል?

ዳንኤል ክብረት ሆይ ፥ ሒሳብ አስተማሪው ወሎ ቤተ አማራ ፥ ቃሊም ከተራራው እልፍ አእላፍ ግሪሳ ፥ ተሰልቅጦ ሲቀር፤ እጁን የሰጠንን ፥ 'ና' ምርኮኛ ቁጥር።

ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tik
ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tiktok.com/@addisu.derebe?_t=8pYHKZL1PoU&_r=1

ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂

ድል በ ድል ሆነናል። የጎንደሩ ጀብዱ ወሎ ላይ ተደግሟል።✊

እንደዛሬ ተደስቼም ሆነ ረክቼ አላውቅም። ደፈጣ እንዲህ ነው

photo content

ክብር ፥ የጁላን ግትልትል ሠራዊት አሰልፎ ለሚነዳው የጎንደር አማራ ፋኖ ✊

መደመጥ የሚገባው የእለቱ ግብዣ

photo content

photo content