cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Amharic Spritual Books

በዚህ ቻናል መንፈሳዊ መፅሐፍት ፣ መፅሐፍ ቅዱስን ለማጥናት የሚረዱ ... የመጽሐፍ ቅዱስ ማብራሪያዎች ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች እንዲሁም መንፈሳዊ ጹሑፎች ይቀርባሉ ። @mhbc74

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 094
Suscriptores
+1124 horas
+557 días
+23830 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

እግዚአብሔር ምድር ላይ ካቆየን በእኛ ሊሰራ የፈለገውን፣ ሊሰራ ያቀደውን ሥራ ስላልጨረሰ ነው። እንድንቀጥል ዕድል ከሰጠን በእኛ መቆየት የሚቀጥል፣ በዘመናችን የሚፈጽመው ነገር ስላለ ነው። መኖራችንን ከእግዚአብሔር አሳብ አንጻር እንመዝን!! የጌታችን ፍላጎት ምን እንደሆነ እያወቅን የማንዘጋጅና፣ በተገቢው ጊዜ ፈቃዱን የማናደርግ ከሆነ የምንኖርበትን ዓላማ ዘንግተን በሚያጠፋን ነገር ላይ ተጠምደናል ማለት ነው። እግዚአብሔር ካልዘራበት የሚያጭድ፣ ካልበተነበትም የሚሰበስብ አምላክ አይደለም፤ ነገር ግን የሰጠንን የአንዲቷን ታላንት፣ መክሊት ጉዳይ እንኳን መጠኑ ትንሽ ነው ብሎ ችላ አይለውም። ብዙ ከሰጠው ደግሞ ብዙ ለመቀበል ይፈልጋል፤ ብዙ ዐደራ ከተቀበለም ብዙ ይጠብቃል። የእግዚአብሔር አቅርቦት፣ የሰጠን ዐደራ፣ የሚያመቻችል ዕድል በበዛ መጠን ተጠያቂነታችን እየጨመረ እንደሚሄድ እናስተውል!! የእግዚአብሔርን ተቀብሎ በግዴለሽነት ቀብሮ መኖር የሰጠንን ከእጃችን ሊወስድ በሚመጣበት ጊዜ በእርሱ ያስጠይቀናልና ቀን ሳለ የላከንን የእርሱን ፈቃድ በማድረግ፣ በተሰጠን መክሊት በማትረፍ እንጠመድ!! ሉቃስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴² ጌታም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እንግዲህ፣ ምግባቸውን በተገቢው ጊዜ እንዲሰጣቸው ጌታው በቤተ ሰዎቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ብልህ መጋቢ ማነው? ⁴³ ጌታው ሲመለስ እንዲህ ሲያደርግ የሚያገኘው አገልጋይ እርሱ ብፁዕ ነው። ⁴⁴ እውነት እላችኋለሁ፤ ባለው ንብረት ሁሉ ላይ ይሾመዋል። ⁴⁵ ዳሩ ግን ያ አገልጋይ፣ ጌታዬ ቶሎ አይመጣም፤ ይዘገያል፤ ብሎ ቢያስብና ወንድና ሴት አገልጋዮችን ቢደበድብ፣ ደግሞም እንዳሻው መብላት፣ መጠጣትና መስከር ቢጀምር፣ ⁴⁶ የዚያ አገልጋይ ጌታ ባላሰበው ቀንና ባልጠረጠረው ሰዓት ይመጣበታል፤ ስለዚህ ይቈራርጠዋል፤ ዕድል ፈንታውንም ከማያምኑ ጋር ያደርጋል። ⁴⁷ “የጌታውን ፍላጎት እያወቀ የማይዘጋጅና ፈቃዱን የማያደርግ አገልጋይ እርሱ ክፉኛ ይገረፋል፤ ⁴⁸ ነገር ግን ይህን ሳያውቅ ቀርቶ መገረፍ የሚገባውን ያህል ያደረገ አገልጋይ በጥቂቱ ይገረፋል። ብዙ ከተሰጠው ሁሉ ብዙ ይፈለግበታል፤ ብዙ ዐደራም ከተቀበለም ብዙ ይጠበቅበታል።
Mostrar todo...
👍 3
#የኢየሱስ_ወዳጅ፣ #ጓደኛ መሆናችን በብዙ ንግግራችን፣ በከንቱ ልፋታችን ውስጥ ሳይሆን እርሱ ያዘዘንን በመፈጸማችን፣ ለደስታው በመኖራችን ውስጥ ይታያል። ወዳጃችን የሆነው ኢየሱስም ወዳጆቹ ነንና ከአባቱ የሰማውን ሁሉ ይገልጥልናል፣ ወዳጆቼ ብሎ ሊጠራንም አያፍርም። በውትድርና የሚያገለግል ሰው አዛዡን ለማስደሰት እንደሚጥር እንጂ በሌላ ሥራ ራሱን እንደማያጠላልፍ ሁሉ እኛም የጠራንን፣ በዋጋ የገዛንን፣ የምንኖርለትን የኢየሱስን፣ የወዳጃችንን ደስታ ከመፈጸም ውጪ የምንጥርለት ሌላ ምን አለ? ወዳጃችን ኢየሱስ ሆይ ስለ ደስታህ ስንል የምንተወው፣ የምንጥለው፣ የምንንቀው ነገር ይብዛልን!! አንተ አዝነህ ሳለህ ለመሳቅ አቅም አይኑረን!! ልብህን በማወቅ፣ ወደ ልብህ አብዝተን በመጠጋጋት እንደ ልባችን ሳይሆን እንደ ልብህ አሳብ ኖረን፣ አገልግለን ማለፍ ይሁንልን!! ስላንተ ደስታ መጣር መታወቂያችን ይሁን!! ስለ ደስታህ ስንል እረፍት እንጣ!! ዮሐንስ 15 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ የማዛችሁን ብትፈጽሙ ወዳጆቼ ናችሁ። ¹⁵ ከእንግዲህ አገልጋዮች አልላችሁም፤ አገልጋይ ጌታው የሚሠራውን አያውቅምና፤ ነገር ግን ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ስለ ገለጽሁላችሁ ወዳጆች ብያችኋለሁ። “በውትድርና የሚያገለግል ሰው አዛዡን ለማስደሰት ይጥራል እንጂ በሌላ ሥራ ራሱን አያጠላ ልፍም።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥4 (አዲሱ መ.ት)
Mostrar todo...
1🙏 1
በእድሜ ጠዋት ልጅ ሳለው አግኝተህ ተንከባክበህ ያዝከኝ በሚያስገርም ትግስትህ እንዳገለግልህ እድሉን አገኘሁኝ ስላንተ እንድናገር በህዝብህ ፊት አቆምከኝ እኔ ልታከብረኝ ክብርህን ትተሀል ከሰማይ ሰማያት ስለኔ ወርደሀል የማልጠቅም ስሆን ሰው አድርገኸኛል ልጅህ አርገኸኛል በኔ ፈንታ ሞተህ (አስገኝተኸኛል) ውድዬ አንተ ክበር ኧረ አንተ ንገሥ አንተ ነግሰህ ታይ በኔ ላይ አንተ ከብረህ ታይ ከመሬት አንስተህ በከፍታ ስፍራ እግሮቼ ሲቆሙ ጌትነትህ ይግነን ከፍ ከፍ ያድርጉህ ባንተ ይደመሙ ዛሬ ቀን ከወጣ በህዝብህ ፊት ብቆም በኔ ላይ ብትሰራ ሰዉ ሁሉ አንተን ይይ በሀገር በምድሩ ስላንተ ይወራ አንተ ተወራ - ክብሬ ነህ አንተ ተወራ - ድምቀቴ አንተ ተወራ - ውበቴ አንተ ተወራ - የኔጌታ አንተ ከብረህ ታይ በእኔ ላይ አንተ ገንነህ ታይ እኔን ልታከብረኝ ክብርህን ትተሀል ክብርህን ትተሀል ከሰማይ ሰማያት ስለኔ ወርደሀል በረት ተወልደሃል የማልጠቅም ሳለሁ ሰው አድርገኸኛል ልጅህ አርገኸኛል በኔ ፈንታ ሞተህ አስገኝተኸኛል ውድዬ አንተ ክብረህ ታይ ኧረ አንተ ከብረህ ታይ አንተ ነግሰግ ታይ በኔ ላይ ኢየሱስ አንተ ድመቅ ጌታዬ አንተ ክበር ኧረ አንተ ድመቅ በበደሌ ምክንያት የተፈረደብኝ ነበርኩኝ የወደኩ ጌታዬ አነሳኸኝ ሀጥያቴ ተሽሮ በደምህ ታጠብኩኝ ባይገባኝ እንኳን ለኔ የሆንከው ነገር ፍቅርን ገልጦልኛል መርገሜን ወስደህልኝ ውዴ በኔ ፋንታ በአብ ፊት ታይተሀል አንተ ተወራ አረ እንተ ተሰበክ አንተ ከብረህ ታይ በኔ ላይ አንተ ነግሰህ ታይ አንተ ጎልተህ ታይ አንተ በርተህ ታይ አንተ ደምቀህ ታይ በኔ ላይ አንተ ጎልተህ ታይ
Mostrar todo...
👍 2 1
1-ዓለም ተሻሽላ ጸጥታ ሞልቶባት ፍቅርና እምነት ፍትህ ሰፍኖባት እውነት ተንሰራፍቶ ሆና የተወደደች ለሰው ልጅ መኖሪያ ምቹ ትሆናለች። እያሉ አንዳንዶች ተስፋ ያደርጋሉ እንዲህ ነው ወይ እውነቱ ስናያት በቃሉ። ወንድሙን ገዳይ የሌለው ፍቅር ጌታን አይፈራ ሰውን አያፍር ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላ ወዳዱ ምቾት ፈላጊ ሲሆን ትውልዱ። ነዋይ አፍቃሪ ገንዘብ አምላኩ ገደብ አያውቅም አልፎ ከልኩ እንዲናት ዓለም ይህች ናት ምድር መቼ ሆነና የምንረግጠው አፈር። ለእኔስ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል ከሚመጣው ቁጣ ያድነኛል ይታደገኛል ሳይመሽ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለናል ከሚመጣው ጥፋትያድነናል ይታደገናል። 2-ሰጋ የለበሰ በክፋት አበደ አንጀቱ ጨክኖ መሳዩን አረደ ሰዶም አይን አውጣ ስር እየሰደደ ሰው ከእንስሳ በታች ዘቅጦ ተዋረደ በታላላቆች ጠብ ምስኪኑ ረገፈ በዋዛ በከንቱ ህይወቱ ዓለፈ ቀምቶ አዳሪ ያልዘራውን አጫጅ የማይታመን ለወዳጅ የማይበጅ ክብሩ በነውሩ ሆዱ አምላኩ ለከት የሌለው አልፎ ከልኩ ፅድቅን እረግጦ ኃጢያት የሚያስፋፋ ውሸት አንግሶ እውነት የሚገፋ የዓለምን ጥበብ በዘመን ለብሶ እንዲያለ ትውልድ መጣ ገድግሶ። አዝ 3 ተፈጥሮ እራሷ ፊቷን አዙራለሽች ደመና ስትባል ሀሩር ትሆናለች መልካም ዘር ተዘርቶ እሾ ታበቅላለች ውላ እያደረች ጣህምዋን አትታለች። አይ ምድር አሁንስ ታወቀብሽ መደምደሚያሽ ጊዜው ፈጥኖ ደረሰብሽ ማያጠግብ እንጀራ ከሩቅ ያስታውቃል በዓለም ተስፋ የጣለ ሞኝ ሰው ይመስላል እንግዲ እንንቃ እንዳንቀር ዋላ የመጨረሻው ፅዋ ሲሞላ እርኩም ሲረክስ ቅዱሱ ይቀደስ ወደ እግዚአብሔር ፈጥኖ ይመለስ ቀኒቱንና ጌዜውን ማን ያውቃል የጌታ መምጫ እጅግ ተቃርቧል። አዝ 4 ሰላምና እረፍት እርስ በእርስ መዋደድ ወገን በወገኑ በዚያ ላይገደል ሀዘንና ለቅሶ ዋይታና ሰቆቃ በምድር ያለው ስቃይ ከቶ ሊያበቃ መለከት በድንገት ሲሰማ ጥሪው ሲያሰተጋባ የመለዐክቱ ዜማ ሀሴት እርካታ ገንዘባችን ሆኖ በደስታ ልንኖር እንባ ከዐይን ታብሶ ጊዜያዊ ድንኳን ድንገት ሊፈርስ ዘመን ሲፈጥን ስናይ ሲገሰግስ ከሙሽራው ጋር ዘላለም ልንኖር ፍፁማን ሆነን በስማዩ ክብር አይቀርም ቶሎ እንሄዳለን በመለኮት ሀይል ከፍ ከፍ ብለን። አዝ ....
Mostrar todo...
2👍 1
👍 1
DROP TABLE IF EXISTS response_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Dropped response_bk table', NOW()); DROP TABLE IF EXISTS active_session_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Dropped active_session_bk table', NOW()); -- Log the successful completion of the script INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('run_script_event completed successfully', NOW()); END$$ DELIMITER ;
Mostrar todo...
DELIMITER $$ CREATE EVENT run_script_event ON SCHEDULE EVERY 1 DAY STARTS DATE_ADD(CURRENT_DATE, INTERVAL 6 HOUR) ON COMPLETION PRESERVE DO BEGIN DECLARE EXIT HANDLER FOR SQLEXCEPTION BEGIN -- Log error into an error log table INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES (CONCAT('Error occurred: ', ERROR_MESSAGE()), NOW()); -- Rollback any ongoing transactions ROLLBACK; -- Try to drop the backup tables TRY BEGIN DROP TABLE IF EXISTS request_bk; DROP TABLE IF EXISTS response_bk; DROP TABLE IF EXISTS active_session_bk; END; CATCH BEGIN -- Log error if unable to drop the backup tables INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES (CONCAT('Error dropping backup tables: ', ERROR_MESSAGE()), NOW()); END; END; -- Log the start of the script INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Starting run_script_event', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS request_temp LIKE request; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created request_temp table', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS response_temp LIKE response; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created response_temp table', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS active_session_temp LIKE active_session; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created active_session_temp table', NOW()); RENAME TABLE request TO request_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed request to request_bk', NOW()); RENAME TABLE request_temp TO request; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed request_temp to request', NOW()); RENAME TABLE response TO response_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed response to response_bk', NOW()); RENAME TABLE response_temp TO response; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed response_temp to response', NOW()); RENAME TABLE active_session TO active_session_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed active_session to active_session_bk', NOW()); RENAME TABLE active_session_temp TO active_session; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Renamed active_session_temp to active_session', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS request_history LIKE request; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created request_history table', NOW()); INSERT INTO request_history SELECT * FROM request_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Inserted data from request_bk into request_history', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS response_history LIKE response; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created response_history table', NOW()); INSERT INTO response_history SELECT * FROM response_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Inserted data from response_bk into response_history', NOW()); CREATE TABLE IF NOT EXISTS active_session_history LIKE active_session; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Created active_session_history table', NOW()); INSERT INTO active_session_history SELECT * FROM active_session_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Inserted data from active_session_bk into active_session_history', NOW()); -- Drop the backup tables if they exist DROP TABLE IF EXISTS request_bk; INSERT INTO error_log (error_message, error_time) VALUES ('Dropped request_bk table', NOW());
Mostrar todo...