ch
Feedback
ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

前往频道在 Telegram

Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

显示更多

📈 Telegram 频道 ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር 的分析概览

频道 ERA ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር (@ethioroads) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 13 812 名订阅者,在 交通 类别中位列第 1 700,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 488

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 13 812 名订阅者。

根据 14 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 50,过去 24 小时变化为 -3,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 27.63%。内容发布后 24 小时内通常能获得 14.54% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 816 次浏览,首日通常累积 2 008 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 7

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Official ERA Telegram Channal በዚህ የቴሌግራም ቻናል የመንገድ ዜናዎችን የስራና የመንገድ ጨረታ ማስታወቂያዎችን የመንገድ ፎቶዎች እና አጫጭር ቪዲዮችን ያገኛሉ።

凭借高频更新(最新数据采集于 15 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 交通 类别中的关键影响点。

13 812
订阅者
-324 小时
-27 天
+5030 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+40
在0个频道中
八月 '26
+166
在0个频道中
Get PRO
七月 '26
+255
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+252
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+254
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+212
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+172
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+179
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+154
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+167
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+252
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+299
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+61
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+299
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+675
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+130
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+198
在3个频道中
Get PRO
四月 '25
+100
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+211
在2个频道中
Get PRO
二月 '25
+355
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+313
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+409
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+210
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+455
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+188
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+105
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+398
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+274
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+419
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+144
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+419
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+201
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+241
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+238
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+140
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+199
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+153
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+63
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+201
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+263
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+135
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+110
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+152
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+130
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+144
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+217
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+121
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+107
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+398
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+504
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+61
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+69
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+44
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+77
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+80
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+42
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+49
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+39
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+32
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+61
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+34
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+77
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+66
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+67
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+39
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+53
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+55
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+113
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+52
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+5 120
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
15 九月0
14 九月0
13 九月+3
12 九月+2
11 九月0
10 九月0
09 九月+8
08 九月+6
07 九月+7
06 九月+2
05 九月0
04 九月+4
03 九月+1
02 九月+4
01 九月+3
频道帖子
መልካም አዲስ ዓመት! ኢትዮጵያን የማገናኘት 75 ዓመታት መንገዳችን፣ ኃላፊነታችን
መልካም አዲስ ዓመት! ኢትዮጵያን የማገናኘት 75 ዓመታት መንገዳችን፣ ኃላፊነታችን

2
+9
没有文字...
4 469
3
የዶዶላ - ሰብስቤ ዋሻ - ባሌ ሮቤ - ጎባ መንገድ ጥገና በተጠናከረ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2/2018 (ኢ መ አ):- ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት የሚያስተናግደው የዶዶላ - ሰብስቤ ዋሻ - ባሌ ሮቤ - ጎባ መንገድ ጥገና ፕሮጀክት በተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ ይገኛል። ይህ የመንገድ ኮሪደር የባሌ ዞን ከተሞችን የምጣኔ-ሀብትና ማኅበራዊ ትስስር ከማጠናከሩም በላይ፣ ከፍተኛ የግብርና ምርት የሚንቀሳቀስበትና ወደ ባሌ ብሔራዊ ፓርክ የሚወስድ ዋና መስመር ነው። ይሁንና በኮሪደሩ ላይ በሚንቀሳቀሱ ከባድ ተሽከርካሪዎች ምክንያት የሚፈጠረው ከፍተኛ የትራፊክ ጫና፣ የአፈሩ ተለዋዋጭ ባሕሪና የከርሰ-ምድር ውኃ መፍለቅ መንገዱን በመጉዳቱ ለአሽከርካሪዎችና ለአካባቢው ማኅበረሰብ የትራንስፖርት ፈተና ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የሻሸመኔ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት መንገድ አውታር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ከሐምሌ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በራስ-አቅም የጥገና ሥራውን እያከናወነ ይገኛል። የጥራት ቁጥጥርና የማማከር ሥራውን ደግሞ ኢንስራድ ሲቪል ሲስተምስ ኢንጂነሪንግ ከሂትኮን ኢንጂነሪንግ ጋር በጋራ እያከናወኑት ነው። በአሁኑ ወቅት ከ5 ኪሎ ሜትር በላይ የአስፋልት መደረብ ሥራ የተከናወነ ሲሆን፤ የአፈር ቆረጣ፣ የድንጋይና አፈር ሙሌት፣ የሰብቤዝ እና ቤዝኮርስ፣ የውኃ ማፋሰሻ ጥገና፣ የስትራክቸር፣ የመንገድ ዳር ምልክቶችና የደኅንነት ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ ይገኛሉ። ከፌደራል መንግሥት በተመደበ 225 ሚሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን ይህንን ፕሮጀክት በቀጣዩ በጀት ዓመት ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ የታቀደ ሲሆን፣ ለዚህም የሚያስፈልጉ የግብዓትና የሰው ኃይል ዝግጅቶች ተጠናቀዋል። የመንገዱ መጠገን ቀደም ሲል ይስተዋል የነበረውን እንግልት በመቅረፍ ቀልጣፋ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰፍን ያደርጋል። ከዚህም ባለፈ በአካባቢው በስፋት የሚመረቱትን እንደ ስንዴ፣ ገብስ እና ጤፍ ያሉ የሰብል ምርቶችን በፍጥነት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንዲሁም የባሌ ብሔራዊ ፓርክን የቱሪስት ፍሰት ይበልጥ ለማነቃቃት ጉልህ ሚና ይኖረዋል። በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
3 509
4
+2
没有文字...
3 876
5
+6
没有文字...
3 569
6
没有文字...
3 174
7
+9
没有文字...
3 093
8
የመንገድ ፈንድ በ2018 በጀት ዓመት 28 ቢሊዮን ብር ሰበሰበ፤ በ2019 በጀት ዓመት ደግሞ ከ32 ቢሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቀደ ቢሾፍቱ፣ ነሐሴ 29/2018 ዓም(ኢመአ): የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከመንገድ ፈንድ የጥገና በጀት ድጋፍ ከሚደረግላቸው የሁሉም ክልሎች እና የከተማ መስተዳድሮች የመንገድ ኤጀንሲ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ሲያካሂድ የቆየውን የምክክር ውይይት አጠናቀቀ። በውይይት መድረኩ የመንገድ ፈንድ የ2018 በጀት ዓመት ገቢ አፈጻጸም 28 ቢሊዮን ብር መሆኑ ተገለጿል፤ በ2019 በጀት ዓመት ደግሞ ከ32 ቢሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል። የፈንዱ ገቢ ምንጮች በነዳጅ ላይ ከሚጣል ታሪፍ፣ ከቅባትና ዘይት ታሪፎች፣ የሀገሪቱን ድንበር አቋርጠው ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች ክፍያ፣ ከአመታዊ ክብደትን መሰረት ካደረገ ዓመታዊ የፈቃድ ማደሻ እንዲሁም ከክብደት ወሰን በላይ ጭነት ቅጣቶች የሚገኘውን ገቢ ናቸው። በመንገድ ፈንድ የሚደገፉ 72 ኤጀንሲዎች ከአመታዊ ዕቅድ ዝግጅት እስከ ክፍያ አፈጻጸም ድረስ ባሉት ሂደቶች ላይ በቴክኒክ፣ በኦዲትና በአማካሪዎች አማካኝነት የቅርብ ክትትል  ይደረግባቸዋል። በተጨማሪም ኤጀንሲዎቹ በአማካሪዎቹ ስራው በትክክል መሰራቱን አረጋግጠው  በሚልኳቸው የምስክር ወረቀቶች (ሰርተፍኬቶች) ላይ ተመስርቶ ክፊያ ይፈጸማል፣ ቁጥጥርም ይደረጋል። የመንገድ ኤጀንሲዎቹ አጠቃላይ አፈጻጸም ከዕቅድ በላይ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት እያጋጠሙ ያሉ  የበጀት ፍላጎትና አቅርቦት አለመጣጣም፣ የግብዓት ዋጋ መጨመር፣ አንዳንድ አካባቢ የሚስተዋለው የጸጥታ  ሁኔታና መሰል ችግሮች በሥራዎቻቸው ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳደረዋል። በተላይ የጥገና በጀት ማነስ፣ የነባር ግንባታ ማሽነሪዎች ዕድሳት መዘግየት እና የአዳዲስ ማሽነሪዎች ግዢ አለመፈጸም አፋጠኝ መፍትሄ የሚፈልጉ መሆናቸው ተጠቁሟል። ችግሮቹን በዘላቂነት ለመፍታትም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸው ተመላክቷል። በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል መንግሥቴ ባስተላለፉት መልእክት፤ ከመንገድ ፈንድ የሚመደበውን በጀት በአግባቡ ጥቅም ላይ ማዋልና አስፈላጊውን ክትትል ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል። አያይዘውም የፋይናንስና የሥራ አፈጻጸም ሰነዶች የሚረጋገጡበት ጠንካራ ሥርዓት መዘርጋትና ተፈጻሚ ማድረግ፣ እንዲሁም ለሕብረተሰቡ የተሳለጠ የመንገድ ተደራሽነትን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል። በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
2 764
9
+3
没有文字...
3 260
10
+2
没有文字...
1
11
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከክልልና የከተማ መስተዳድር ኤጀንሲዎች ጋር ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው ቢሾፍቱ ፣ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. (ኢመአ)— የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በመንገድ ፈንድ የጥገና በጀት ድጋፍ ከሚደረግላቸው የሁሉም ክልሎች እና የዋና ከተማ መስተዳድሮች የመንገድ ኤጀንሲዎች የሥራ ኃላፊዎች ጋር የሚያካሂደው ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም የውይይት መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መሀመድ አብዱራህማን እንደገለጹት፤ የመድረኩ ዋና ዓላማ የሥራ አፈጻጸሞችን በበጎ ጎን ማየት ብቻ ሳይሆን በሥራ ሂደት ውስጥ ያጋጠሙ የአሠራር ክፍተቶችን በግልጽ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ ነው። በመድረኩ ያለፈው የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በዝርዝር የሚገመገም ሲሆን፣ አዳዲስ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት ይደረግበታል። ዋና ዳይሬክተሩ የመንገድ ግንባታና ልማት በአገሪቱ ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው የመሠረተ ልማት ዘርፎች ቀዳሚው እና የልማት ጉዞውን ለማፋጠን የሚያገለግል ቁልፍ ምሰሶ መሆኑን ገልጸዋል። በመንግሥት ልዩ ትኩረት ምክንያት ዛሬ ላይ ደረጃቸውን የጠበቁ የመንገድ መዋቅሮች በከፍተኛ ሁኔታ መስፋፋታቸውንና አሁንም በስፋት እየተገነቡ መሆናቸውን አብራርተዋል። መንገድ የተራራቁ ሕዝቦችን በማገናኘት፣ ለአርሶ አደሮች ምርት ገበያ፣ ለትምህርትና ለጤና ተደራሽነት፣ ለኢንቨስትመንት እንዲሁም ለቱሪዝም ዕድገት ትልቅ ሚና እንደሚጫወትም አክለዋል። ይሁን እንጂ የተገነቡ መንገዶች በዲዛይናቸው መሠረት የረጅም ዘመን አገልግሎት እንዲሰጡ ወቅታዊ ጥገና ሊደረግላቸው እንደሚገባ ኢንጂነር መሀመድ አሳስበዋል። መሠረተ ልማቱ ለብልሽት ከተጋለጠ ለተሽከርካሪ መለዋወጫ የሚወጣውን የውጭ ምንዛሬ በማናር በሀገር ሀብት ላይ ከፍተኛ ጫና ስለሚፈጥር፣ ቀጣይነት ያለው የጥገና ሥራና ቋሚ የፋይናንስ ድጋፍ ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። ይህን የፋይናንስ ፍላጎት በዘላቂነት ለመመለስ መንገድ ፈንድ ከ28 ዓመታት በፊት ራሱን ችሎ መቋቋሙን ያስታወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ተቋሙ ከነዳጅ፣ ከቅባትና ዘይት ታሪፎች፣ የሀገሪቱን ድንበር አቋርጠው ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች ክፍያ፣ ከፈቃድ ማደሻና ከክብደት ወሰን በላይ ጭነት ቅጣት ገቢዎችን በመሰብሰብ ዓላማውን በስኬት እያሳካ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ከ2014 በጀት ዓመት ጀምሮ መንገድ ፈንድ በአዋጅ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ሥር መደራጀቱ ደግሞ ለሥራ ቅልጥፍና ትልቅ ዕድል መፍጠሩ ተብራርቷል። በ2019 በጀት ዓመት ከመንገድ ፈንድ የገቢ ምንጮች የሚሰበሰበውን ገቢ በመገመት ለፌደራል፣ ለክልል እና ለከተማ መንገድ ኤጀንሲዎች ለመደበኛና ለወቅታዊ ጥገና፣ ለከባድ (መልሶ) ጥገና፣ ለመንገድ ደኅንነት እንዲሁም የኤጀንሲዎችን አቅም ለመገንባት የሚያስፈልጉ መሣሪያዎች ግዢ የሚውል በጀት መደልደሉም በዚሁ መድረክ ተገልጿል። በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
3 247
12
https://youtu.be/6Rfl0hi4mOo
3 091
13
+9
没有文字...
5 575
14
በ2018 በጀት ዓመት የ580 ኪሎ ሜትር አዳዲስ መንገዶች ግንባታ መከናወኑ ተገለጠ   አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢመአ)፦ በ2018 በጀት ዓመት የ580 ኪሎ ሜትር አዳዲስ መንገዶች ግንባታ እና 12 ሺህ 882 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ የተለያዩ የመንገድ ጥገና ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ። ተቋሙ የ2018 በጀት ዓመት አጠቃላይ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ በዓለምገና ኢንጅነሪንግ እና ማኔጅመንት ማሠልጠኛ ማዕከል ከአመራሮችና ከሠራተኞች ጋር አጠቃላይ ዓመታዊ የውይይት መድረክ አካሂዷል።   በተቋሙ ፕላንግና ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት በቀረበው ሪፖርት መሠረት፤ በበጀት ዓመቱ የ238 ኪሎ ሜትር የነባር መንገዶች ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም የ16 ኪሎ ሜትር የነባር መንገዶች ማጠናከር ሥራዎች በስኬት ተከናውነዋል። ተቋሙ በበጀት ዓመቱ የምህንድስና ግዢ፣ የዲዛይን ፕሮጀክቶች እንዲሁም የተቋማዊ አቅም ግንባታ ተግባራትን ማከናወኑ ተገልጿል።   በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ 24 የመንገድ ፕሮጀክቶች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት የሆኑ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል የኢተያ - አርሲ ሮቤ፣ የእስቴ - ስማዳ፣ የድሬዳዋ ባይፓስና ሽንሌ፣ የጅግጅጋ ከተማ ማለፊያ (ባይፓስ) መንገድ እንዲሁም የሳውላ - ቃቆ መንገድ ፕሮጀክቶች በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው። ተቋሙ በተያዘው አዲስ በጀት ዓመት ከ1 ሺህ 67 ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶችን ለመገንባት እና ከ16 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ የተለያዩ መንገዶችን ለመጠገን አቅዶ ወደ ተግባር መግባቱ ተመላክቷል።   የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር መሐመድ አብዱራህማን (ኢንጅነር) በወቅቱ ባስተላለፉት መልእክት፤ የ2018 በጀት ዓመት ተቋሙ የተመሠረተበትን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ያከበረበት ልዩ የታሪክ ምዕራፍ መሆኑን አስታውሰዋል። ተቋሙ ባለፉት 75 ዓመታት ሰፊ የመንገድ መሠረተ-ልማት አውታሮችን በመዘርጋት ኢትዮጵያን እርስ በርስ ማስተሳሰር የቻለና ለአገሪቱ ሁለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የማይተካ የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።   ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም፣ በ2019 በጀት ዓመት በመንገድ ዘርፉ የተጣሉትን አገራዊ ግቦች በውጤታማነት ለማሳካት የተጀመረው ተቋማዊ ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ ከዚህም ባሻገር የአሠራር ሽግግሮችንና የዲጂታላይዜሽን በአግባቡ ከመተግበር ጎን ለጎን የሥራ ባህልንና የበጀት አጠቃቀምን በተጠያቂነትና በግልጽነት መንፈስ መምራት እንደሚገባ በጥብቅ አሳስበዋል፡፡ በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
4 214
15
+4
没有文字...
4 444
16
የጎንጂ-ቆለላ አስፋልት መንገድ ፕሮጀክት 98.82 በመቶ አፈጻጸም ላይ ደረሰ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢመአ)፤ በጎንጂ ቆለላ ወረዳ የሚገነባው የቆሬ - አዲስ ዓለም የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት በአሁኑ ወቅት የ10.59 ኪሎ ሜትር ግንባታን በማጠናቀቅ 98.82 በመቶ አጠቃላይ አፈጻጸም ላይ ደርሷል። ከባህር ዳር ወደ ሞጣ በሚወስደው መንገድ ላይ ከምትገኘው ቆሬ ቀበሌ ተነስቶ ምስራቅ አቅጣጫ በመጓዝ ሂዳሴ መንደርን አቋርጦ አዲስ ዓለም ከተማ የሚገባው ይህ ፕሮጀክት፣ በአጠቃላይ 10.74 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው። ቀድሞ የነበረውን የጠጠር መንገድ ወደ አስፋልት ደረጃ የሚያሳድገው ይህ ግንባታ፣ የመንገዱ ስፋት በገጠር 10 ሜትር፣ በቀበሌ 12 ሜትር እንዲሁም በወረዳ 21.5 ሜትር ሆኖ እየተገነባ ይገኛል።   ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሲሆን በአካባቢው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ አዲስ ተስፋ ይዞ ይመጣል። በተለይም አርሶ አደሩ በአካባቢው በስፋት የሚያመርታቸውን እንደ ጤፍ፣ ሰሊጥ፣ በርበሬና ማሽላ ያሉ የግብርና ምርቶችን ያለምንም እንግልት በወቅቱ ወደ ገበያ ለማቅረብና የቱሪዝም መዳረሻዎችን በቀላሉ ለማገናኘት ጉልህ ሚና ይኖረዋል። ከዚህም በላይ ነዋሪዎች ቀድሞ ለመጓጓዝ ይወስድባቸው የነበረውን የጉዞ ጊዜ በአንድ ሰዓት ያህል በማሳጠር የዕለት ተዕለት ህይወታቸውን ያቀልላቸዋል።   ይህ ታላቅ ተስፋ የተሰነቀበት ፕሮጀክት ግንባታው እስከአሁን ድረስ ያጋጠሙና በሥራው ፍጥነት ላይ ጫና ያሳደሩ እንደ የጸጥታ፣ እና የወሰን ማስከበር ችግሮች እንዲሁም የነዳጅ እጥረት ተግዳሮቶችን ቀርፎ አሁን ያለበት ደረጃ ደርሷል። ሥራው እንዳይቋረጥ ከተለያዩ የመንግስት አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራት፣ ለግንባታው የሚሆን ነዳጅ በቅድሚያ እንዲያገኝ በማድረግና ከፍተኛ ክትትል በማድረግ የተከለሰው የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ቀን በጥቅምት ወር 2019 ዓ.ም እንዲሆን ተደርጓል።   የበጀት ፍሰቱን በተመለከተ ቫትን ጨምሮ ከ333 ሚሊዮን ብር በላይ የተመደበለት ሲሆን፣ የስራ ተቋራጭነቱን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ሲያከናውነው የሃይዌይ ኢንጂነርስ ኤንድ ኮንሰልታንትስ ኃ/ተ/ግ/ማ ደግሞ የአማካሪነት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል። ተቋራጩ አፈጻጸሙን እንዲያሻሽልና ቀሪ ሥራዎችን በተያዘው የበጀት ዓመት እንዲያጠናቅቅም በየደረጃው ከፍተኛ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገለት ነው።   በአሁኑ ወቅት የጠረጋ፣ የአፈር ቆረጣና ሙላት፣ የሰብ ቤዝ፣ የቤዝ ኮርስ ንጣፍ እንዲሁም ሙሉ የ10.74 ኪሎ ሜትር የአስፋልት ንጣፍ ሥራዎች 100 በመቶ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል። በተጨማሪም የፍሳሽ ማስወገጃ (ድሬኔጅ) ሥራው 98.58 በመቶ ላይ የደረሰ ሲሆን፤ እንደ እግረኛ መንገድና የመንገድ ምልክቶች ያሉ ቀሪ ሥራዎችንም 50 በመቶ በማድረስ ፕሮጀክቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ማጠናቀቂያው ምዕራፍ ለማሸጋገር የመጨረሻ ደረጃ ሥራዎች በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
3 696
17
https://youtu.be/yPAIj7xJBVE
4 224
18
+6
没有文字...
4 869
19
9ኛው የመንገድ ጥናትና ሥርፀት ኮንፈረንስ ተካሄደ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም(ኢመአ): የመንገድ ልማትና አስተዳደር ሥራዎችን በሳይንሳዊ ምርምርና በቴክኖሎጂ ለማገዝ የተዘጋጀው 9ኛው የመንገድ ጥናትና ሥርፀት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መሀመድ አብዱራህማን፣ የፕሮጀክት ዴቨሎፕመንት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሂሩት ዮሐንስ እና የቀድሞው ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛይድ ወልደገብርኤልን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለሙያዎችና ተመራማሪዎች ተገኝተዋል። ባለፉት ስምንት ዓመታት የተካሄዱት ተከታታይ የምርምር ኮንፈረንሶች በሀገሪቱ የመንገድ ልማት ላይ ውጤታማ ለውጦችን ማምጣት ችለዋል። በአሁኑ 9ኛ ኮንፈረንስም በርካታ ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን፣ ተያያዥ አውደርዕይም ተካሂዷል። በጥናቶቹ በሌሎች አገራትና ፕሮጀክቶች ላይ ተተግብረው ውጤታማ የሆኑ የመንገድ ግንባታና አስተዳደር ልምዶች የተዳሰሱ ሲሆን፣ እነዚህ ተሞክሮዎች ለሀገሪቱ የመሠረተ ልማት ዕድገት አዳዲስ ዕድሎችን ይዘው ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። በተለይም በአሁኑ ወቅት በዘርፉ ላይ ፈተና እየሆኑ ያሉትን እንደ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ እና የመንገድ መሸራተት (ናዳ) ያሉ ዋና ዋና ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራዊ የመፍትሔ ሐሳቦች በኮንፈረንሱ ላይ በስፋት ተመክሮባቸዋል። ከተቀመጡት የመፍትሔ አቅጣጫዎች መካከልም ዘላቂነትን ለማረጋገጥ በሲሚንቶ ኮንክሪት በሚሠሩ መንገዶች ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እንዲሠራ በጥናት ተመልክቷል። በመድረኩ የተሳተፉ ባለሙያዎች በኮንፈረንሱ ያገኟቸውን አዳዲስ ዕውቀቶች፣ ቴክኖሎጂዎችና ፈጠራዎች በመጠቀም በመንገድ ግንባታ፣ ዲዛይን፣ ጥገና እና አስተዳደር ሥራዎች ላይ የላቀ ሙያዊ አስተዋጽኦ ያበረክታሉ ተብሎ ይታመናል። በተጨማሪ › አጭር መልዕክት 8561 › ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1770 › ድህረገጽ www.era.gov.et › ፊስቡክ https://www.facebook.com/www.era.gov.et › ቴሌግራም https://t.me/ethioroads › ትዊተር https://twitter.com/EthiopiaRoadsAd › ኢንስታግራም https://www.instagram.com/ethioroads › ኢሜል communication@era.gov.et › ዩቲዮብ www.youtube.com/@ethioroads
3 747
20
+5
没有文字...
4 421