1 064
Подписчики
Нет данных24 часа
-77 дней
+230 день
Архив постов
የ 2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት በወረዳ 05 አስተዳደር የሶስት አቅመ ደካማ ወገኖቻችንን ቤት ግንባታ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
"በዕቅድ ያስቀመጥነውን ግብ ወደ ውጤት ለመቀየር መግባባት የፈጠርንበት ስምምነት ነው! "
አቶ ሮቤል ጌታቸው የሥራ ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ስምምነት በቢሮው ስር ከሚገኙ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ከኮሌጅ ዲኖች ጋር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስምምነት ተፈራረሙ።
የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት
ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም
ድሬዳዋ
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
