ግዮን-ፕረስ (Gion press)
Open in Telegram
ስለ አማራ ፋኖ መረጃ ይቀርብበታል! የህልውና ትግሉን የምትደግፉ ተቀላቀሉን!! ፋኖ ያሸንፋል! አማራውም ነፃ ይወጣል!! ለማንኛውም ጥቆማ ሃሳብ እና አስተያየት @gion_pressbot ያናግሩን!
Show more9 523
Subscribers
-524 hours
+67 days
+12930 days
Posts Archive
9 521
ሻሎም አማራውያን እና የትግሉ ደጋፊዎች ‼
ትግሉ ጥርት : ንጥት : ኩልል እያለ ቢሆንም ከተጠበቀው በላይ የዘገየ ይመስላል ። በህልውና ትግል ውስጥ መዘግየት ከአንዳንድ ነገሮች አንጻር ከፍተኛ ጉዳት አለው ። ስለዚህ ፍጥነት ስለሚያስፈልግ መፍጠን አለብን ።
በተረፈ ሰሞኑን በዚህም በዚያም ትብብር : ትብብር የሚል ቃል አየሩን ሞልቶታል ። ከአራት ኪሎ እስከ ባህር ማዶ : ከ Ethiopia out of oromia እስከ ገረዱ ዳንኤል ክስረት ጸበል እንደነካው አጋንንት እያስቃዣቸው ነው ።
በእውነቱ ጠላት ሲጨነቅ ሲርድ እንደማየት የሚያስደስት ነገር የለም ።
ከዚህ ባሻገር ግን ማንም ጩልሌ ሲጨንቀው በቀባጠረ ቁጥር የዛን ሰው ሃሳብ ማሰራጨት : መልስ መስጠት እና አጀንዳ ማድረግ መቆም አለበት ።
ethiopia out of oromiya ያለ ዝቃጭ ስለተንተባተበ ለሱ መልስ የሚሰጥ ስራ ፈት መኖር የለበትም። የራሳችንን ስራ እንስራ አጀንዳችንን እንቅረጽ ።
በመጨረሻም ከደጋፊው
1, አፋብን የህልውና ትግሉ መሪ ድርጅት ስለሆነ በአፋብን በኩል የሚወጡ መመሪያወችን መቀበል እና መፈጸም
2, አፋብንን በተመለከት ከድርጅቱ ፈቃድ ውጭ መረጃም ሆነ ማብራሪያ አለመስጠት
3, የድርጅቱን አመራሮች እና አባላት ማክበር
ይጠበቅብናል ።
1, አፋብን እንደ ድርጅት በድርጅቱ ውስጥ ከፋፋይ እና አፈንጋጭ ሃይሎችን ማስወገድ
2 , ድርጅቱ በየጊዜው የሰራቸውን ስራዎች ለደጋፊው ማሳወቅ
3, በሆነ ጉዳይ ላይ ተጠየቅ ሲቀርብበት ምላሽ መስጠት
4, የአባላቶቹን እና ሰራዊቱን አጠቃላይ ሁኔታ መቆጣጠር ለምሳሌ የተዝረከረከ የስልክ አጠቃቀምን ማስወገድ : ማንኛውም መረጃ በህዝብ ግንኙነቶች በኩል ብቻ እንዲወጣ ማድረግ :
5, ከሌሎች ሃይሎች ጋር የሚደረገውን ትብብር ሚዛን አስጠብቆ መሄድ እና በአጭር ጊዜ ለድል መብቃት ይኖርበታል ‼
9 521
አስቸኳይ የጥንቃቄ መልእክት ‼
ከጣፎ በአቤም አድርጋችሁ ወደ መገናኛ የምትገቡ አሽከርካሪዎች ሒል ሳይድ ትምህርት ቤት ላይ በአዲስ አበባ ፖሊስ እና በፌዴራል ፖሊስ የታገዘ ፍተሻ እየተካሄደ ነው ‼
9 521
ጊዜ አታባክኑ የትግሉ ሰንኮፎች ገባ ገባ በሉ ‼
የድርጅት ህግ እና ስርአት እየጠነከረ ሲመጣ ሌባው እና አስመሳዩ ከተጠያቂነት ለማምለጥ ወደ ጠላት ይገባል ።
ዛሬ የጎጃም ትግል ትልቅ መዥገር ተላቀቀ ። ማርሸት እርምጃ ያልተወሰደበት ጭፍን ደጋፊ ስላለ ነገሩን ወደ መንደር በመውሰዳቸው ነበር ።
አሁንም የጎጃም አመራሮች ጥላሁን አበጀ የተባለ ፈሪ ግን ደግሞ መሰሪ በአስቸኳይ መላ በሉት ‼
9 521
በተረፈ ገባ የተባለው አካል አሁን ላይ በፋኖ ትግል ውስጥ ምንም አይነት ሚና ያልነበረው እና በቁም እስር ላይ የነበረ : ጥፋት ተገኝቶበት ከአንድም ሁለት ጊዜ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት መስተካከል ያቃተው እና ከሃላፊነት የተነሳ የሱ መቅረትም መሄድም ምንም አይነት ተጽእኖ የሌለው ሰው ነው ‼
9 521
"እንጦጦ ስንደርስም የሚከዳ ይኖራል " አርበኛ ዘመነ ካሴ ‼
የታሪክ አተላዎች ከዚህም ከዛም እየረገፉ ነው ‼
ትግሉ በተጓተተ ቁጥር ይሄ ክስተት የተለመደ ነው ።
9 521
እዛ ሰፈር ለቅሶ ተቀምጠዋል ።
ጀዌ ተከበብሁም እያለቀሰ ነው ። ጀዌ አይዞሽ ሽሜ ሶፍት ነገር ያቀብልሻል ። አማራ የተሰበረው ወለጋ ላይ ነበር አሁን ግን ጠላቱን ወለጋ ላይ ሰብሮታል .... ይቀጥላል ‼
9 521
ሰበር የድል ዜና ሜጫ‼️
አፋብን ቴወድሮስ ዕዝ 102ተኛ ኮር 11ኛ ክ/ጦር ከቢኮሎ ከተማ ተነስቶ ለወረራ የተንቀሳቀሰውን የጁላ ጦር #በኮማንዶ #ላመነው #ሰጤ የተመራው መማር ጌትነት 2ተኛ ሻለቃ ልዩ ስሙ አጋምሳ ቀበሌ ላይ አመድ አድርገውታል።
በውጊያው 1-መቶ አለቃ ማዕረግ ያለው አዋጊን ጨምሮ ከ15-በላይ ወደ ላይኛው ሲሸኝ በርካታ ወራሪ ክራንች አንጋች ሆኗል።
ነሀሴ 11/2018 ዓም
9 521
+3
የድል ዝርዝር መረጃ ‼️
አፋብን ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ተኛ ክ/ጦር ጮቄ ዋብር ላይ በፈፀመው ማጥቃት
👉1-ዲሽቃ
👉1-ብሬን
👉1-ስናይፐር
👉42-ክላሽ
👉32"-ካዝና
👉1-መገናኝ ሬዲዮ እና በርካታ የወገብ ተጥቆች ማርኳል።
ይቀጥላል....!
