en
Feedback
Akaki kaliti Education Office

Akaki kaliti Education Office

Open in Telegram

The offical Akaki Kaliti education information is avilable.

Show more
8 729
Subscribers
No data24 hours
-97 days
-2730 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
December '25
December '25
+6
in 0 channels
November '25
+73
in 0 channels
Get PRO
October '25
+75
in 0 channels
Get PRO
September '25
+141
in 0 channels
Get PRO
August '25
+172
in 1 channels
Get PRO
July '25
+146
in 0 channels
Get PRO
June '25
+108
in 0 channels
Get PRO
May '25
+156
in 0 channels
Get PRO
April '25
+102
in 0 channels
Get PRO
March '25
+155
in 2 channels
Get PRO
February '25
+136
in 0 channels
Get PRO
January '25
+268
in 0 channels
Get PRO
December '24
+239
in 1 channels
Get PRO
November '24
+286
in 3 channels
Get PRO
October '24
+476
in 0 channels
Get PRO
September '24
+602
in 0 channels
Get PRO
August '24
+478
in 0 channels
Get PRO
July '24
+346
in 1 channels
Get PRO
June '24
+187
in 2 channels
Get PRO
May '24
+274
in 0 channels
Get PRO
April '24
+236
in 0 channels
Get PRO
March '24
+271
in 1 channels
Get PRO
February '24
+174
in 2 channels
Get PRO
January '24
+190
in 1 channels
Get PRO
December '23
+141
in 1 channels
Get PRO
November '23
+115
in 5 channels
Get PRO
October '23
+154
in 1 channels
Get PRO
September '23
+163
in 0 channels
Get PRO
August '23
+5 356
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
03 December+2
02 December+1
01 December+3
Channel Posts
2
https://www.facebook.com/share/v/16wScSudGT/
0
3
No text...
0
4
No text...
0
5
No text...
0
6
No text...
0
7
ስልጠናው ላይ የማይገኙት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ብቻ ናቸው ሌሎቻችሁ ግን በተጠራችሁት መሰረት በሰአቱ እንድትገኙ።
0
8
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለአንደኛና ሁለተኛ ደ/ት/ቤቶች በሙሉ ግዥና ንብረት ኦ/ክትትል ቡድን ለጨረታና ለጥራት ኮሚዎች ከቀን 21 እስከ 23/12/2017 ዓ.ም ስልጠና ጥሪ መረጃ ማስተላለፋችን ያታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ከአንዳንድ ተቋማቶች አስፈላጊውን የጨረታና የጥራት ኮሚቴ ያልተዋቀረ መሆኑን መረጃ ስለደረሰን የተዘጋጀው ስልጠና መስከረም ወር የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን፡፡ ከቀን 21 እስከ 23/12/2017 ዓ.ም የሚሰጠው ስልጠና የተሰረዘ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
0
9
+6
No text...
0
10
የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  ከትምህርት ቤት  ወደ  ትምህርት ቤት   ለመዘዋወር ያመለከቱ መምህራን ዝውውር እና ሽግሽግ  መስራት ተጀመረ ። ነሀሴ /12/2017 ዓ.ም በክፍለ ከተማ ስር የሚገኙ ከቅድመ አንደኛ እስከ 2ኛ ደረጃ እያስተማሩ የሚገኙ  የመምህራን ዝውውር እና ሽግሽግ  አደረገ፡፡  በዝውውሩም ላይ የመምህራን እና የትምህርት አመራር ልማት ባለሙያዎች፤  የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር አመራሮች፤ ከጽህፈት ቤት የተወከሉ ሱፐርቫይዘሮች  በተገኙበት በክፍለ ከተማ ደረጃ እየተካሄ እንደሚገኝ ተገለጸ ፡፡  የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ከበደ ድሪባ በእለቱ ለኮሚቴዎች መምህራን በሞሉት ፍላጎት መሰረት በማድረግ ፍትሃዊነት በተከተለ መልኩ የመልካም አስተዳደር ችግር ከመቅረፍ አንጻር በትኩረት መሰራት እንዳለበት እና የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ ለማድረግ ታስቦ መምህራን ፍላጎታቸውን ትምህርት ቤቶችን መሰረት በማድረግ ብሎም  የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ስታንደርዱን መሰረት በማድረግ መሰራት እንዳለበት አሳስበዋል ፡፡ በተጨማሪም የመምህራን የልዩ ፍላጎት የትምህርት ቤት መሻሻል እና የሱፐርቫይዘሮች ስራዎች አስተባባሪ የሆኑ አቶ ተስፋዬ ሀቤቤ የመምህራን ዝውውር ሲሰራ ትኩረት ተደርጎ አገልግሎትን እና መመሪያን መሰረት በማድረግ መሰረት እንዳለበት በመግለጽ ምርጫቸውን መሰረት በማድረግ መሰራት እንዳለበት ገልጸዋል፡፡ የመምህራኑ ዝውውር ሲሰራ እንደዚህ ቀደሙ ችግራቸውን በማየት እንዲሰራ ፤ እና በጥብቅ ዲሲፒሊን መካሄድ እንዳለበት አስታውቀዋል። በመጨረሻም የመምህራን እና ትምህርት አመራር ልማት ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ተሾመ ዘውዴ ከትምህርት ቤት ትምህርት ቤት አጠቃላይ ከቅድመ አንደኛ እስከ አንደኛ እና መካከለኛ  ደረጃ 434 2ኛ ደረጃ 112 የዝውውር ፍላጎት ከ1 እስከ 3ኛ ምርጫ በመምረጥ እንደሞሉ የገለጹ ሲሆን  አያይዘውም መምህራኑ ባላቸው የስራ ልምድና የትምህርት ዝግጅት ተወዳድረው አሸናፊ የሚሆኑት በምርጫቸው  የቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚመደቡ ጠቁመው ልዩ ፍላጎት ያላቸው መምህራን በልዩ ሁኔታ ቅድሚያ የሚሰጣቸው መሆኑንም አመላክተዋል። በአጠቃላይ ዝውውሩ በአግባቡ ተሰርቶ ከተጠናቀቀ በኃላ  በየትምህርት ቤቱ የማሳወቅ ስራ በመስራት ሁሉም ወደ ተመደቡበት ትምህርት ቤት በመሄድ ለቀጣይ ዝግጀት ማድረግ እንዳለባቸው የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ከበደ ድሪባ አሳስበዋል ፡፡
0
11
Document 40.pdf
0
12
+6
No text...
0
13
4_5809903609642491835.docx
0
14
Share 'National ID & Ethio coders.xlsx'
0
15
ለሁሉም  የመንግስት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት  ር/መ/ራን በሙሉ  አጠቃላይ  የኢትዮ  ኮደርስና  የፋይዳ  ብሔራዊ  መታወቂያ  ምዝገባ  አፈፃፀም   ለመገምገም ነገ   በቀን  24/10/2017 ዓ.ም ከቀኑ  9:00 ሰዓት  ክ/ከተማ  ት/ጽ/ቤት  እንድትገኙ  ማርፈድም  መቅረትም የተከለከለ ነው።
0
16
https://vote.worldsbestschool.org/publicvote25
0
17
https://vote.worldsbestschool.org/publicvote25
0
18
ይህን መጠይቅ በአቃቂ ቃሊቲ፣ ቦሌ፣ ኮልፌና ለሚኩራ ክፍለከተሞች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ብቻ የሚሞሉ ሲሆን የትምህርት ቤቶቹ ዝርዝር ከመጠይቁ የመጨረሻ ገጽ በማያያዝ የላክን ሲሆን በአንድ ተቋም ቢያንስ አምስት ሰው እንዲሞላ እንድታደርጉልን በማለት እንጠይቃለን፡፡
0
19
እንደምን ዋላቹህ ከላይ የተላኩትን ሰነዶች ርዕሰመምህራንን በማወያየት መስተካከል ያለበት ካለ እና እንዲጨመር ወይም እንዲቀነስ የሚፈለግ ነጥ ካለ በመለየት እስከ ሰኔ 2 ድረስ እንድትልኩልን
0
20
+5
1. Pre-primary school standard 2017.doc
0