es
Feedback
ፍሬ ሃይማኖት

ፍሬ ሃይማኖት

Ir al canal en Telegram

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአ/አ ሐገረ ሥብከት የመ/ደ/ገ/ቅዱስ ሚካኤል ካ/ፍ/ሃ/ሰ/ት/ቤት የቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እና ሥርዓት የጠበቁ መዝሙሮች እና ወረቦች ግጥማቸው ከነዜማ የሚገኝበት ቻናል ነው፡፡ ® ለማናኛውም ሃሳብ አስተያየት ጥያቄና ጥቆማ @Frehaymanoteebot

Mostrar más
1 827
Suscriptores
+324 horas
+37 días
+1730 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+12
en 0 canales
junio '26
+45
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+98
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+39
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+16
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+20
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+42
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+20
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+20
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+20
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+23
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+28
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+18
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+27
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+20
en 1 canales
Get PRO
abril '25
+36
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+24
en 1 canales
Get PRO
febrero '25
+33
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+78
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+53
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+53
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+51
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+43
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+23
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+39
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+38
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+22
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+27
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+30
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+28
en 1 canales
Get PRO
enero '24
+28
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+27
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+19
en 1 canales
Get PRO
octubre '23
+26
en 1 canales
Get PRO
septiembre '23
+23
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+21
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+24
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+32
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+23
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+37
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+16
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+11
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+23
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+27
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+33
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+48
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+33
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+31
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+24
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+18
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+23
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+19
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+23
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+26
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+29
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+41
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+73
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+83
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+99
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+56
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+35
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+50
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+38
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+58
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+41
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+65
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+96
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+2 101
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
09 julio+1
08 julio+3
07 julio+1
06 julio+2
05 julio0
04 julio+1
03 julio+3
02 julio0
01 julio+1
Publicaciones del Canal
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩                     አምላክ አሜን!!!           ✝️ ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ✝️ በደረጀ እሸቴ(ወልደ ሥላሴ)      በየዓመቱ ሐምሌ 2 ቀን  በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የታላቁ ሐዋርያ የቅዱስ ታዴዎስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ይከበራል።ይህ ሐዋርያ ከአስራ ሁለቱ የጌታ ደቀ መዛሙርት መካከል አንዱ ሲሆን አገረ ስብከቱም ከኢየሩሳሌም ከተማ  150ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው  ሶርያ ነው።       ቅዱስ ጴጥሮስ ለሐዋርያት እንደ አባት የሚታይ በመሆኑ ታዴዎስን ወደ አገረ ስብከቱ ለማድረስ አብሮት ተጉዞ ነበር።በከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ ሲያርሱ አገኟቸውና ቅዱስ ጴጥሮስ ጠጋ ብሎ "እባክዎ የምንበላው ነገር ይስጡን?" በማለት ጠየቃቸው።ሽማግሌውም ደግ ስለነበሩ "ከቤቴ እስካመጣላችሁ ድረስ በሬዎቼን ጠብቁልኝ" ብለው ወደ መንደር ገቡ።        ሁለቱ ሐዋርያት የገበሬውን ደግነት ተመልክተው ታዴዎስ ጠምዶ ሲያርስ ቅዱስ ጴጥሮስ መዝራት ጀመረ።       እኒያ ገበሬም ከቤታቸው ምግቡን ይዘውላቸው ሲመለሱ የተዘራው እህል በአንድ ቀን በቅሎ አሽቶ ጠበቃቸው።ይህን ታላቅ ተአምር የተመለከቱት ገበሬም ባዩት ነገር ሁሉ እየተደነቁ ሁለቱን ሐዋርያት "እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?"ብለው ጠየቋቸው።እነርሱም የመጡበትን አገርና ምክንያት አስረዷቸው።ወንጌልንም ሰበኩላቸው።       ገበሬው በአድናቆት እሸቱን ታቅፈው ለሚስታቸው ሊያሳዩ ወደ ቤት ሮጡ።የከተማው ሰዎችም ነገሩ ገርሟቸው ከበቧቸው።እርሳቸውም ያዩትን እና የሰሙትን ሁሉ ተረኩላቸው።        ከዚህ በኋላ ቅዱስ ጴጥሮስ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሠ።የከተማው መኳንንትም ነገሩን በሰሙ ጊዜ "ይህ ከአሥራ ሁለቱ አስማተኞች ወገን ሳይሆን አይቀርምና ወደ ከተማችን እንዳይገባ ምን እናድርግ?" ተባባሉ።       ከመካከላቸው አንዱ "እነዚህ አስራ ሁለቱ አስማተኞች ዝሙትን ይጸየፋሉና ዘማዊት ሴትን በከተማችን በር  እናቁም"ብሎ ስለመከራቸው በከተማቸው መግቢያ በር ላይ የታወቀች ዘማዊት ሴትን ራቁቷን አድርገው አቆሟት።      ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ገጠር ገጠሩን ሲያስተምር ውሎ ወደ ማታ ወደ ከተማ ሲመጣ ያችን ዘማዊት ሴት በከተማው በር ቆማ አያት።የምታደርገው ድርጊት  ሁሉ የሚያሰጠይፍ ነበርና ያን ጊዜ ወደ ልዑል እግዚአብሔር ጸለየ።በዚህ ሰዓት ወደ አየር ወጥታ ተንጠለጠለች።የአገሩም ሰዎች በሚያዩት ነገር እስኪገረሙ ድረስ ትጮህ ነበር።እርሱም ወደ ከተማ ገብቶ ወንጌልን መስበኩን ቀጠለ።ያችንም ሴት ከተንጠለጠለችበት አውርዶ አሳምኖ በማጥመቅ በቤቷ የክርስቲያኖችን ጉባዔ መስርቷል።      በከተማዋ ውስጥ እያስተማረ ለአያሌ ቀናት ሰነበተ።አንድ ቀን "ባዕለ ጸጋ መንግስተ ሰማያት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ብታልፍ ይቀላል።" እያለ ሲያስተምር አንድ ባዕለ ጸጋ ሰማና በአጠገቡ ወደ ሚያልፉት ነጋድያን እያመለከተ "እስኪ የተናገርከውን አድርገህ አሳየኝ" በማለት ጠየቀው።      ሐዋርያው ታዴዎስም አንድ ብረት አንጣሪ ክርስቲያን ወዳጅ ነበረውና መርፌ ሠርቶ እንዲያመጣለት ላከበት።ያም ወዳጁ የጠቀመው መስሎት ቀዳዳውን አስፍቶ ሰጠው።ታዴዎስ ግን  ቀዳዳው እንደሌላው መርፌ እንዲሆን አስደርጎ ስመ እግዚአብሔርንም ጠርቶ "ላመነ ሁሉ ይቻላል" ነውና ግመሏን በመርፌው ቀዳዳ አሾልኮ አሳየው።በዚህም የተነሳ በዙርያው የነበሩት ሁሉ በትምሕርቱ አመኑ።         ሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ከሶርያ በኋላ በፐርሺያ አውራጃዎች ሲያስተምር ቆይቶ ሐምሌ ሁለት ቀን በሰማዕትነት አርፏል። የቅዱስ ታዴዎስ በረከት በሁላችንም ላይ ይደርብን።አሜን። ምንጭ፦"ቤተ ክርስቲያንህን ዕወቅ" መጽሐፍ።       ወስብሃት ለእግዚአብሔር       ወለ ወላዲቱ ድንግል       ወለ መስቀሉ ክቡር።        አሜን።

2
+8
Sin texto...
282
3
+9
Sin texto...
276
4
በምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተከበረው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ በዓል ላይ፣ የመካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን በዝማሬ
በምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተከበረው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ በዓል ላይ፣ የመካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን በዝማሬያቸው ድባቡን አድምቀዋል። ይህ በዓል ዛሬ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፤ የቅዱስ ዮሐንስ በረከት ይደርብን።
41
5
በምስጋና የታጀበው የሰንበት ትምህርት ቤታችን የምርጫ ሂደት በሰላም ተጠናቀቀ!! በዛሬው ዕለት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የሦስት ዓመት የሥራ ዘመን የሚያገለግሉ አዳዲስ የሥራ አመራር አባላትን በመም+3
በምስጋና የታጀበው የሰንበት ትምህርት ቤታችን የምርጫ ሂደት በሰላም ተጠናቀቀ!! በዛሬው ዕለት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የሦስት ዓመት የሥራ ዘመን የሚያገለግሉ አዳዲስ የሥራ አመራር አባላትን በመምረጥ በታላቅ መንፈሳዊ ድባብ ጉባዔውን አካሂዷል። በዚህም መሠረት፡- ·       አሥር (10) የሥራ አመራር አባላት በምርጫ ተለይተዋል፤ ·       ከእነዚህ ውስጥ የሥራ አስፈጻሚ እና ፀሐፊ ተመርጠዋል፤ ·       ሦስት (3) የኦዲትና ኢንስፔክሽን ፣ ·       አንድ (1) የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ ተወካይ ተመርጠዋል። በመጨረሻም፣ ከአጥቢያችን ካህናት የተወከሉ ሁለት አባቶች እና ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ የመጡ ታዛቢዎች የተገኙበት የባረኩበትና የንግግር መድረክ ተካሂዷል። ጉባዔው በአባቶች ቡራኬና በጸሎት ተጠናቋል። አዲሶቹን አገልጋዮች አምላክ በጥበቡ ይምራቸው፤ እኛም በጋራ በመቆም አብረን እናገልግል። ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ ወለወላዲቱ ድንግል፣ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።
395
6
+9
Sin texto...
368
7
በምስጋና የታጀበው የሰንበት ትምህርት ቤታችን የምርጫ ሂደት በሰላም ተጠናቀቀ!! በዛሬው ዕለት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የሦስት ዓመት የሥራ ዘመን የሚያገለግሉ አዳዲስ የሥራ አመራር አባላትን በመም+7
በምስጋና የታጀበው የሰንበት ትምህርት ቤታችን የምርጫ ሂደት በሰላም ተጠናቀቀ!! በዛሬው ዕለት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የሦስት ዓመት የሥራ ዘመን የሚያገለግሉ አዳዲስ የሥራ አመራር አባላትን በመምረጥ በታላቅ መንፈሳዊ ድባብ ጉባዔውን አካሂዷል። በዚህም መሠረት፡- ·       አሥር (10) የሥራ አመራር አባላት በምርጫ ተለይተዋል፤ ·       ከእነዚህ ውስጥ የሥራ አስፈጻሚ እና ፀሐፊ ተመርጠዋል፤ ·       ሦስት (3) የኦዲትና ኢንስፔክሽን ፣ ·       አንድ (1) የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ ተወካይ ተመርጠዋል። በመጨረሻም፣ ከአጥቢያችን ካህናት የተወከሉ ሁለት አባቶች እና ከሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ የመጡ ታዛቢዎች የተገኙበት የባረኩበትና የንግግር መድረክ ተካሂዷል። ጉባዔው በአባቶች ቡራኬና በጸሎት ተጠናቋል። አዲሶቹን አገልጋዮች አምላክ በጥበቡ ይምራቸው፤ እኛም በጋራ በመቆም አብረን እናገልግል። ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ ወለወላዲቱ ድንግል፣ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።
76
8
Sin texto...
388
9
"ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቡ ላይ የሚሾመው ደግ ታማኝና ብልህ መጋቢ ማን ነው ?" ሉቃስ 12÷42 አስመራጭ ኮሚቴ
"ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቡ ላይ የሚሾመው ደግ ታማኝና ብልህ መጋቢ  ማን ነው ?"                    ሉቃስ 12÷42                     አስመራጭ ኮሚቴ
432
10
ኑ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር አብረን እንስራ አስመራጭ ኮሚቴ
ኑ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር አብረን እንስራ        አስመራጭ ኮሚቴ
509
11
✝️ 12ተኛ ዙር የሥራ አመራር ምርጫ የጸሎት መርሐ ግብር ✝️ የተወዳችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ፤ ለ12ተኛ ዙር የሰንበት ት/ቤታችን የሥራ አመራር ምርጫ በተዘጋጀው የጸሎት መርሐ ግብር ላይ በመገኘት፤ ስለ ቤተክርስቲያናችን፣ ስለ ፍጹም ሃይማኖታችን፣ ስለ አንድነታችንና ስለ አገልግሎታችን እያሳሰብን፣ እስከዛሬ በቸርነቱ ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላክ ለቀጣዩ ዘመን የተሻለ ራእይ ያላቸውን አባላት እንዲሰጠን እንጸልያለን። ሁላችሁም በፍቅር ተጋብዛችኋል!! 🗓 ቀን፦ 28/10/2018 ዓ.ም ⏰ ሰዓት፦ ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ 📍 ቦታ፦ ደጀ ሰላም ✨ መ/ደ/ገ/ቅዱስ ሚካኤል ፍ/ሃ ሰ/ት/ቤት ✨
477
12
✝️ አንድነት ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት! የመካኒሳ ደብረገነት ቅዱስ ሚካኤል ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት፤ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የ12ኛ ዙር የሥራ አመራር ምርጫን እና የጸሎት መርሐ ግብርን በታላቅ ድምቀት ለማከናወን ተዘጋጅተናል። በዚህ መንፈሳዊ መርሐ ግብር ላይ በመገኘት የአገልግሎት አሻራችሁን እንድታኖሩ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። "የመጣነው ለመማር፣ የቆምነው ለማገልገል ነው!" 🗓 ቀን፡ 28/10/2018 🕒 ሰዓት፡ ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ጀምሮ 📍 ቦታ፡ ደጀሰላም
19
13
🚨 የሥራ ማስታወቂያ 🚨 የድርጅት ስም: የየረር አጠቃላይ ሆስፒታል (Yerer General Hospital) የሥራ ቦታ: ጎሮ፣ አዲስ አበባ የሥራ ዓይነት: ሙሉ ሰዓት (Full Time) 📌 የሥራ መደብ ዝርዝር የሥራ መደብ: ነርስ (Nurse) የትምህርት ደረጃ: በክሊኒካል ነርሲንግ (Clinical Nursing) የቢኤስሲ (BSc) ዲግሪ የተመረቁ። የሥራ ልምድ: አግባብ ባለው የሙያ ዘርፍ 1 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት። 📞 ማመልከቻ እና አድራሻ ለበለጠ መረጃ እና ለመመዝገብ ከዚህ በታች ባለው ስልክ ቁጥር በመደወል መጠየቅ ይችላሉ። ስልክ ቁጥር: +251911462331
501
14
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እኚህ ነበሩ።+1
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እኚህ ነበሩ።
515
15
.              ✝️ ታሪክ በዛሬዋ ዕለት ✝️ ✝️ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ሹመት ✝️           በደረጀ እሸቴ(ወልደ ሥላሴ) ሰላም ለኩልክሙ ኦ ውሉደ ፍሬ ሃይማኖት እንደ ምን ከረማችሁ???    ተወዳጆች ሆይ!!!    በቀጥታ ወደ ዕለቱ ታሪክ ከመግባታችን በፊት ለመንደርደሪያ ይሆነን ዘንድ  እስኪ ይህንን ጥያቄ መልሱ። 👉 ፓትርያርክ ማለት ምን ማለት ነው?ቃሉስ የምን አገር ነው?       ወደ ዕለቱ ታሪክ ስናመራ በረከታቸው በሁላችንም ላይ ይደርብንና በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም ሆነ በአገራችን  ታሪክ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ በመሆን ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የተሾሙት  በዛሬዋ ዕለት ሰኔ ሃያ አንድ ቀን 1951ዓ.ም  የዛሬ ስድሳ ሰባት ዓመት ነበረ ።         በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለ1600 ዓመታት ጳጳሳት ይላኩላት የነበረው ከግብጽ ነበር። በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ከራሷ ልጆች አራት ኢትዮጵያውያን መነኮሳት ወደ ግብጽ ተልከው ጵጵስና የተሾሙት ግንቦት 25 ቀን 1921ዓ.ም ሲሆን ከሃያ ሁለት ዓመታት በኋላም ጥር 6 ቀን 1943ዓ.ም መንፈሳዊ ማዕረጉ(ሥልጣኑ) ከጵጵስና ወደ ሊቀ ጵጵስና ከፍ ለማለት በቅቷል።       የመጀመርያው ሊቀ ጳጳስም የወደፊቱ ፓትርያርክ ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ ነበሩ።    መጋቢት 14 ቀን 1884ዓ.ም በሰሜን ሸዋ አገረ ስብከት በመርሐ ቤቴ አውራጃ የተወለዱት ቅዱስነታቸው በተለያዩ ቦታዎች በተለይም በታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም የቤተክርስቲያናችንን ትምሕርትና የአባቶችን መንፈሳዊ ሕይወት በቃልም በተግባርም  በሚገባ ሲያጠኑ ከኖሩ በኋላ በሃያ አንድ ዓመታቸው ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጽመዋል።       ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ፍጹም መናኝ እና ተሐራሚ፤ በዚያውም ላይ ትጉህ አገልጋይ ስለነበሩ መልካም ሥራቸው በመናንያኑና በአካባቢው ሕዝበ ክርስቲያን ከመታወቅ አልፎ እስከ ቤተ መንግሥት ለመድረስ ቻለ።በንጉሠ ነገሥቱም መልካም ፈቃድ የመናገሻ አምባ ማርያም ቤተክርስቲያን መምሕር(አስተዳዳሪ)፣ የግቢ ገብርኤል አለቃ፣በቅድስት አገር ኢየሩሳሌም የገዳማቱ የበላይ ኃላፊ(ራይስ) በመሆን ተመድበው የተጣለባቸውን መንፈሳዊ አደራ  በትጋት የተወጡ  ቅዱስ አባት ነበሩ።     ከሁለት ዓመታት የኢየሩሳሌም ቆይታ በኋላም በግርማዊነታቸው መልካም ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው "ብጹዕ ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ዘነበረ በመንበረ ተክለ ሃይማኖት" ተብለው የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም 59ኛ እጨጌ ሆነው  በመሾም በማገልገል ላይ ሳሉ ፋሽስት ኢጣልያ አገራችንን በመውረሯ  ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር  የምስካዬ ሕዙናን መድኃኔ ዓለምን ታቦት በመያዝ ወደ ኢየሩሳሌም ተሰደዋል። ጠላት ከአገራችን እስከ ሚወጣ ድረስ እንደ መንፈሳዊ አባትነታቸው በጾም በጸሎት እንደ ኢትዮጵያዊነታቸው ደግሞ አገራችን በጠላት ላይ ድልን ትቀዳጅ ዘንድ አርበኞችን በማበረታታት ብዙ ተግባራትን ፈጽመዋል።       ከነጻነት መመለስ በኋላም በነበራቸው የዕጨጌነት ሥልጣን በጠላት የተጎዳውን ሕዝብ በማጽናናት የፈረሱ አብያተ ክርስቲያናትን በማሳደስ ቆዩ።በፈቃደ እግዚአብሔር  ሐምሌ 18 ቀን 1940ዓ.ም ወደ ካይሮ ተጉዘው "ብጹዕ አባ ባስልዮስ ጳጳስ ዘሸዋ ወዕጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ" ተብለው በእስክንድርያው ፓትርያርክ አንብሮተ ዕድ ተሾሙ።        ከአራት ዓመት በኋላም በኢትዮጵያ የነበሩት ግብጻዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስ ሲያርፉ ወደ ግብጽ ሔደው ጥር 6 ቀን 1943ዓ.ም የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት በመሆን ተሾሙ።      በሊቀ ጳጳሳትነት ቤተ ክርስቲያንን በስፋት ሲያገለግሉ የቆዩት ቅዱስነታቸው በርሳቸው መልካም አስተዳደርና በቤተ መንግሥቱ ድጋፍ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ ነጻነቷን እንድታውጅ በመፍቀዷ ከ11 ዓመታት የሊቀ ጵጵስና አገልግሎት በኋላ ሰኔ 21 ቀን 1951ዓ.ም ብጹዕ ወቅዱስ ተብለው የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ  ሆነው ተሾሙ።     ታላቋን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ያን ለ12 ዓመታት በፓትርያርክነት ከመሩ በኋላ ጥቅምት 2 ቀን 1963ዓ.ም በተወለዱ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ።እረፍታቸው እንደተሰማም በመላ አገሪቱ 12 ብሔራዊ የሐዘን ቀናት ታወጀ።        አቤት ያ መልካም ዘመን እንዴት ይናፍቃል?የቤተ ክርስቲያናችን ልዕልና፣ የንጉሠ ነገሥቱ ደግነት፣የሕዝቡ ቅንነት፣.....ሁሉም ነገር  ምን አለ ተመልሶ ቢመጣ ያሰኛል።     የቅዱስነታቸው ሥርዓተ ቀብር ንጉሠ ነገሥቱ፣ብጹዓን አባቶች፣መኳንንቱና መሳፍንቱ፣ሕዝበ ክርስቲያኑ በምልዓት በተገኘበት ፊደል ቆጥረው ባደጉበት በደብረ ሊባኖስ ገዳም ጥቅምት 4 ቀን 1963ዓ.ም ተፈጽሟል።     በስማቸው የሚጠራ  ትምሕርት ቤትም በዚሁ በአቅራቢያችን ከቆሼ(china camp) አጠገብ ይገኛል።      የሚያሳዝነው ግን አብዛኞቹ ሠራተኞች፣መምሕራን እና ተማሪዎች ባስልዮስ ማነው??? ተብለው ቢጠየቁ አያውቁትም።       ታሪኩን አለማወቃቸው ብቻ ሳይሆን ስማቸውን  አስተካክለው መጥራት እንኳን አያውቁበትም። ባስልዮስ በማለት ፈንታ ፓስልዮስ ይላሉ። ለነገሩ ምን ይገርማል እኛስ አለን አይደል? ዕድሜ ልካችንን "ሰንበት" ማለት አቅቶን "ሰምበት" የምንል ልባችንን አብሮን የሌለ።በድናችን ብቻ የሚመላለስ። ማስተዋሉን ይስጠን። የቅዱስነታቸው በረከት በሁላችንም ላይ ይደር። ያን ተናፋቂና ደግ ዘመን አምላካችን መልሶ ያምጣልን። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ተጻፈ ሰኔ 21 ቀን 2018ዓ.ም ከቀኑ በ10:00 ሰዓት።
511
16
አስመራጭ ኮሚቴ
አስመራጭ ኮሚቴ
543
17
Sin texto...
95
18
የሥራ አመራሩን ቀንበር የሚሸከሙ ዕቅዶችን ወደ መሬት ዘርተው የሚያበቅሉ ለተልኮ የሚፋጠኑ የሰንበት ት/ቤታችን ክንፉ ከመ መላክ የተባሉ የስራ አስፈፃሚ አደረጃጀት መልክ ደግሞ ይህን መሳይ ነው:: የ
የሥራ አመራሩን ቀንበር የሚሸከሙ ዕቅዶችን ወደ መሬት ዘርተው የሚያበቅሉ ለተልኮ የሚፋጠኑ የሰንበት ት/ቤታችን ክንፉ ከመ መላክ የተባሉ የስራ አስፈፃሚ አደረጃጀት መልክ ደግሞ ይህን መሳይ ነው:: የሚመርጣቸውና የሚያዝባቸውም የመልካቸውን ፀዳል የሚወስነው የስራ አመራሩ ብቻ ነው:: አስመራጭ ኮሚቴ
566
19
አዲሱ የስራ አመራር በማስተባበርያ ደረጃ ያለው አደረጃጀት መልኩ ይህን ይመስላል:: የመልኩን ፀዳል ለመወሰን ሰኔ 21 በፍፁም አይቀርም:: አስመራጭ ኮሚቴ
አዲሱ የስራ አመራር በማስተባበርያ ደረጃ ያለው አደረጃጀት መልኩ ይህን ይመስላል:: የመልኩን ፀዳል ለመወሰን ሰኔ 21 በፍፁም አይቀርም:: አስመራጭ ኮሚቴ
543
20
ይህ ጉባኤ በ3ወር አንዴ እየተገናኘ ትልልቅ ውሳኔዎች የሚያሳልፍ ከጠቅላላ ጉባኤ ቀጥሎ በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ትልቁ የአገልግሎት ዘርፍ ነው::
ይህ ጉባኤ በ3ወር አንዴ እየተገናኘ ትልልቅ ውሳኔዎች የሚያሳልፍ ከጠቅላላ ጉባኤ ቀጥሎ በሰንበት ት/ቤት ውስጥ ትልቁ የአገልግሎት ዘርፍ ነው::
631