en
Feedback
GELAN G.SECONDARY SCHOOL

GELAN G.SECONDARY SCHOOL

Closed channel

Gelan General secondary school is government school in Addis Ababa ,Ethiopia which is located around Gelan 3 condominium near highway. The school strives for educational quality.📚🖊🖍✏️🇪🇹

Show more
2 808
Subscribers
-224 hours
-247 days
-6430 days
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+8
in 0 channels
June '26
+15
in 0 channels
Get PRO
May '26
+7
in 0 channels
Get PRO
April '26
+2
in 0 channels
Get PRO
March '26
+2
in 0 channels
Get PRO
February '26
+26
in 0 channels
Get PRO
January '26
+99
in 0 channels
Get PRO
December '25
+103
in 0 channels
Get PRO
November '25
+124
in 0 channels
Get PRO
October '25
+158
in 0 channels
Get PRO
September '25
+263
in 0 channels
Get PRO
August '25
+131
in 0 channels
Get PRO
July '25
+161
in 0 channels
Get PRO
June '25
+96
in 0 channels
Get PRO
May '25
+130
in 0 channels
Get PRO
April '25
+101
in 0 channels
Get PRO
March '25
+75
in 0 channels
Get PRO
February '25
+69
in 0 channels
Get PRO
January '25
+109
in 0 channels
Get PRO
December '24
+88
in 0 channels
Get PRO
November '24
+147
in 0 channels
Get PRO
October '24
+231
in 0 channels
Get PRO
September '24
+383
in 0 channels
Get PRO
August '24
+267
in 0 channels
Get PRO
July '24
+361
in 0 channels
Get PRO
June '24
+161
in 0 channels
Get PRO
May '24
+125
in 0 channels
Get PRO
April '24
+1 046
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
14 July0
13 July+1
12 July0
11 July0
10 July+2
09 July0
08 July0
07 July0
06 July+4
05 July0
04 July0
03 July0
02 July+1
01 July0
Channel Posts
2
06/11/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ11ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ። በ2018 ዓ.ም # ከ10ኛ ወደ 11ኛ ክፍል ተዘዋወራችሁ # ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ተዘዋውራ
06/11/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ11ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ። በ2018 ዓ.ም # ከ10ኛ ወደ  11ኛ ክፍል ተዘዋወራችሁ # ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ተዘዋውራችሁ የክረምት ማጠናካሪያ ትምህርት እንድትከታተሉ የተለያችሁ Top 30 ተማሪዎች በሙሉ በተደጋጋሚ ማስታወቂያ እና በወላጅ ውይይት እንደገለፅነው የክረምት የውጤት ማላቂያ የማጠናከሪያ ትምህርት ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም የተጀመረ መሆኑን እያሳወቅን 👉  ከነገ ማክሰኞ (07/11/2018ዓ.ም) ጀምሮ  ወደ ትምህርት ገበታው ያልመጣ ተማሪ ለሚፈጠረው ማንኛውም አይነት ችግር  ሃላፊነት የሚወስድ መሆኑን 👉 ተማሪዎች ሁላችሁም  የምትመጡት ለመማር እስከሆነ ድረስ ማስታወሻ ደብተር ይዞ መምጣት ግዴታ መሆኑን 👉 የየትምህርት ቤታችሁን የደንብ ልብስ (ዩኒፎርምና መታወቂያ) አሟልቶ መገኘት ግዴታ መሆኑን 👉 ሙሉ የትምህርት ጊዜ ከ2:15 - 6:30 በተመደባችሁበት ክፍል ቁጭ ብሎ መማር እንደሚገባችሁ በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ ለወላጆች :- ይህ ጉዳይ  እጅግ በጣም ልዩ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አውቃችሁ ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን።                   ት/ቤቱ!!
678
3
No text...
2
4
የመጀመሪያ ቀናችን እንዲህ ተጀምሯል ጀግኖች ለነገ የስኬት ተስፋ የሰነቃችሁ ልጆቻችን በርቱ የበጋ ፀሐይ የክረምት ዝናብ አይበግረንም በርትተን እንሰራለን እናንተም በርትታችሁ ተማሩ ስሩ ስኬት የእድል+6
የመጀመሪያ ቀናችን እንዲህ ተጀምሯል ጀግኖች ለነገ የስኬት ተስፋ የሰነቃችሁ ልጆቻችን በርቱ የበጋ ፀሐይ የክረምት ዝናብ አይበግረንም በርትተን እንሰራለን እናንተም በርትታችሁ ተማሩ ስሩ ስኬት የእድል ሳይሆን የስራ የልፋት ውጤት ነው!!!
674
5
06/11/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ11ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ። በ2018 ዓ.ም # ከ10ኛ ወደ  11ኛ ክፍል ተዘዋወራችሁ # ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ተዘዋውራችሁ የክረምት ማጠናካሪያ ትምህርት እንድትከታተሉ የተለያችሁ Top 30 ተማሪዎች በሙሉ በተደጋጋሚ ማስታወቂያ እና በወላጅ ውይይት እንደገለፅነው የክረምት የውጤት ማላቂያ የማጠናከሪያ ትምህርት ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም የተጀመረ መሆኑን እያሳወቅን 👉  ከነገ ማክሰኞ (07/11/2018ዓ.ም) ጀምሮ  ወደ ትምህርት ገበታው ያልመጣ ተማሪ ለሚፈጠረው ማንኛውም አይነት ችግር  ሃላፊነት የሚወስድ መሆኑን 👉 ተማሪዎች ሁላችሁም  የምትመጡት ለመማር እስከሆነ ድረስ ማስታወሻ ደብተር ይዞ መምጣት ግዴታ መሆኑን 👉 የየትምህርት ቤታችሁን የደንብ ልብስ (ዩኒፎርምና መታወቂያ) አሟልቶ መገኘት ግዴታ መሆኑን 👉 ሙሉ የትምህርት ጊዜ ከ2:15 - 6:30 በተመደባችሁበት ክፍል ቁጭ ብሎ መማር እንደሚገባችሁ በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ ለወላጆች :- ይህ ጉዳይ  እጅግ በጣም ልዩ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አውቃችሁ ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን።                   ት/ቤቱ!!
90
6
ልጆቻችን የማህበራዊ ሳይንስ የመጀመሪያ ቀን ፈተና አጠናቀው በሠላም ወደየቤታቸው ሸኝተናል መልካም አዳር
700
7
በ06/11/2018ዓ.ም ፈተና የምትጀምሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 12:30 ት/ቤት እንድትገኙና በተዘጋጀላችሁ ትራንስፖርት እንድትሄዱ በድጋሜ ለማስታወስ እንወዳለን።
838
8
በ2018ዓ.ም ውጤታችሁ TOP 30 ውስጥ ገብታችሁ ለክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የተመረጣችሁ ተማሪዎች ጠዋት 2:00 ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን።
867
9
No text...
952
10
+4
2018 SAT round 2 Online exam by @NextGen_12.pdf
967
11
ማጠከሪያ ትምህርት የሚል ቢጨመር
1
12
No text...
958
13
+1
Math round 3 EUEE (2) (1).pdf
953
14
No text...
1 085
15
No text...
1 040
16
ስማችሁ ከላይ የተዘረዘራችሁ ተማሪዎች ዛሬ እስከ 11፡00 ድረስ እየመጣችሁ ስትሪም (natural or social ) እንድትመርጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
1 140
17
No text...
1 148
18
ለ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ውድ ተማሪዎች ነገ አርብ ይሰጣል የተባለው ኦረንቴሽን ወደ ቅዳሜ የተቀየረ መሆኑን እናሳውቃለን
1 204
19
ቀን 02/11/2018 ዓ.ም ከ10ኛ ወደ 11ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ ተማሪዎች ና ለክረምት ትምህርት ለተመረጣች በሙሉ ነገ አርብ 03/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ለአጭር ውይይት ስለምትፈለጉ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ  እናሳውቃለን፡፡
1 291
20
AASTU R4
AASTU R4
1 295