en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 353 subscribers, ranking 2 647 in the Blogs category and 2 354 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 353 subscribers.

According to the latest data from 20 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -147 over the last 30 days and by -10 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 37.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.56% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 381 views. Within the first day, a publication typically gains 1 659 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 39.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 21 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 353
Subscribers
-1024 hours
-427 days
-14730 days
Posts Archive
የኦረሞ ብልጽግና የጸጥታ ኃይሎች

የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊
የእነ ዳንኤል ክብረትን የሰኔ 15 ትርክት አሽቀንጥሮ የወረወረው እሳቱ ትውልድ ደቡብ ጎንደር ላይ!!✊

ታላላቅ አባቶቻችን ባሕር ማዶ ልከው ባስተማሩት ጥራዝ ነጠቅ ትውልድ ዋጋ ከፍለዋል። በመሆኑም ያንን ትርክት መነሻ በማድረግ ክብርና ሞገስ የሚገባቸውን አባቶች ለማንኳሰስ የሚሞክርን የትኛውንም ሰው አንታገስም። በአቢይ ዘመን ጃንሆይ ሲወቀሱ አስበኸዋል?😂😂

የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በ
የመድረኩ አዘጋጆች እራሱ ስለ እስምልና እንዲታወራ እንጂ ምንኩስናን እና መመነንን እንዲታጣጥል የሚፈልጉ አይመስለኝም። አንተ ግን እላፊ ሄደህ ዘበዘብክ። ተገቢ ያልሆነ ንጽጽር ውስጥ ገባህ። እናም በተናገርከው ንግግር ይቅርታ መጠየቅ ግድ ይልኻል።

የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚ
የመጀመሪያ ፕሮግራምሽ ጸረ አማራ ብቻ ሳይሆን ጸረ ኦርቶዶክስ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የእነ አቤ ጎበኛ "አልወለድም" ድርሰት በእናታቸው ሆድ ያሉ ሕጻናት በማንነታቸውና በኃዬማኖታቸው በካራ እየተቀደዱ የሚጨነግፉበትን ቀን ከማዋለድ በዘለለ የወለደው ነገር የለም። አንቺ ግን አቤ ጎበኛ ቤተክርስቲያኗን እና ንጉሱን መሞገቱን እንደ ትልቅ ጀብዱ ቆጥረሽ በሰዎች አንደበት ትተርኪያለሽ። እና ወደ ዳንኤል ክብረት መስመር እንዳትገቢ ብትታረሚ መልካም ነው።

የአባይ ግድብ ኤሌክትሪክ ሲያመነጭ "ኑሮዬ ይለወጣል" እያለ ሲያስብ የነበረ ሕዝብ ተርባይኑ ሥራ በጀመረ ማግስት 300% የኤሌክትሪክ ዋጋ ጭማሬ ሲያስተናግድ አያሳዝንም? በእነዚህ አጋሰሶች እየተመሩ አገርን መውደድ እንዴት ይቻላል?

ዳንኤል ክብረት ሆይ ፥ ሒሳብ አስተማሪው ወሎ ቤተ አማራ ፥ ቃሊም ከተራራው እልፍ አእላፍ ግሪሳ ፥ ተሰልቅጦ ሲቀር፤ እጁን የሰጠንን ፥ 'ና' ምርኮኛ ቁጥር።

ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tik
ለአርበኛ ይታገሱ አራጋው የፋኖ ሠራዊት ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ጋዜጠኛ አዲሱ ደረበ የቲክቶክ እልፍኝ ጎራ እንዲትሉ ጋበዝኳችሁ።👇 https://www.tiktok.com/@addisu.derebe?_t=8pYHKZL1PoU&_r=1

ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂
ከአንድ ዓመት በፊት የተናገርኩት ሰምሮ ተገኘ እኮ። እናስ "ነቢይ አሳዬ" ለመባል ምን ያንሰኛል?😂

ድል በ ድል ሆነናል። የጎንደሩ ጀብዱ ወሎ ላይ ተደግሟል።✊

እንደዛሬ ተደስቼም ሆነ ረክቼ አላውቅም። ደፈጣ እንዲህ ነው

photo content

ክብር ፥ የጁላን ግትልትል ሠራዊት አሰልፎ ለሚነዳው የጎንደር አማራ ፋኖ ✊

መደመጥ የሚገባው የእለቱ ግብዣ

photo content

photo content