en
Feedback
Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

Open in Telegram
1 067
Subscribers
-224 hours
-67 days
+430 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
June '26
June '26
+19
in 0 channels
May '26
+85
in 2 channels
Get PRO
April '26
+14
in 1 channels
Get PRO
March '26
+10
in 0 channels
Get PRO
February '26
+23
in 2 channels
Get PRO
January '26
+12
in 1 channels
Get PRO
December '25
+10
in 1 channels
Get PRO
November '25
+25
in 1 channels
Get PRO
October '25
+68
in 2 channels
Get PRO
September '25
+24
in 2 channels
Get PRO
August '25
+50
in 2 channels
Get PRO
July '25
+32
in 2 channels
Get PRO
June '25
+20
in 1 channels
Get PRO
May '25
+51
in 2 channels
Get PRO
April '25
+38
in 2 channels
Get PRO
March '25
+44
in 2 channels
Get PRO
February '25
+36
in 2 channels
Get PRO
January '25
+21
in 0 channels
Get PRO
December '24
+56
in 1 channels
Get PRO
November '24
+78
in 1 channels
Get PRO
October '24
+105
in 2 channels
Get PRO
September '24
+43
in 3 channels
Get PRO
August '24
+56
in 1 channels
Get PRO
July '24
+121
in 2 channels
Get PRO
June '24
+69
in 0 channels
Get PRO
May '24
+92
in 1 channels
Get PRO
April '24
+83
in 2 channels
Get PRO
March '24
+86
in 2 channels
Get PRO
February '24
+62
in 2 channels
Get PRO
January '24
+50
in 2 channels
Get PRO
December '23
+289
in 2 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
19 June+1
18 June+1
17 June0
16 June0
15 June0
14 June+1
13 June+1
12 June+1
11 June0
10 June+3
09 June0
08 June+2
07 June+3
06 June+1
05 June+2
04 June+3
03 June0
02 June0
01 June0
Channel Posts
#ዜና | በድሬዳዋ ከ150 በላይ ወጣቶች በአጭር ጊዜ የሙያ ስልጠና ተመረቁ:: የኤስ ኦ ኤስ ሐረር ህፃናት መንደር ድሬዳዋ ፕሮጀክት እና የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በመተባበር፣ ላለፉት ሶስት ወራት በአጭር ጊዜ የሙያ ክህሎት ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ 151 ወጣቶችን አስመረቁ። ​በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንደተገለጸው፣ ስልጠናው በዋናነት ያተኮረው የወጣቶችን የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ እና በገበያው ላይ ተፈላጊ የሆኑ የክህሎት ክፍተቶችን ለመሙላት ነው። ​ሰልጣኞቹ በሆቴልና ቱሪዝም፣ በኤሌክትሪካል፣ በግንባታ እንዲሁም በኮምፒውተርና መረጃ ቴክኖሎጂ (ICT) ስር በሚገኙ 7 የሙያ መስኮች የንድፈ-ሀሳብና የተግባር ትምህርታቸውን አጠናቀዋል። ከእነዚህ ተመራቂዎች መካከል 91 ያህሉ ሴቶች መሆናቸው፣ ፕሮጀክቱ ሴቶችን በኢኮኖሚው ዘርፍ ተጠቃሚ ለማድረግ ለሰጠው ትኩረት ማሳያ መሆኑ ተጠቅሷል። ​ ​የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ በምረቃው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ተቋማቸው ከኤስ ኦ ኤስ ጋር በመሆን የወጣቶችን ስራ አጥነት ለመቅረፍ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በሁለቱ ወገኖች መካከል የተደረገውን የ5 ዓመት ስምምነት አስመልክተው ሲያብራሩም "በዚህ ስትራቴጂካዊ ስምምነት መሰረት፣ በቀጣይ ዓመታት ከ2 ሺህ በላይ ወጣቶችን በአጭርና በረጅም ጊዜ ስልጠናዎች የሙያ ባለቤት ለማድረግ አቅደን እየሰራን እንገኛለን።" ብለዋል። ​ዲኑ አክለውም ምሩቃን በቆይታቸው የቀሰሙትን ዘመናዊ ቴክኒካዊ እውቀትና ክህሎት ወደ ተግባር በመቀየር፣ ራሳቸውን ችለው ሀገራቸውን እንዲጠቅሙ አሳስበዋል። ​የኤስ ኦ ኤስ ህፃናት መንደር ድሬዳዋ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሚካኤል ስንታየሁ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በ170 ሀገራት እንዲሁም በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች በችግር ውስጥ ያሉ ህጻናትን መልሶ ማቋቋምና የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ማድረግ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ገልጸዋል። ወጣቶችን በሙያ አሰልጥኖና አቅማቸውን ገንብቶ ለሥራ ገበታ ማብቃትም የድርጅቱ ሌላኛውና ዋነኛ ዓላማ መሆኑን አብራርተዋል። ​የእለቱ ተመራቂዎች በሰጡት አስተያየት፣ ከኮሌጁ ያገኙት ተግባራዊና ጥራት ያለው ክህሎት በስራ ገበያው ላይ ተወዳዳሪና በራሳቸው የሚተማመኑ እንደሚያደርጋቸው ጠቅሰዋል። በተማሩበት የሙያ ዘርፍ ተሰማርተው የራሳቸውን ስራ ለመፍጠርም ሆነ በተቀጣሪነት ለሀገራቸው ውጤታማ ስራዎችን ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን በኩራት ገልጸዋል። #DireTvአማርኛ | ሰኔ 12 ፥ 2018 ዓ.ም | ድሬዳዋ ​

2
+7
No text...
14
3
በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅቴክስታይል፣ጋርመንት፣ሌዘርና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ የፋሽን አልባሳት ትርኢት
በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅቴክስታይል፣ጋርመንት፣ሌዘርና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ የፋሽን አልባሳት ትርኢት
57
4
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የታለመ የውይይትና የጉብኝት መድረክ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የታለመ የውይይትና የጉብኝት መድረክ
72
5
የውጭ ሀገር የሥራ ሕልምዎን በህገወጥ ደላሎች እጅ ጥለው ስጋት ውስጥ አይግቡ! ሕጋዊ የሆነ እና መብትዎ ሙሉ በሙሉ የሚከበርበት ዕድል ለማግኘት የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ሥርዓትን (http
የውጭ ሀገር የሥራ ሕልምዎን በህገወጥ ደላሎች እጅ ጥለው ስጋት ውስጥ አይግቡ! ሕጋዊ የሆነ እና መብትዎ ሙሉ በሙሉ የሚከበርበት ዕድል ለማግኘት የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ሥርዓትን (https://eow.lmis.gov.et/ ) በመጠቀም ከስጋት ነፃ ይሁኑ ። በኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ሥርዓትን ከሚያገኟቸው ዕድሎች መካካል ፦ ✅ ሕጋዊ ኤጀንሲዎች፦ ፈቃድ ካላቸውና ከታመኑ ኤጀንሲዎች ጋር ብቻ ያገናኝዎታል። ✅ አሰሪዎችን ማጣራት፦ የውጭ ሀገሩን አሰሪ ትክክለኛነትና ሕጋዊነት ያረጋግጥልዎታል። ✅ የመብት ጥበቃ ፦ የሥራ ውልዎ በመንግስት ታይቶ መብትዎ እንዲከበር ያደርጋል። ✅ ደላሎችን ማስወገድ፦ ከሕገ-ወጥ አሰሪዎችና ከአታላዮች ሙሉ በሙሉ ይጠብቅዎታል። ✅ ሕጋዊ ጉዞ፦ ከስጋት ነፃ በሆነ አስተማማኝ መስመር እንዲጓዙ መንገድ ይከፍታል። የእርስዎ ደህንነት ከሁሉም ነገር ይቀድማል! ሁልጊዜም በትክክለኛ እና በተረጋገጠ መንገድ ይራመዱ ለዚህ ደግሞ E-LMIS መንገዱን ቀላል አድርጎልዎታል ! We can/ይቻላል ! #WorkAbroad #SafeMigration #ELMIS #ይቻላል
145
6
የአካባቢው ወጣቶች በእውቀት በክህሎትና በአመለካከት የዳበሩ ዜጎች እንዲሆኑ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እየሰራ እንዳለ ገለጸ፡፡ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆ+7
የአካባቢው ወጣቶች በእውቀት በክህሎትና በአመለካከት የዳበሩ ዜጎች እንዲሆኑ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እየሰራ እንዳለ ገለጸ፡፡   አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መጋቢዎች እንደመሆናቸው መጠን በቀጣይ ቆይታቸው ሊማሯቸው የሚችሉ የተለያዩ የቴክኒክና ሙያ ስልጠናዎች በምን አይነት መንገድ እንደሚሰጡና ሰልጣኞች በኮሌጁ የሚገኙ እምቅ እውቀቶችን መጠቀም የሚችሉበትን መልካም አጋጣሚ ለመፍጠር ታልሞ የተዘጋጀ የገለጻና የጉብኝት መድረክ በዛሬው እለት ተከናወነ፡፡   በዚህ መድረክ  ላይ መልእክት ያስተላለፉት የኮሌጁ ኢ/ኤ/ቴ/ሽ ም/ዲን ወ/ሮ ትግስት በዙ ሲሆኑ በንግራቸውም ኮሌጁ የምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክና ሙያ የልህቀት ማእከል እንደ መሆኑ መጠን የአካባቢው ወጣቶች በኮሌጁ ያለውን እምቅ አቅም በመጠቀም የፈጠራና የቴክኖሎጂ ባለቤት መሆን የሚያስችላቸውን ክህሎት ማግኘት የሚችሉበት አንጋፋ ኮሌጅ ነው ያሉ ሲሆን አያይዘውም የአካባቢው ወጣቶች በእውቀት በክህሎትና በአመለካከት የዳበሩ ዜጎች እንዲሆኑ ኮሌጁ በትጋት እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዛሬው የገለጻና የጉብኝት መድረክ በዋናነት በኮሌጁ የሚገኙ በHard Skill ትምህርተ ክፍሎች በኩል በመደበኛውና በአጫጭር ስልጠናዎች ሰልጣኞች በምን አይነት መንገድ ስልጠናዎችን መውሰድ እንደሚችሉ ትምህርት ክፍል ተጠሪዎች በቂ ገለጻ የተደረገ ሲሆን ከገለጻው በኋላም በየትምህርት ክፍሉ በመዘዋወር ጉብኝት ማድረግ ተችሏል፡፡   በተያያዘ ዘገባ ኮሌጁ በቀጣይ የክረምት ጊዜና በአዲሱ የትምህርትና ስልጠና ዘመን በተለያዩ የሙያ መስኮች ስልጠናዎችን ለመስጠት ሙሉ ዝግጅቱን ማተናቀቁን ገልጿል፡፡   የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 10/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
85
7
+9
No text...
77
8
በኮሌጁ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች የቴክኖሎጂ ሽግግር በማድረግ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን ለመስራት የሚያደርጉት ጥረት ለሌሎች ተቋማት ተነሳሽነት ይፈጥራል ተባለ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ቴክስታይል፣+3
በኮሌጁ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች የቴክኖሎጂ ሽግግር በማድረግ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን ለመስራት የሚያደርጉት ጥረት ለሌሎች ተቋማት ተነሳሽነት ይፈጥራል ተባለ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ቴክስታይል፣ጋርመንት፣ሌዘርና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል ያዘጋጀው ልዩ የፋሽን አልባሳት ትርኢት በልዩ ድምቀት ተከናወነ፡፡ በዚህ በአይነቱ ልዩ የሆነው የፋሽን አልባሳት ትርኢት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የሥራና ክህሎት ቢሮ ም/ኃላፊና የቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ሲሆኑ በንግግራቸውም በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ክህሎትን ከማዳበር በዘለለ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ላይ ግንባር ቀደም በመሆን ሊሳተፉ ይገባል ያሉ ሲሆን በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች ደግሞ በዚህ ረገድ የሚበረታታ ተግባራት እየፈጸሙ ነው ያሉት ብለዋል፡፡ ይህ በዛሬው እለት የሚደረገው የፋሽን አልባሳት ትርኢት ከኮሌጁ አልፎ ከተማችንን የፋሽን ኢንዱስትሪ ማእከል ለማድረግ የሚሰራውን ስራ የማነቃቃትና በኢንዱስትሪው ላይ የሚሳተፉ ወጣቶችን የሚያበረታታ ይሆናል፡፡ ያሉት የኮሌጁ ኢ/ኤ/ቴ/ሽ ም/ዲን የሆኑት ወ/ሮ ትግስት በዙ ሲሆኑ አያይዘውም ለዚህ መርሃ ግብር መሳካት ትልቁን አስተዋጽኦ ላበረከቱትና ስራውን በተገቢው መንገድ እንዲሰራ ለደረጉት ቴክስታይል፣ጋርመንት፣ሌዘርና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል አባላትና ሰልጣኝ ተማሪዎች ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ በተያያዘ ዘገባ በቴክስታይል፣ጋርመንት፣ሌዘርና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል የሚሰለጥኑ ሰልጣኞች የተለያዩ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ከፍተኛ ሽልማቶችን ማሸነፋቸው የሚታወስ ነው፡፡ የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
93
9
+9
No text...
86
10
የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከመደበኛው ስልጠና በተጨማሪ ትምህርትና ስልጠናው ለሁሉም ተደራሽ እንዲሆን በተለያዩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ያሉ ወጣቶች እና ሴቶች በአጫጭር ስልጠናዎች በማሰልጠን እና በማብቃት የኢኮኖሚው ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚሰራው ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ተባለ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 20 ከተማ ውስጥ ከሚገኙ የተለያዩ ከወረዳ የተውጣጡ ወጣት ሰልጣኞችን CIFA ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር 10 በጸጉር ስራና 10 በምግብ ሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች በዛሬው እለት አስመረቀ ፡፡ በተለያዩ ሁኔታዎች ውስጥ ለችግር የተጋለጡ ህጻናት፣ሴቶችንና ወጣቶችን በስልጠና በማብቃት የኢኮኖሚው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል የፕሮጀክቱ ዋናው አላማ ነው ያሉት የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ፍጹም ጋሻው ሲሆኑ አያይዘውም በዚህ ስልጠና ላይ ተሳትፈው ላጠናቀቁ አካላት በሰለጠኑበት ሙያ የራሳቸው ስራ ፈጥረው እንዲንቀሳቀሱ የተለያዩ ድጋፎችን የምናደርግ ይሆናል ብለዋ፡፡ በመጨረሻም ለዚህ ስልጠና መሳካት ትልቁን ድርሻ የወሰዱትን የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅን፣የሴቶችና ህጻናት ቢሮ እንዲሁም በየወረዳው የሚገኙ አስተባባሪዎችን ላመሰግን እወዳለሁ ብለዋ፡፡ ኮሌጁን በመወከል ንግግር ያደረጉት ደግሞ የኮሌጁ የኢ/ኤ/ቴ/ሽ ም/ዲን ወ/ሮ ትግስት በዙ እንዳሉት በቴክኒክና ሙያ የሰለጠኑ ወጣቶች ተቀጣሪ እንዲሆኑ ሳይሆን በሰለጠኑበት ሙያ የራሳቸውን ስራ ፈጥረው እንዲሰሩ ያስፈልጋል ያሉ ሲሆን አያይዘውም ሁሉም ሰው ቢያንስ የአንድ ሙያ ባለቤት መሆን አለበት ለዚህ ደግሞ ኮሌጁ በሩን ክፍት አድርጎ ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል ስለዚህ የአካባቢው ማህበረሰብ ከስልጠናዎቹ ትሩፋ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁሉም አካላት በጋራ ሊሰራ ይገባል ብለዋል፡፡ የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
65
11
+6
No text...
63
12
የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለአራተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መካኒክ አሽከርካሪዎችን በዛሬው አስመረቀ፡፡ በሀገራችን እንዲሁም በድሬዳዋ አስተዳድር መካኒክ አሽከርካሪዎችን በማፈራት የትራፊክ አደጋን መቀነ+3
የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለአራተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መካኒክ አሽከርካሪዎችን በዛሬው አስመረቀ፡፡ በሀገራችን እንዲሁም በድሬዳዋ አስተዳድር መካኒክ አሽከርካሪዎችን በማፈራት የትራፊክ አደጋን መቀነስ እና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ አሽከርካሪዎችን ማፍራት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የአራተኛ ዙር ስልጠና ያጠናቀቁ አሽከርካሪዎችን በዛሬው የተመረቁ ሲሆን፡፡ በምርቃቱ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት መልእክት ያስተላለፉት የኮሌጁ አውቶሞቲቭ ትምህርት ክፍል ተጠሪ አ/መር አሸናፊ ዘገየ እንዳሉት ይህ ስልጠና ብቃት ያለው መካኒክ አሽከርካሪዎችን በማፈራት የትራፊክ አደጋን መቀነስ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በኮሌጁ የተሰጠውን ስልጠና ወስዳችሁ ላጠናቀቃችሁ ባለሙያዎች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ ያሉ ሲሆን አያይዘውም የስልጠናውን ውጤት በተግባር በመፈጸም በየእለቱ ልትተገብሩት ይገባል ብለዋል፡፡ መካኒክ አሽከርካሪዎች ስልጠና ይህ የአራተኛ ዙር ሲሆን በዚህም ስልጠና ከ27 በላይ አሽከርካሪዎች የተሳተፉበት እንደሆነና ቀጣይ ዙር ስልጠናም በጥቂት ጊዜያት ውስጥ እንደሚጀመር በእለቱ ተገልጿል ፡፡ የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
54
13
በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASTRIP 4ኛ ሩብ ዓመት የቅሬታ አፈታት ኮሚቴ (GRC) መደበኛ ስብሰባ ባለድርሻ አካላትና የኮሌጁ ቅሬራ ሰሚ ኮሚቴ በተገኙበት በዛሬው እለት ተከናወነ፡፡ በዛሬው እ+4
በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የEASTRIP 4ኛ ሩብ ዓመት የቅሬታ አፈታት ኮሚቴ (GRC) መደበኛ ስብሰባ ባለድርሻ አካላትና የኮሌጁ ቅሬራ ሰሚ ኮሚቴ በተገኙበት በዛሬው እለት ተከናወነ፡፡ በዛሬው እለት የተከናወነው የኮሚቴው ስብሰባ በዋናነትበኮሌጁ በሚገኙ ሁለቱ ግዙፍ ፕጀክቶች ማለትም በEASTRIP እና SIFA ፕሮጀክቶች የአካባቢና ማህበራዊ ጥበቃ ተግባራት አፈፃፀምን ለመገምገም፣ የቅሬታ አስተዳደር ሁኔታን ለማየት እና ከፕሮጀክት መስፈርቶች ጋር ያለውን ተገዢነት ማረጋገጥ ላይ ትኩረቱን አድርጓል። በዚህም ሁለቱ ግዙፍ ፕጀክቶች የተከናወኑ የቅሬታ አስተዳደርና የአካባቢና ማህበራዊ ጥበቃ ተግባራት አፈፃፀምን ላይ የተገኙ ለውጦች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የማሻሻያ እርምጃዎች ላይ በስብሰባው ላይ የተገኙ አካላት በጋራ ተወያይተዋል። በተጨማሪም በባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅት ለማጠናከር፣ የቅሬታ አፈታት ሥርዓቱን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ እና የአካባቢና ማህበራዊ ጥበቃ ተግባራትን ለማሻሻል የሚያግዙ ምክረ ሃሳቦችና የተግባር እቅዶች የተለዩ ሲሆን በስብሰባው የተሰጡ አቅጣጫዎች ወደፊት የፕሮጀክቶቹን አፈፃፀም ለማሻሻል፣ የቅሬታ አያያዝን ለማጠናከር እና የፕሮጀክት ዓላማዎችን በተሳካ ሁኔታ ለማሳካት አስፈላጊ መሠረት ይሆናሉ። የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
70
14
#ዜና | በኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከ140 ሚሊዮን ብር በላይ የፈሰሰበት የዲጂታል መሠረተ ልማት ተመረቀ #DireTvአማርኛ | ሰኔ 8 ፥ 2018 ዓ.ም | ድሬዳዋ ​በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኘው የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ @ቴክኒክ ኮሌጅ፣ በ"ትምህርት እና ክህሎት ለሥራ ዕድል ፈጠራ ፕሮጀክት" (EASE) አማካኝነት ከ140 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ዘመናዊ የዲጂታል መሠረተ ልማቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ​የኮሌጁን ተቋማዊ አሠራር ለማዘመንና የመማር-ማስተማር ሂደቱን ለማቀላጠፍ የተገነቡት እነዚህ መሠረተ ልማቶች ዘመናዊ ዳታ ሴንተር እና የውስጥ የኔትወርክ መሠረተ ልማት ግንባታ፣ የኢ-ለርኒንግ (e-Learning) ላብራቶሪ፣ ተቋሙን መረጃዎች ተደራሽ የሚያደርግ ዳይናሚክ ዌብሳይት ይዟል። ​በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው፣ የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተርና የEASE ፕሮጀክት አስተባባሪ ዶክተር ሀብቶም ገብረእግዚአብሔር፣ እንዲሁም የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ​አቶ ሮቤል ጌታው እንዳሉት "መንግሥት የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችን @topfans ለማደራጀት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ይህ የዲጂታል መሠረተ ልማት ለኮሌጁ ማኅበረሰብ ፈጣንና አስተማማኝ የመረጃ ተደራሽነትን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል።" ​የኮሌጁ ዲን አቶ ታደለ አሰፋ "ኢትዮጵያ በ2030 ዓ.ም የተቋማትን አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በዲጂታል ሥርዓት ለማስተሳሰር የያዘችውን ብሔራዊ ዕቅድ ከግብ ለማድረስ ይህ ፕሮጀክት ትልቅ እርምጃ ነው። በሥራ ሂደት ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶችን በመቅረፍም በቴክኖሎጂ የሰለጠነና በሙያ የጎለበተ የሰው ኃይል ለማፍራት ያስችላል።" ብለዋል። ​አዲሱ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት የኮሌጁን የመማር ማስተማር ሂደት ከማቀላጠፉም በላይ፣ ለተማሪዎችና መምህራን ሰፊ የመረጃ ነፃነትና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚፈጥር በመሆኑ የላቀ ተስፋ ተጥሎበታል። ​ ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት አማራጮች ያግኙ፡- በፌስቡክ -https://www.facebook.com/share/19wDiZAD7x/?mibextid=wwXIfr በቴሌግራም -https://t.me/EIPC2001 በቲክቶክ -https://www.tiktok.com/@ethioitaly2001?_t=ZM-90MxIrBN8qe&_r=1 በዌብሳይት - https://ethioitalypolytechniccollege.com/
103
15
+6
No text...
98
16
ታላቅ የምስራች ለፋሽን አልባሳት 👗 አድናቂዎች በሙሉ ልዩ የፋሽን አልባሳት ትርኢት በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰኞ 8/2018 ዓ.ም ⌚️ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ
ታላቅ የምስራች ለፋሽን አልባሳት 👗 አድናቂዎች በሙሉ ልዩ የፋሽን አልባሳት ትርኢት በድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰኞ 8/2018 ዓ.ም ⌚️ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ
130
17
ኮሌጁ ወጣቶችን በእውቀት፣በክህሎት እና በአመለካከት የታነጹ እንዲሆኑ እየሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ ነው ተባለ፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ወረዳ 08 እና የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በመተባበር የ2018 ዓ.ም የወጣቶች የሥራ ክህሎት እና የሙያ ስልጠና ማጠቃለያ መርሃ ግብር ተከናወነ፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ኮንስትራክሽን ቢሮ ም/ኃላፊ የሆኑት ክቡር አቶ ኢማጅ አብደላ ሲሆኑ በንግግራቸውም ወጣቶችን በክህሎትና በእውቀት ከማብቃት ባሻገር በአመለካከት የዳበሩ ሃገር ገንቢ እንዲሆኑ በርካታ ስራዎች ሊሰሩ ይገባል፡፡ይህ ስራ ደግሞ በአንድ ወገን ብቻ የሚሰራ ሳይሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሰሩ ይገባል ያሉ ሲሆን አያይዘውም የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ወጣቶችን በእውቀት፣በክህሎት እና በአመለካከት የታነጹ እንዲሆኑ እየሰራ ያለው ስራ ለሌሎችም እንደ ተሞክሮ ሊወሰድ የሚገባው ነው ብለዋል፡፡ የወረዳው ዋና ስራ አስፈጻሚ አብዱልአዚዝ አሜ በበኩላቸው የአካባቢው ወጣቶች ሙያና ክህሎት እንዲኖራቸው እንዲሁም አመለካከታቸው የተቀየረና ከራስ አልፈው ለሀገር የሚተርፉ ወጣቶች እንዲሆኑ ወረዳው በየቀኑ የሚሰራው ዋናው ስራው ነው ይህም ስራችን የተሳካ እንዲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ እንዲሁም የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አብረውን እየሰሩ ይገኛል ለዚህም ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው ብለዋል፡፡ ኮሌጁን በመወከል ንግግር ያደረጉት የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና ም/ዲን አቶ ቢቂላ ታደሰ ሲሆኑ የአካባቢው ማህበረሰብ በተለይ ወጣቶች አምራች ዜጋ እንደመሆናቸው መጠን በስልጠናና በክህሎት የዳበሩ እንዲሆኑ መስራት ያስፈልጋል ለዚህ ደግሞ ኮሌጃችን በረጃጅምና በአጫጭር ስልጠናዎች ወጣቶችን የማብቃት ስራ በሰፊው እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዛሬው እለት ከወረዳ 08 የተውጣጡ ከ50 በላይ ወጣቶች በኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታና በኮንስትራክሽን ፊኒሺንግ ስራ የተመረቁ ሲሆን ሰልጣኞችም በስልጠናው ወቅት ያገኙት እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው እራሳቸውን ሊለውጡ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ ኮምኒኬሽን ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ድሬዳዋ
126
18
+2
No text...
111
19
+9
No text...
96
20
የድሬዳዋ አስተዳደር ስራ ክህሎት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤም የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስራ እ
የድሬዳዋ አስተዳደር ስራ ክህሎት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤም የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስራ እድል ፈጠራ በበጀት አመቱ የተሰሩ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ጥልቅ ግምገማውን አካሂዷል።
160