Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
1 063
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-77 أيام
+230 أيام
أرشيف المشاركات
የ 2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት በወረዳ 05 አስተዳደር የሶስት አቅመ ደካማ ወገኖቻችንን ቤት ግንባታ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ስምምነት በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
