ስለ ቀልባችን
«በሰውነት ውስጥ አንዲት ቁራጭ ስጋ አለች፤ እሷ ከተስተካከለች መላው ሰውነት ይስተካከላል፤ እሷ ከተበላሸች መላው ሰውነት ይበላሻል።እሷም ቀልብ (ልብ) ነች።» 📚[ቡኻሪና ሙስሊም]
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ስለ ቀልባችን
Channel ስለ ቀልባችን (@sle_qelbachn1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 41 806 subscribers, ranking 1 451 in the Religion & Spirituality category and 820 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 41 806 subscribers.
According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 2 507 over the last 30 days and by -7 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 40.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 20.92% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 16 927 views. Within the first day, a publication typically gains 8 745 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 378.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“«በሰውነት ውስጥ አንዲት ቁራጭ ስጋ አለች፤ እሷ ከተስተካከለች መላው ሰውነት ይስተካከላል፤ እሷ ከተበላሸች መላው ሰውነት ይበላሻል።እሷም ቀልብ (ልብ) ነች።»
📚[ቡኻሪና ሙስሊም]”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +13 | |||
| 07 September | +12 | |||
| 06 September | +16 | |||
| 05 September | +29 | |||
| 04 September | +26 | |||
| 03 September | +22 | |||
| 02 September | +17 | |||
| 01 September | +42 |
| 2 | የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«... ዕወቅ! የ ሙእሚን ክብርና ልዕልናው የሌሊት ሶላቱ ሲሆን፣ ክብሩ ደግሞ ከሰዎች እጅ መብቃቃቱ (በሰው እጅ ያለውን ከመከጀል ራሱን መጠበቁ) ነው።» | 5 236 |
| 3 | በአላህ መንገድ ላይ ጸንተን የምንኖረው መቼ ይሆን?
የመልካምነት ናፍቆቱ እያለን ለመተግበር አቅሙ ከዳን። ተውባችንና ጥረታችን ሁሉ ታጥቦ ጭቃ ሆነብን፤ የያዝነውን ኢማን ጠብቀን መዝለቅ ተሳነን።
ጌታዬ! ወደ አንተ ለመገስገስ ስንነሳ የዱንያ ጣጣ፣ ነፍሲያና ሸይጣን መንገድ ላይ እያሰሩ አደናቀፉን። ታዲያ አንተ ካልማርከን ለማን ትተወናለህ? | 7 456 |
| 4 | 🤩ለማስታዎስ ያክል...
~
📍 አንዳንድ የቻናላችን ውድ ተከታዮች የተለያዩ የእርዳታ ጥሪዎችን፣ የስራ ማስታወቂያዎችን እንዲሁም ሌሎች መልካም ጉዳዮችን በዚህ ቻናል እንድናጋራላችሁ ትጠይቁናላችሁ።
ይህ ትልቅ ኸይር ስራ ከመሆኑ ጋር... ማስታወቂያዎችን በዚህ ቻናል ላይ ማብዛት ውድ ታዳሚዎቻችንን እንዳያሰለች እንዲሁም የቻናላችንን ዋና አቅጣጫ እንዳያስተጓጉል እንሰጋለን። በተለይም ደግሞ የእርዳታ ጥሪዎች በእኛ በኩል ትልቅ ኃላፊነት የሚጠይቁና በጥልቀት ተጣርተው
መረጋገጥ ያለባቸው ጉዳዮች በመሆናቸው ጥንቃቄን ይሻሉ።
ይህ ቻናል የተቋቋመበት ዋነኛ ዓላማ «ስለ ቀልባችን፣ስለ ኢማናችንና» የምንማማርበት መድረክ እንዲሆን በማሰብ ነው። በመሆኑም የቻናላችንን ትኩረት ጠብቆ ለማስቀጠል ሲባል፣ ከዚህ በኋላ አንዳንድ አስፈላጊ እና ግዴታ የሆኑ ማስታወቂያዎችንና ጥሪዎችን እዚህ ከማስተናገድ ይልቅ በግል ቻናሌ በ «𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥» ላይ ብቻ የምናጋራ ይሆናል።
🩵ስለ ቀልባችን- | 16 335 |
| 5 | አስቸኳይ የሕክምና ሪፖርት
ቀን: ኦገስት 24, 2026 እ.ኤ.አ.
የታካሚዋ ስም: ሀናን አህመድ
የሕክምና ቦታ: መካ ሆስፒታል
የጤና ሁኔታ እና የምርመራ ዝርዝር:
የቀድሞ ህክምና ዓይነት: ታካሚዋ ቀደም ሲል ሶስት (3) የቀዶ ሕክምናዎችን አድርጋለች።
አሁን ያለችበት ሁኔታ: የቀዶ ሕክምናው ቦታ በጣም አሳሳቢ፣ ተነካኪ እና በከፍተኛ ደረጃ አስቸጋሪ (አስጊ) ሁኔታ ላይ ይገኛል።
አደጋው: የቀዶ ሕክምናውን ቦታ ለመነካካት፣ ለመክፈት ወይም ፈሳሽ ለመጭመቅ/ለማፍሰስ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ቀጥተኛ አደጋ የሚያስከትል እና በህይወቷ ላይ እውነተኛ ስጋት የሚፈጥር ነው።
የሕክምና ማስታወሻዎች: በቀዶ ሕክምናው ቦታ ላይ የደም እና የነጭ ደም (መግል) ስብስብ አለ፤ በመሆኑም አሁን ባለው ሁኔታ ቦታውን መነካካት ወይም የቀዶ ሕክምና ጣልቃ ገብነት ማድረግ እጅግ አደገኛ በመሆኑ ሁሉም ሰው እንዳይነካው ይሰጋል።
ኑ እህታትን እነተባበራ በዚህመም ምክንያት ምንም ነገር እንዳሰሪ ስለተባለች ወደ ሀገር መግባት ትፈልጋለች ህግ ውጥ ናት ፡
ለዚህም ወደ ሀገር ለመግባት
ወረቀት ያስፈልጋታ
የአየር ትኬት ያስፈልጋታል
9.000ሺርያል እዳ አለባት
ከዚህ በፊት በነበራት ሶስትጊዜ ኦፕሬሽን 25.000ርያል አውጥታለች በዚህም ምክንያት እዳ፡ገባች ፡ይሄ ሁሉ መነሻው ደም ማነስ ፡ነው በሁለት ወር ውስጥ ነው ሁሉም ነገር የተቀያየረው ፡ ሌላ አማራጭ ስለሌ ብቻ ነው ፡
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው፣ ያንን መልካም ስራ እንደሰራው ሰው አይነት ምንዳ (አጅር) አለው።"
አካውት እህታችንን ለመርዳት
ንግድ ባንክ፡1000586128977
አሚነት ጡሃ ዑመር
https://t.me/+pT5OceZcGRU3ZDNk | 6 813 |
| 6 | የሀራም ፍቅር መነሻው «ስሜት»፣ መድረሻው ደግሞ «ክህደት» ነው።
የአንዳንዱ ወንድ ውሸታም ናፍቆት ኒቃብሽን አስገልጦ የተሸፈነውን እስኪያይ ድረስ ብቻ ነው፤ በሀራም መንገድ ፊትሽን አይቶ ጉጉቱ
ሲበርድ ግን «ይህች ናት እንዴ?» ብሎ ድራሹ ይጠፋል።
እህቴ ሆይ! በሀራም መንገድ ኒቃብሽን የሚያስወልቅሽ ሰው የፈለገው የተከለከለውን ስሜቱን እንጂ አንቺን አይደለም። ውበትሽም ሆነ ክብንሽ የሚገባው በኒካህ ለሚያከብርሽ ለሀላልሽ ብቻ ነው!
t.me/Sle_qelbachn1
t.me/Sle_qelbachn1 | 11 613 |
| 7 | ጌታዬ ሆይ!
❝ነገ ቅጣትን የምትወስንብኝ ከሆነ መቀጣቴን ለሌሎች አታሳውቅብኝ፣ጌታዬ ለኔ ሳይሆን ላንተው ክብር ብዬ ነው… አላህ ወደርሱ ያመላከተን ሰው እንዴት ይቀጣል ብለው ሰዎች እንዳይገረሙ… ብዬ ነው፡፡❞
➞ኢብኑል ጀውዚ | 11 163 |
| 8 | AUDIO-2021-02-24-19-44-32.m4a | 13 735 |
| 9 | ትዳር ሁለት ሰዎች አብረው የሚመሩት የጋራ መርከብ ነው። የዚህ መርከብ ትልቁ ነዳጅ መከባበር ነው። መከባበር ከሌለ ትዳር የለም። | 16 809 |
| 10 | ~እናቴ ስልኬ ላይ አጠር ያለች ሚስኮል ጣለችብኝ። «ካርድ አልቆባት ይሆን?» ብዬ ወዲያውኑ ሞልቼ ደወልኩላት። ስልኩን
ስታነሳው ግን፦ «አይ ልጄ! ካርድ አጥቼ እኮ አይደለም፤ ምናልባት ስራ ላይ ሆነህ ወይም መኪና እየነዳህ እንዳልረብሽህ ብዬ
ነው...» አለችኝ።
ልቧ በናፍቆት ተሞልቶ ጠዋትና ማታ ድምፄን መስማት ይሻል፤ ነገር ግን «ልጄን ቢዚ ሆኖ እንዳላስቸግረው» የሚለው የእናትነት ስስት ከፍላጎቷ ይልቃል።
ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ? ወላጆቻችን የኑሮ ሩጫችንን እና የስራ ጫናችንን ተመልክተው ለእኛ በማሰብ ለመደወል እንኳ
ይተናነቃቸዋል። «ደህና ዋሉ ይሆን? ምን ገጥሟቸው ይሆን?» እያሉ በልባቸው እየተጨነቁ እኛን ላለማወክ ሲሉ ዝምታን ይመርጣሉ።
ስለዚህ ባገኛችሁት ክፍት ሰዓት ሁሉ አስታውሷቸው፣ ደውሉላቸው። ለእኛ ቀላል የሚመስሉን ጥቂት ደቂቃዎች ለእነሱ የልብ እረፍትና ትልቅ ደስታ ናቸው።
t.me/Sle_qelbachn1 | 17 636 |
| 11 | ዱንያ ላይ ሁሉ ነገር ተሟልቶ የተሠጠው አንድም ሰው የለም፡፡ በዚህ ቢሞላለት በዚያ ጎድሎበታል፡፡ ባላችሁ ነገር አመስጋኝ ሁኑ! | 16 689 |
| 12 | ውድ ዕቃ በየቦታው አይጣልም፤ አንቺም ውድ ነሽ! ራስሽን ለጊዜያዊ የቃላት ማባበያ አትጣይ። ሃላሉ እስኪመጣ ድረስ ክብርሽን ጠብቂ። | 20 060 |
| 13 | ክፍል ❺
📜የኪታቡ ስም፡
اِنْتَبِهْ أَنْتَ مُرَاقَبْ!!
(ኢንተቢህ አንተ ሙራቀብ)
🎙አቅራቢ ፡በኡስታዝ ዐብዱረዛቅ አል-ባጂ
✈️⬜️ስለ ቀልባችን☑️
➡️ Share: t.me/Sle_qelbachn1 | 16 723 |
| 14 | ስብራትህን የሚያውቀው ጠጋኙ ብቻ ነው፤ ለተሰበረ ልብ ደግሞ ከአል-ጀባር በቀር ማንም የለውም። | 17 734 |
| 15 | ያ ረብ...
እጄ ካንተ በር ዉጭ የሌላዉን እንዳያንኳኳ ባንተ እጠበቃለሁ ፣ችግር በተሰማኝ ጊዜ ሁሉ ቀድሜ ወዳንተ የማማትር ታደርገኝ ዘንድ አንተኑ እማፀናለሁ!! | 18 290 |
| 16 | ርቀትህን ጠብቅ...በማኅበራዊ ግንኙነትህም ሆነ በጓደኝነት ሕይወት ውስጥ መሄጃና መድረሻ የሌለህ ይመስል በሰው ላይ አትጣበቅ። ሰዎችን በጣም አትቅረባቸው ይውጡሃል፣ በጣምም አትራቃቸው ይተፉሃል። ለረጅምና ዘላቂ የጓደኝነት ግንኙነት በትስስራችሁ መካከል መጠነኛ ክፍተት ተው። ሰውን ስትወድ ውዴታህን በልክ አድርግ። ሰው ሰው መሆኑን እወቅ።
ሰዎች በጣሙን ከቀረብካቸዉና ካበዛኸው ያለ ማስጠንቀቂያ ሊያወርዱህም ሊያዋርዱህም ይችላሉ። ያኔ «እኔው ነኝ ያበዛሁት፣ የቀበጥኩት፣ ራሴን የጣልኩት…» ከማለትህ በፊት ርቀትህን ጠብቅ። | 22 221 |
| 17 | 🔊 ታላቅ የደስታ ብስራት! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
መርከዝ ኢብኑ ተይሚያ አል-ሐራኒ የቁርኣን ሒፍዝ እና የኢስላማዊ ተርቢያ ማዕከል ላለፉት 2 ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩ ተማሪዎቹን ለማበረታታት እጅግ ውብ የሆኑ ፕሮግራሞችን አዘጋጅቷል!
በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ ጣፋጭ ቲላዋዎች ... ሙሓደራዎች እና ሌሎችም ውብ ዝግጅቶች እናንተን ይጠብቃሉ!
🎙 የዕለቱ ተጋባዥ ኡስታዞች
✅ ኡስታዝ አቡል ዐባስ አል-በከዊ
✅ ኡስታዝ ዐብዱረዛቅ አል-ባጂ
✅ ኡስታዝ አልዋን ዐሊ አል-አዋሺ
🗓 ነሀሴ 28 ዕለተ ሀሙስ | 🕔ከጠዋት 3:00 ጀምሮ
📍አለም ባንክ አልፋ ት/ት ቤት አዳራሽ | 💰 አዳራሽ መግቢያ በነፃ
✅ለሴቶች በቂ ቦታ ከፕሮጄክተር ማስተላለፊያ ጋር አለ!
⚡️ t.me/Merkezibnuteymiya
☑️ https://www.tiktok.com/@merkez.ibnu.teymiya?_r=1&_t=ZS-96r7paXTwTo | 14 009 |
| 18 | 🌙 ልጅዎን በቁርኣን እና በሸሪዓዊ ብርሃን ያድምቁ! 🌙
ልጆችዎን ከአላህ ቃል ጋር እንዲቆራኙ እና እንዲሀፍዙ፣ከእውቀት እና ከውብ ስነ-ምግባር ጋር እንዲያሳልፉ ይፈልጋሉ?
እንግዲያውስ:-
ኢኽላስ መርከዝ የልጆችዎን ህይወት የሚቀርፅ ልዩ ለ2 አመት የሚቆይ የቁርዐን ሂፍዝ እና ተመላላሽ ቂርዐት መርሃ ግብር ምዝገባ መጀመሩን በታላቅ ደስታ ያበስራል!
🎯 በመርከዛችን የሚሰጡ ትምህርቶች
📖 የቁርኣን ትምህርት፦
ቃዒዳ፣ ሂፍዝ፣ የተጅዊድ ህጎች እና የሙራጀዓ ማስተካከያ
📜 የኪታብ ትምህርቶች፦
አቂዳ፣ ፊቅህ፣ አደብ፣ ሲራ እና የዕለት ተዕለት አዝካሮች
👥 የዕድሜ ክልል እና የትምህርት አሰጣጥ
📖 ሂፍዝ ለወንዶች
በአዳሪ (ከ10— 20 ዓመት)፦
📖 በተመላላሽ
ለወንድም ለሴቶችም (ከ5 ዓመት በላይ — ያለ ዕድሜ ገደብ)፦
🌸 በተመላላሽ
(ለወንዱም ለሴቶች ልዩና ምቹ በሆነ ሁኔታ የተዘጋጀ)
🏫 ለትምህርት ምቹ፣እና አስተማማኝ አካባቢ
⏳ ቦታችን በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ቀድመው ይመዝገቡ!
📞 ስልክ ቁጥር
0919829850
0911119260
📲 ቴሌግራም አድራሻ
@bajjiz | 20 583 |
| 19 | የሴቶች ፈተና
በወንድም አቡ ሱፍያን አላህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀው
https://t.me/Sle_qelbachn1 | 18 148 |
| 20 | ይሰማል ? | 2 485 |
