1 063
Subscribers
No data24 hours
-77 days
+230 days
Posts Archive
የ 2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት በወረዳ 05 አስተዳደር የሶስት አቅመ ደካማ ወገኖቻችንን ቤት ግንባታ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ስምምነት በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
