uz
Feedback
Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish
1 064
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-77 kunlar
+230 kunlar
Postlar arxiv
የ 2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት በወረዳ 05 አስተዳደር የሶስት አቅመ ደካማ ወገኖቻችንን ቤት ግንባታ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።

"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! " አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው  በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ። የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! " አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ስምምነት በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ። የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ