ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
El canal ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 13 782 suscriptores, ocupando la posición 1 704 en la categoría Transporte y el puesto 2 483 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 13 782 suscriptores.
Según los últimos datos del 25 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 130, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 35.01%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 15.29% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 825 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 107 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 9.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“Official ERA Telegram Channal
በዚህ የቴሌግራም ቻናል
የመንገድ ዜናዎችን
የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን
የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 26 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Transporte.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 26 agosto | 0 | |||
| 25 agosto | +2 | |||
| 24 agosto | +10 | |||
| 23 agosto | 0 | |||
| 22 agosto | +3 | |||
| 21 agosto | +2 | |||
| 20 agosto | +3 | |||
| 19 agosto | +5 | |||
| 18 agosto | +2 | |||
| 17 agosto | +3 | |||
| 16 agosto | +9 | |||
| 15 agosto | +4 | |||
| 14 agosto | +16 | |||
| 13 agosto | +2 | |||
| 12 agosto | +6 | |||
| 11 agosto | +2 | |||
| 10 agosto | +2 | |||
| 09 agosto | +9 | |||
| 08 agosto | +5 | |||
| 07 agosto | +2 | |||
| 06 agosto | +8 | |||
| 05 agosto | +14 | |||
| 04 agosto | +9 | |||
| 03 agosto | +3 | |||
| 02 agosto | +3 | |||
| 01 agosto | +8 |
| 2 | Sin texto... | 2 611 |
| 3 | የሶዶ መንገድ አውታር አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት 1,890 ኪሎ ሜትር የመንገድ ጥገና አከናወነ፤ አፈጻጸሙም 96.3% ሆኖ ተመዝግቧል
ሶዶ፣ ነሐሴ 18 ቀን 2016 ዓ.ም(ኢመአ): በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ስር የሚገኘው የሶዶ መንገድ አውታር አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ2018 በጀት ዓመት ያቀዳቸውን የፊዚካልና የፋይናንሻል የሥራ ግቦች በስኬት አጠናቀቀ። ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 1.81 ቢሊዮን ብር በጀት መድቦ የነበረ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.56 ቢሊዮን ብሩን (86.18%) ለተለያዩ የጥገናና መሰረተ ልማት ሥራዎች ማዋል ችሏል።
በፊዚካል አፈጻጸም ረገድም ከተቀመጠው 1,963 ኪሎ ሜትር የጥገና ዕቅድ ውስጥ 1,890 ኪሎ ሜትር በማጠናቀቅ 96.3% አፈጻጸም አስመዝግቧል።
ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ 3,242.5 ኪሎ ሜትር የመንገድ ሽፋን ያስተዳድረል፡፡ ከዚህም ውስጥ 68 በመቶው (2,196.5 ኪ.ሜ) የአስፋልት ኮንክሪት ሽፋን ሲሆን ቀሪው 32 በመቶው (1,046 ኪ.ሜ) በጠጠር የተሸፈነ መንገድ ነው። በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ ዋና ዋና የጥገና ሥራዎች ዝርዝር አፈጻጸም እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
መደበኛ ጥገና፡ በበጀት ዓመቱ በከፍተኛ ትኩረት የተከናወነ ሲሆን በፋይናንሻል በኩል ከተመደበው 920.46 ሚሊዮን ብር በላይ 983.30 ሚሊዮን ብር (106.83%) ወጪ ተደርጎበታል። በፊዚካል በኩልም 1,731.02 ኪ.ሜ መንገድ በመጠገን የ98.33% አፈጻጸም ታይቷል።
ወቅታዊ ጥገና፡ በቅርንጫፉ የራስ ኃይልና በግል ተቋራጮች በጋራ የተከናወነ ሲሆን፣ በአጠቃላይ 445.41 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ 157.57 ኪሎ ሜትር መንገድ ወቅታዊ ጥገና ተደርጎለታል።
ከባድ ጥገና፡ 1.20 ኪሎ ሜትር መንገድ የተጠገነ ሲሆን 67.03 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል።
የድልድይ መልሶ ግንባታ፡ ከተመደበው 3.23 ሚሊዮን ብር በጀት 100% ሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ በመዋል ተጠናቋል።
የደህንነትና የመሬት ናዳ መከላከል፡ ለድንገተኛ አደጋዎችና ለመሬት ናዳ መከላከያ ሥራዎች ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገ ሲሆን፣ የአካባቢው ማህበረሰብ ከአደጋ ስጋት ነጻ እንዲሆን አስችሏል።
ጽሕፈት ቤቱ በበጀት ዓመቱ የተለያዩ የግብዓት እጥረቶች ቢያጋጥሙትም፣ የኪራይ መሣሪያዎችን በመጠቀምና የውስጥ አቅምን (የራስ ኃይልን) በማጠናከር ችግሮቹን መፍታት ተችሏል። ለ2019 በጀት ዓመትም በበጀት ዓመቱ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን (የቡድን ሥራ፣ የሠራተኞች መዝናኛና የሕፃናት ማቆያ ግንባታዎችን ማጠናቀቅን ጨምሮ) እንደ ግብዓት በመውሰድ ለዋና ዋና መንገዶች (Trunk Roads) ልዩ ትኩረት በመስጠት ለመስራት ታቅዷል።
በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 2 591 |
| 4 | https://youtu.be/k3NHBDHcbQY?si=icPZqQcY1qPmrTQQ | 2 638 |
| 5 | https://youtu.be/JdNHdzu2Mw4?si=Nm9UCk3CqrB2pRuz | 4 553 |
| 6 | https://youtu.be/4lh-W7Kxr2A?si=Op2VlakGqlA59535 | 4 413 |
| 7 | https://youtu.be/nlr8PX2ADbs?si=vO_cPz-GWdDBCyy1 | 4 147 |
| 8 | https://youtu.be/k3NHBDHcbQY?si=icPZqQcY1qPmrTQQ | 4 261 |
| 9 | Sin texto... | 4 596 |
| 10 | የቢሻን ጉራቻ - ሐዋሳ ኃይሌ ሪዞርት መገንጠያ መንገድ መልሶ-ግንባታ ፕሮጀክት በትኩረት እየተከናወነ ነው
ሐዋሳ፣ ነሐሴ 12/2018 (ኢ መ አ)፦ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በሻሸመኔ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት በራስ-ኃይል እየተገነባ የሚገኘው የቢሻን ጉራቻ – ሐዋሳ ኃይሌ ሪዞርት መገንጠያ የመንገድ መልሶ-ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 40 በመቶ መድረሱ ደርሷል።
ይህ 1.1 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና 26 ሜትር ስፋት ያለው የመንገድ ፕሮጀክት፤ በሐዋሳ ከተማ መግቢያና መውጫ እንዲሁም በሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ አካባቢ ቀደም ሲል በክረምት ወቅት ይታዩ የነበሩትን የጎርፍ መጥለቅለቅ፣ የውኃ ክምችት እና የመንገድ መበላሸት ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው። በአካባቢው ከሐይቁ አቅጣጫ የሚመጣው ውሃ ነባሩን የመንገድ መዋቅር አልፎ መሄድ ባለመቻሉ፣ መንገዱ በውሃና በደለል ተውጦ ለነዋሪዎችና ለተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ችግር መፍጠሩ ይታወሳል። ይህም በከተማዋ የቱሪስት መስህብ ገጽታና ውበት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ አሳድሮ ቆይቷል።
ይህንን የጎርፍ መጥለቅለቅ ችግር ለመቅረፍ የመንገዱ ከፍታ ከቀድሞው በ2 ሜትር ከ40 ሴንቲሜትር ከፍ እንዲል ተደርጎ እየተገነባ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የሙሌት፣ የኮሪደር እና የውኃ ማፍሰሻ ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ናቸው።
በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም አጋማሽ ላይ በሙሉ አቅም የተጀመረው ይህ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ 40 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደርሷል። የነዳጅ እና የግብዓት እጥረት ተጽዕኖዎች ቢኖሩም፥ ዋና ዋና ሥራዎችን እስከ መስከረም ወር 2019 ዓ.ም ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሠራ ይገኛል። ለዚህ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ በፌደራል መንግሥት 334 ሚሊዮን ብር በጀት የተመደበለት ሲሆን፥ እስከአሁን ለ200 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የመንገድ ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በክረምት ወቅት ያጋጥም የነበረውን የትራፊክና የእግረኛ መስተጓጎል በዘላቂነት ይቀርፋል። ከዚህም ባለፈ፣ ውብ በሆነው የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ላይ የሚገኝ በመሆኑ የከተማዋን የቱሪዝም፣ የኮንፈረንስ እና የኢንቨስትመንት ማዕከልነት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 4 168 |
| 11 | 9th Annual road research conference | 5 962 |
| 12 | Sin texto... | 6 728 |
| 13 | የአርባምንጭ - ኮንሶ - ጂንካ መንገድ ጥገና በትኩረት እየተከናወነ ነው
አርባምንጭ፣ ነሐሴ 07/2018 ዓ.ም (ኢ መ አ)፦ የአርባምንጭ - ኮንሶ - ጂንካ መንገድ ጥገና በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። ጥገናው የመንገዱን የአገልግሎት ደረጃ ከማሻሻሉም በላይ የተጠቃሚዎችን የጉዞ ጊዜ፣ ወጪ እና እንግልት በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው።
የ235 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይህ መንገድ፣ 211 ኪሎ ሜትር የድርብ አስፋልት ወለል ንጣፍ እና 24 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ ያካተተ ነው። መንገዱ ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ ለትራፊክ ክፍት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል።
የመንገዱ የአገልግሎት ዘመን መጠናቀቅ፣ የትራፊክ ፍሰት መጨመር እና ተሽከርካሪዎች ከሕግ በላይ ጭነት መጫናቸው ለመንገዱ መበላሸት ዋና ምክንያቶች ናቸው። ይህም በትራንስፖርት እንቅስቃሴው እና በማኅበረሰቡ የዕለት ተዕለት ሕይወት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ አሳድሮ ቆይቷል።
ይህን ችግር ለመቅረፍ የሶዶ መንገድ አውታር አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት (ዲስትሪክት) በጣም የተጎዱ ክፍሎችን በመለየት፣ በተለያየ ደረጃ የጥገና ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
የጥገና ሥራው የአስፋልት መደረብ፣ የተቦረቦሩ ክፍሎችን በአስፋልት መሙላት፣ የመንገድ ትከሻ ማደስ፣ የጎርፍ ውሃ ማሳለጫ ቦዮችን ማጽዳት እና የተበላሹ ክፍሎችን መልሶ ማጠናከርን ያካተተ ነው። በተጨማሪም የዚሁ መንገድ አካል የሆነው የወዘቃ - ጋቶ የጠጠር መንገድ ሙሉ በሙሉ ተጠግኗል።
በአሁኑ ወቅት ከታቀደው 179 ኪሎ ሜትር የጥገና ሥራ ውስጥ 147 ኪሎ ሜትሩ በመጠናቀቁ የ82 በመቶ አፈጻጸም ተመዝግቧል። ከዚህ ውስጥ 129 ኪሎ ሜትሩ የአስፋልት፣ 18 ኪሎ ሜትሩ ደግሞ የጠጠር መንገድ ጥገና ነው።
መንገዱ በመጠገኑ በተጠቃሚዎች ላይ ተጨባጭ ለውጥ መጥቷል። ከዚህ በፊት 6 ሰዓት ይፈጅ የነበረው ጉዞ በአሁኑ ወቅት ወደ 2 ሰዓት ዝቅ እንዲል አስችሏል። በተጨማሪም የትራንስፖርት ወጪ እና የአደጋ ሥጋት እንዲቀንስ አግዟል። ከዚህም ባለፈ የአሽከርካሪዎችን እንግልት፣ የተሽከርካሪ የጥገና እና የመለዋወጫ ወጪን ለመቀነስ ረድቷል።
ቅርንጫፍ ጽ/ት ቤቱ ቀሪዎቹን ውስን የጥገና ሥራዎች በቀጣይ ጥቂት ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ቅድሚያ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ይገኛል።
ኢትዮጵያን የማገናኘት 75 ዓመታት
መንገዳችን፤ ኃላፊነታችን!
በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 5 095 |
| 14 | ⚡ Discover ALEXATOR
Original electronic music created to inspire, motivate and energize.
🌐 alexator.com
Listen & download for free.
📲 t.me/alexator_music
Follow for new music & updates.
▶️ NEW MUSIC VIDEO
ALEXATOR — GENESIS (001)
https://youtu.be/OR2yplPn1AU | 1 507 |
| 15 | Sin texto... | 5 928 |
| 16 | የኦሞራቴ–ኛንጋቶም የ63.5 ኪሎ ሜትር አስፋልት መንገድ ግንባታ 85 በመቶ ደረሰ
ጂንካ፣ ነሐሴ 03/2018 (ኢ መ አ):- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገነባውና ኦሞራቴን ከኛንጋቶም ወረዳ መስተዳድር ካንጋተን ጋር የሚያገናኘው የ63 ነጥብ 52 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 85 በመቶ ደርሷል።
965 ሚሊዮን ብር (ብር 900,000,000.00) የሚፈጀው ይህ ፕሮጀክት ግንባታው በኤን.ኬ.ኤች (NKH) ኮንስትራክሽን እየተከናወነለት የሚገኝ ሲሆን፣ የሳውንድ ኢንጅነሪንግ ሶሊሽን እና ፒዩር ኮንሰልቲንግ ኢንጅነርስ ጥምረት ደግሞ በአማካሪነት እየሰሩበት ይገኛል።
እስካሁን በተከናወነው ስራ 32.45 ኪሎ ሜትር አስፋልት የመንጠፍ፣ 62.97 ኪሎ ሜትር የአፈር ሙሌት፣ 155 አነስተኛ እንዲሁም 38 መካከለኛ የውሃ ማስተላለፊያ ቱቦዎች ግንባታ ተጠናቋል። በቀጣይም ቀሪ ስራዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት በትኩረት እየተሰራ ነው።
የመንገድ ፕሮጀክቱ በስራ ሂደቱ ላይ ከታችኛው የኦሞ ስምጥ ሸለቆ መካነ-ቅርስ ጥበቃ ጋር በተያያዘ የወሰን ማስከበር፣ የድንጋይና የአፈር ማውጫ ቦታዎች እንዲሁም የመተላለፊያ መስመሮች ለውጥ ያጋጠሙ ችግሮች ናቸው። ይህንን ችግር ለመፍታት ከባህልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ጋር በመመካከር የቅርስ ሁኔታን የሚያጠና ባለሙያ ተቀጥሮ መፍትሄ እንዲያገኝ ተደርጓል። በተጨማሪም በኦሞራቴ ከተማ የነበረው የወሰን ማስከበር የካሳ ክፍያ መዘግየት ችግር በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ ተፈቷል።
ከዚህ ቀደም አካባቢዎቹን የሚያገናኝ ቀጥተኛ የመኪና መንገድ ባለመኖሩ፣ ነዋሪዎች በቱርሚ ከተማ በኩል ከ140 ኪሎ ሜትር በላይ ተጨማሪ ርቀት ለመጓዝና ከ4 ሰዓታት በላይ ለማባከን ይገደዱ ነበር። ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ይህንን እንግልት በእጅጉ ከመቀነሱም በላይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን ያቀላጥፋል። ከዚህ ባለፈም የኦሞራቴ እና የኛንጋቶም ማህበረሰቦችን በማገናኘት፣ የአካባቢውን የእንስሳት ሀብት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ፣ የንግድ ፍሰቱን ለማሳደግ እና የታችኛው የኦሞ ስምጥ ሸለቆ መካነ-ቅርስን የቱሪዝም ተደራሽነት ለማሳደግ ጉልህ ፋይዳ ይኖረዋል።
ኢትዮጵያን የማገናኘት 75 ዓመታት
መንገዳችን፤ ኃላፊነታችን!
በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 4 772 |
| 17 | Sin texto... | 6 514 |
| 18 | በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ከ1 ሺህ 534 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ጥገና ሥራዎች ተከናወኑ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 01/2018 (ኢ መ አ)፦ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬዳዋ መንገድ አውታር አሥተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ሺህ 534 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የመንገድ ጥገና በማከናወን ከዕቅድ በላይ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ጠቅላላ ሥራዎች ውስጥ 1 ሺህ 431 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትሩ መደበኛ የመንገድ ጥገና ሲሆን፣ ቀሪው 102 ነጥብ 9 ኪሎ ሜትር ደግሞ ወቅታዊ የመንገድ ጥገና ነው። እነዚህ ተግባራት የመንገዶቹን የጉዳት መጠንና ዓይነት መሠረት በማድረግ በወቅታዊ፣ በመደበኛ እና በከባድ የጥገና ዘርፎች የተከፋፈሉ ሲሆን፣ ሥራዎቹም በጽሕፈት ቤቱ ራስ-ኃይል፣ በመንግሥትና በግል ሥራ ተቋራጮች አማካኝነት ተከናውነዋል።
በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ዋና ዋና ፕሮጀክቶች መካከል የሚከተሉት በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ፦
· ደንገጎ-ሐረር (ማያ ከተማ) አስፋልት ማንጠፍ
· አዋሽ-ሚሌ መደበኛ ጥገና
· ሐረር-ቦንባስ ወቅታዊ ጥገና ፕሮጀክቶች
የእነዚህ ቁልፍ የትራንስፖርት መስመሮች በመጠገናቸው የተጠቃሚዎችን የጉዞ ጊዜና ወጪ በከፍተኛ ደረጃ መቀነስ የተቻለ ሲሆን፣ አስተማማኝ የመንገድ ደኅንነትና ምቾትም ተፈጥሯል። ከዚህ በተጨማሪም የሀገሪቱ የወጪና ገቢ ንግድ እንቅስቃሴ ይበልጥ ፈጣንና ቀልጣፋ እንዲሆን የጎላ አስተዋጽዖ አድርጓል።
ጽሕፈት ቤቱ ከዋናው የጥገና ሥራ ጎን ለጎን የመሬት መንሸራተት መከላከልና የድንገተኛ አደጋ ምላሽ አሰጣጥን ጨምሮ መጠነ-ሰፊ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። በአዲሱ የ2019 በጀት ዓመትም የማሽነሪ፣ የማቴሪያልና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን በማሟላት የመንገድ ጥገና ሥራዎችን ይበልጥ ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ይገኛል።
ኢትዮጵያን የማገናኘት 75 ዓመታት
መንገዳችን፤ ኃላፊነታችን!
በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 4 207 |
| 19 | Sin texto... | 4 554 |
| 20 | በተጨማሪ
› አጭር መልዕክት 8561
› ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770
› ድህረገጽ www.era.gov.et
› ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et
› ቴሌግራም https://t.me/ethioroads
› ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd
› ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads
› ኢሜል communication@era.gov.et
› ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads | 1 |
