en
Feedback
Ethiopian Business Network

Ethiopian Business Network

Open in Telegram

የኢትዮጵያ ብቸኛ የስራ ፈጠራ መድረክ! ማንኛውንም ፕሮጀክት፣ ሃሳብ ለህዝብ በማድረስ አዳዲስ ድርጅቶችን ለማቋቋም የነፃ እገዛ እናደርጋለን! ያነጋግሩን!

Show more
4 543
Subscribers
-124 hours
-147 days
-130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '26
June '26
+82
in 0 channels
May '26
+62
in 0 channels
Get PRO
April '26
+46
in 0 channels
Get PRO
March '26
+31
in 0 channels
Get PRO
February '26
+14
in 0 channels
Get PRO
January '26
+18
in 0 channels
Get PRO
December '25
+15
in 0 channels
Get PRO
November '25
+20
in 0 channels
Get PRO
October '25
+141
in 0 channels
Get PRO
September '25
+21
in 0 channels
Get PRO
August '25
+155
in 0 channels
Get PRO
July '25
+28
in 0 channels
Get PRO
June '25
+31
in 0 channels
Get PRO
May '25
+28
in 0 channels
Get PRO
April '25
+22
in 0 channels
Get PRO
March '25
+47
in 0 channels
Get PRO
February '25
+90
in 0 channels
Get PRO
January '25
+58
in 0 channels
Get PRO
December '24
+49
in 0 channels
Get PRO
November '24
+312
in 0 channels
Get PRO
October '24
+33
in 0 channels
Get PRO
September '24
+19
in 0 channels
Get PRO
August '24
+44
in 0 channels
Get PRO
July '24
+36
in 0 channels
Get PRO
June '24
+35
in 0 channels
Get PRO
May '24
+21
in 0 channels
Get PRO
April '24
+14
in 0 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+40
in 0 channels
Get PRO
January '24
+11
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+21
in 0 channels
Get PRO
October '23
+18
in 0 channels
Get PRO
September '23
+21
in 0 channels
Get PRO
August '23
+13
in 0 channels
Get PRO
July '23
+34
in 0 channels
Get PRO
June '23
+16
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+47
in 0 channels
Get PRO
March '23
+155
in 0 channels
Get PRO
February '23
+2 484
in 0 channels
Get PRO
January '23
+6 408
in 0 channels
Get PRO
December '22
+96
in 0 channels
Get PRO
November '22
+66
in 0 channels
Get PRO
October '22
+82
in 0 channels
Get PRO
September '22
+78
in 0 channels
Get PRO
August '22
+115
in 0 channels
Get PRO
July '22
+37
in 0 channels
Get PRO
June '22
+65
in 0 channels
Get PRO
May '22
+554
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
29 June+3
28 June+2
27 June0
26 June+1
25 June+2
24 June+3
23 June+2
22 June+1
21 June+6
20 June+3
19 June+4
18 June+5
17 June+4
16 June+1
15 June+1
14 June+1
13 June+1
12 June+4
11 June+3
10 June+6
09 June+8
08 June+6
07 June+3
06 June+2
05 June+1
04 June+2
03 June+3
02 June+3
01 June+1
Channel Posts
100 ሺህ የኤሌክትሪክ መኪናዎች እና የኢንሹራንስ ዘርፉ አዲሱ ቀውስ ​ በኢትዮጵያ የነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ የተጣለውን ገደብ ተከትሎ ወደ 100,000 የሚጠጉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EVs) ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ የጥገና ወጪያቸው ግን የሀገር ውስጥ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን ከባድ ፈተና ውስጥ ጥሏል። የኢቪ መኪናዎች መበራከት በነዳጅ ዘመን መመሪያዎች ለሚመራው የኢንሹራንስ ዘርፍ አዲስ ቀውስ ፈጥሯል። ​የኢቪ መኪናዎች ዋነኛ የቴክኒክ ስጋት እስከ 50 በመቶ የሚሆነውን የተሽከርካሪውን አጠቃላይ ዋጋ የሚይዘው ባትሪ ነው። በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ ልዩ የባትሪ ጥገና መሠረተ-ልማት እና ባለሙያ ባለመኖሩ ምክንያት፣ በትናንሽ አደጋዎች እንኳ ባትሪው ሲጎዳ መኪናው ሙሉ በሙሉ እንደወደመ እንዲቆጠር እያደረገ ነው። ​ይህንን ከፍተኛ ስጋት ለመቀነስ ኢንሹራንሶች አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ እያደረጉ ይገኛሉ፦ ​የተጠቃሚ ድርሻ ማሳደግ፦ የኢቪ ባለቤቶች ከአደጋ በኋላ የሚከፍሉትን የወጪ ድርሻ (claim expense) ከነባሩ 10 በመቶ ወደ 15 በመቶ አሳድገዋል። ​የባትሪ ወጪ ተጋሪነት፦ ተሽከርካሪው ሙሉ በሙሉ ጠፍቷል በሚባልበት ጊዜ የባትሪውን መተኪያ ወጪ ከ25 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ባለቤቱ እራሱ እንዲሸፍን እያስገደዱ ነው። ​ከዚህ በተጨማሪ በሀገሪቱ ያለው የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የስፔር ፓርትስ አቅርቦት እጥረት የኢንሹራንስ ክፍያ ይገባኛል ጥያቄ (claims) ሂደቱን እጅግ አወሳስቦታል። በዚህም ምክንያት የላቁ የኢቪ ሞዴሎች ይፋዊ ወኪል (dealer) የሌላቸው ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኮንትሮባንድ ወይም በደንበኞች የግል ጥረት በሚገቡ እቃዎች ላይ ጥገኞች ሆነዋል። ​የሞተር ኢንሹራንስ ከሀገር ውስጥ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ 36 ቢሊዮን ብር ጠቅላላ ገቢ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የሚሸፍን እና ከተከፈሉ የጉዳት ካሳዎች 54 በመቶውን የሚይዝ በመሆኑ፣ ይህ አዲሱ የኢቪ ቀውስ በዘርፉ ላይ ከፍተኛ የገንዘብ ጫና እየፈጠረ ይገኛል። ምንጭ: አዲስ ፎርቹን

2
No text...
261
3
ለአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ያለፉት ምርጥ 32 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 9ኙ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን? #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #Afr
ለአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ያለፉት ምርጥ 32 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 9ኙ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን? #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #AfricansAtWorldCup #Football
406
4
መነሃሪያውን ጭምር ቆፈሩት‼ በአዶላ ከተማ የተቀሰቀሰው ያልተለመደ የወርቅ ፍለጋ ግርግር የከተማዋን እንቅስቃሴ አወከ‼ በኦሮሚያ ክልል አዶላ ከተማ "ወርቅ እና የከበሩ ድንጋዮች በስፋት ተገኝተዋል"
መነሃሪያውን ጭምር ቆፈሩት‼ በአዶላ ከተማ የተቀሰቀሰው ያልተለመደ የወርቅ ፍለጋ ግርግር የከተማዋን እንቅስቃሴ አወከ‼ በኦሮሚያ ክልል አዶላ ከተማ "ወርቅ እና የከበሩ ድንጋዮች በስፋት ተገኝተዋል" በሚል የተሰራጨውን ወሬ ተከትሎ፣ ነዋሪው መናኸሪያን ጨምሮ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች ከፍተኛ የቁፋሮ ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል። ህፃናት፣ ወጣቶችና አዛውንቶች በስፋት የተሳተፉበትና በማህበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ የሆነው ይህ ድንገተኛ የማዕድን ፍለጋ፤ አንዳንዶች ያገኟቸውን የሚያንፀባርቁ ድንጋዮች ሲያሳዩ መታዘብ የተቻለ ሲሆን፣ ግርግሩ በከተማዋ መደበኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል።
458
5
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ መጠሪያ :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:-  አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች    ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ 👇👇👇👇 @Danimakh መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
448
6
ሐገራዊ ጥያቄ ?
460
7
🛑 አዲስ የጨረታ ማስታወቂያ! 🚗💻 የኢንሹራንስ ኩባንያ ያወጣው የተሽከርካሪዎች፣ የመለዋወጫዎች እና የቢሮ ዕቃዎች ጨረታ። ✅ መኪኖች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች እና ሌሎችም! 🗓 የመጨረሻ ቀን:
🛑 አዲስ የጨረታ ማስታወቂያ! 🚗💻 የኢንሹራንስ ኩባንያ ያወጣው የተሽከርካሪዎች፣ የመለዋወጫዎች እና የቢሮ ዕቃዎች ጨረታ። ✅ መኪኖች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች እና ሌሎችም! 🗓 የመጨረሻ ቀን: ሰኔ 29፣ 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት። 🆔 761132 📍 ጉብኝት: ንብረቶቹን ቃሊቲ ሪከቨሪ ግቢ መመልከት ይቻላል። ​ዝርዝር መረጃውን ለማግኘት እና ለመመዝገብ፡ 🌐 waliatender.com #tenderጨረታ #waliatender #Auction
452
8
ጥይት ወደውጪ መላክ ተጀመረ‼️ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ጥይት በመሸጥ የውጪ ምንዛሬ እየተገኘ መሆኑ ተዘገበ። ከወራት በፊት በአገር ውስጥ ጥይት ማምረት መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ገልፀው ነበር፡፡ መከላከያ ሰራዊት ትናንት ባጋራው መረጃ በአገር ውስጥ የሚመረተው ጥይት የውጪ ምንዛሬ እያስገኘ መሆኑን ገልጧል፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ በያዘችው የለውጥ ጉዞ የጸጥታ መዋቅሯን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለማደራጀት እና ወታደራዊ ቁሶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን ለመገንባት የሚያስችል ታሪካዊ እርምጃ ወስዳለች›› የሚለው ሰራዊቱ፤ ይህ አካሄድ ሀገሪቱ በወታደራዊ አቅም ረገድ የነበራትን የውጭ ጥገኝነት በመቀነስ የራሷን የጸጥታ ፍላጎት በራሷ አቅም የምትፈታበትን አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል ብሏል። በዚህ ረገድ መንግሥት ድሮን ቴክኖሎጂን በሀገር ውስጥ የማልማት እና የመገጣጠም ሥራን በስፋት እየተገበረ ይገኛል።  የድሮን ማዕከላት መቋቋም እና በሥራ ላይ መዋል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የአየር ክልሉን በአስተማማኝ ሁኔታ በመቆጣጠር እና የጸጥታ ስጋቶችን በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በታገዘ መንገድ ፈጣን ምላሽ እንዲሰጥ አስችሎታል ብሏል። የኢትዮጵያ መከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ለቀላል እና ለከባድ የጦር መሣሪያዎች የሚያስፈልጉ ጥይቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት መጀመራቸው ሌላው ትልቅ ስኬት ነው ያለም ሲሆን፤ ‹‹ይህም በድንገተኛ የጸጥታ ተግዳሮቶች ጊዜ የጦር መሣሪያ እና ጥይት አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም ዋስትና ከመስጠቱም በላይ፣ ለውጭ ግዥ ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ለማዳን አግዟል፤ ከዚያም አልፎ ሀገር ውስጥ የተመረተውን ጥይት ወደ ጎረቤት ሀገራት በመላክ የውጭ ምንዛሬ ማስገኘት ተጀምሯል›› በማለት አብራርቷል፡፡
430
9
No text...
407
10
ሰበር:-በአንድ ጁስ ምክንያት 200 ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ‼ በአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ መፀር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከአካባቢ ሱቅ የተገዛን ኦሬንጅ ጁስ የጠጡና ያሸተቱ ቁጥራቸው ወደ 20+6
ሰበር:-በአንድ ጁስ ምክንያት 200 ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ‼ በአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ መፀር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከአካባቢ ሱቅ የተገዛን ኦሬንጅ ጁስ የጠጡና ያሸተቱ ቁጥራቸው ወደ 200 የሚጠጉ ተማሪዎች ራሳቸውን ስተው ወድቀዋል። በደቡብ አሪ ወረዳ ሜፀር ትምህርት ቤት በደረሰው ይህንን ድንገተኛ የጤና መታወክ ዙሪያ የጋዘር መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አስቸኳይ መግለጫ ሰጥቷል። 📌ራሳቸውን ስተውና ሲያስመልሳቸው የነበሩ ወደ 200 የሚጠጉ ተማሪዎች የድንገተኛ ህክምና እርዳታ የተደረገላቸው ሲሆን፣ እስካሁን የህይወት ማጣት አደጋ አልገጠመም። አብዛኞቹ በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ አንዲት ፅኑ ታካሚ ተማሪ ለተሻለ ክትትል ወደ ጂንካ ሆስፒታል ተልካለች ። 📌 የህመሙ መነሻ ምክንያት ከጁስ ዱቄቱ ወይም ከሌላ ነገር ጋር የተያያዘ መሆኑን ለማረጋገጥ የላብራቶሪ ምርመራ እየተካሄደ ነው። 📌 ማህበረሰቡ ሳይደናገጥ እንዲረጋጋ የጠየቀው ሆስፒታሉ፣ በማህበራዊ ሚዲያ በሚናፈሱ የሀሰት ወሬዎች እንዳይመራ አሳስቧል። ሆን ብለው የሀሰት ወሬ በሚያሰራጩ አካላት ላይም ጥብቅ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቋል።
471
11
‎የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ‎#ብዛት 46 ሰው ‎#ሀዋሳ ቅርንጫፍ/ESC ‎+1
‎የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ‎#ብዛት 46 ሰው ‎#ሀዋሳ ቅርንጫፍ/ESC ‎
424
12
አዲስ የቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ሊተገበር ነው‼ በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ፍትሃዊ፣ ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመወሰን ተዘጋጅቷል የተባለው የዋጋ መተመኛ ጥናት
አዲስ የቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ሊተገበር ነው‼ በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ፍትሃዊ፣ ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመወሰን ተዘጋጅቷል የተባለው የዋጋ መተመኛ ጥናት  በ2019 በጀት ዓመት ተግባር ላይ ይውላል ነው የተባለው። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ  "ጥናቱ በቤት ኪራይ ገበያ ውስጥ የተስፋፉ ሕገ-ወጥ አሰራሮችን ለመግታትና የውል ማደስ ሂደትን ግልጽ ለማድረግ ያግዛል"ብሏል። አሰራሩ በአንድ በኩል የአከራዮችን ገቢ ከወቅታዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ ጋር የሚያጣጥም ሲሆን፣ በሌላ በኩል ተከራዮች ከገቢያቸው ጋር የተመጣጠነ ክፍያ እንዲከፍሉ በማድረግ የደላሎችን አላግባብ ጣልቃ ገብነት ለመቀነስ እንደሚረዳ ተገልጿል።
466
13
ጄኔራል ባጫ ደበሌ የአፍሪካ ህብረት የህወሓትን እርምጃ እንዲያወግዝ ጠየቁ‼️ በቅርቡ ጊዜያዊ አስተዳደሩን በማፍረስ ወደ ፕሬዝዳንትነት የተመለሱት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ አሳሳቢ የተባለ አዋጅ
ጄኔራል ባጫ ደበሌ የአፍሪካ ህብረት የህወሓትን እርምጃ እንዲያወግዝ ጠየቁ‼️ በቅርቡ ጊዜያዊ አስተዳደሩን በማፍረስ ወደ ፕሬዝዳንትነት የተመለሱት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ አሳሳቢ የተባለ አዋጅ በመላ ክልሉ ማወጃቸው ይታወሳል። ይህንኑ አዋጅ መመልከታቸውን የገለጹት በናይሮቢ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ፤ “የክተት አዋጅ እና የግዳጅ ምልመላ” በሚል ርዕስ ባሰፈሩት ጽሁፍ፣ የአዋጁ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ለጠቅላላ ጦርነት መቀስቀስ እንደሆነ አመልክተዋል። ከዚህ ጦርነት ቀስቃሽ እንቅስቃሴ በስተጀርባ የራስን ጦር እንደገና ማጠናከር እና ታጣቂዎችን እንደ "ቅጥረኛ ተዋጊ" ወደ ጎረቤት ሀገር ሱዳን ግጭት መላክ የሚሉ ግቦች እንዳሉ የገለጹት ጄኔራል ባጫ፤ የአፍሪካ ህብረት ይህን የህወሓት ድርጊት በአደባባይ እንዲያወግዝ ጠይቀዋል። በተጨማሪም ህብረቱ ይህ አዋጅ በአስቸኳይ እንዲሰረዝ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመለስና የፖለቲካ ሂደቶች እንዲቀጥሉ ግፊት እንዲያደርግ አምባሳደሩ አሳስበዋል። ሊፈጠር የሚችለውን አላስፈላጊ ቀውስ ለመከላከልም የአፍሪካ ህብረት አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል።
425
14
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ መጠሪያ :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ 👇👇👇👇 @Danimakh መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
413
15
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ ስም :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ @Danimakh ላይ መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
258
16
በአራብሳ እና ጀሞን በመሳሰሉ ሰፋፊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚገኙባቸው አከባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የኪራይ ዋጋ ጭማሪ መታየቱ ተሰምቷል፡፡ የቤት ኪራይ ጭማሪው በተለይም ከሁለት ወራት ወዲህ በከፍተኛ መጠ
በአራብሳ እና ጀሞን በመሳሰሉ ሰፋፊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚገኙባቸው አከባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የኪራይ ዋጋ ጭማሪ መታየቱ ተሰምቷል፡፡ የቤት ኪራይ ጭማሪው በተለይም ከሁለት ወራት ወዲህ በከፍተኛ መጠን ማሻቀቡን ነው ለማወቅ የተቻለው፡፡ በአያት ኮንዶሚኒየም ከ20 እስከ 22 ሺሕ ብር ኪራይ ይከፈልበት የነበረው ባለ ሁለት ክፍል መኝታ ቤት ወደ 30 ሺሕ ብርና ከዚያ በላይ ያሻቀበ ሲኾን፣ እስከ 15 ሺሕ ብር ይከፈልበት የነበረው ባለ አንድ ክፍል መኝታ ቤት ደሞ እስከ 25 ሺሕ ብር መድረሱን እንዲሁም 'ስቱዲዮ' ተብሎ የሚጠራው አንድ ወጥ የመኖሪያ ክፍል ከ10 ሺሕ ብር ወደ 16 ሺሕ ብር ገደማ ማሻቀቡን የዋዜማ ሬዲዮ ዘገባ ጠቁሟል፡፡ በገላን፣ ቦሌ አራብሳ እና ጀሞ በሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ በተመሳሳይ አከራዮች ከፍተኛ የኪራይ ጭማሪ ማድረጋቸውም ተሰምቷል። የከተማዋ አሥተዳድር በበኩሉ የቤት ኪራይ ጭማሪ እንዳይደረግ አከራዮችን ቀደም ሲል ውል ማስገባቱ አይዘነጋም። ሆኖም በአዲስ አበባ ከተማ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲተገበር የቆየው የቤት ኪራይ ቁጥጥር ውል ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ መቅረቱን ተከትሎ በከተማዋ የመኖሪያ ቤቶች ላይ ከ50 እስከ 100 በመቶ የሚደርስ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየተደረገ ስለመሆኑ ከቀናት በፊት የወጡ ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ ያለፉት ሁለት ዓመታት የቤት ኪራይ ውል በመጪው ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚያበቃ መሆኑን ተከትሎ ጥናት እያስጠና እንዳለ ገልፆ በጥናቱ ውጤት መሠረት አሁን በስራ ላይ ያለው የኪራይ ዋጋ ባለበት የሚቀጥል፣ የሚጨምር ወይም የሚቀንስ ከሆነ ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ተናግሯል።
531
17
በመጨረሻም ፖሊስ እውነቱን አወጣ‼ "ለ31 ሰዎች ሞት ለበርካቶች የአካል ጉዳት ምክንያት የሆነው በኮምቦልቻ (ሀረጎ) አከባቢ የደረሰው የመኪና አደጋ በፍጥነትና በተሽከርካሪው አሮጌነት የተከሰተ መሆኑ
በመጨረሻም ፖሊስ እውነቱን አወጣ‼ "ለ31 ሰዎች ሞት ለበርካቶች የአካል ጉዳት ምክንያት የሆነው በኮምቦልቻ (ሀረጎ) አከባቢ የደረሰው የመኪና አደጋ በፍጥነትና በተሽከርካሪው አሮጌነት የተከሰተ መሆኑን መረጃ አሰባስቤያለሁ።"ፖሊስ የእለት ጥቀቅማቸውን እንጅ የሰው ሞት ግድ የማይሰጣቸው የትራንስፖርት ስምሪት ሰጭዎች ሐረጎ ላይ ለተፈጠረው አደጋ ተጠያቂ ናቸው።ምርመራው እነሱንም ሊያካትት ግድ ይላል።ያለፈው ለቀጣዩ ትምህርት ሊሆን ይገባል።ቪዲዮው ላይ ያለውን መረጃ ስሙት።
458
18
የብድር ዉል ለመዋዋል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም 1 የተበዳሪ እና አበዳሪ አካል(የተዋዋዮች) የፋይዳ እና እንደ አስፈላጊነቱ የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ 2. የተዋዋዮች ያላገባ ማስረጃ (6 ወር ያላለፈዉ)ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት መኖሩን የሚያሳይ ማስረጃ። 3. ፈራሚው የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ የንግድ ምዝገባ ወይም የንግድ ፈቃድ እንዳስፈላጊነቱ ቃለ ጉባኤ ማቅረብ ይኖርበታል። 4. ፈራሚው ለንግድ ያልተቋቋመ ማህበር ከሆነ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ምስክርወረቀት፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ ኃለፊነትን የሚገልጽ ከመዝጋቢው መንግስታዊ አካል የተፃፈ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅበታል። 5. የብድር ውሉ በመያዣ ከሆነ የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ ንብረቱ እግድ የሌለበት ስለመሆኑ ከንብረት መዘጋቢው አካል የተሰጠ ማስረጃ። 6. መያዣው የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት ምስክሮችን ማቅረብ ያስፈልጋል። 7. የብድር ስምምነቱ የውል ጊዜ ሰነዱ ሊረጋግጥ ከቀረበበት ቀን ወደኋላ የተደረገ መሆን የለበትም።
443
19
ሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ለሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የቀረቡ ስምንት አጀንዳዎች በዝርዝር:- አጀንዳ ቁጥር 1 1. የሀገር ግንባታ 1.1 የማንነት እና የሀገር ባለቤትነት ጉዳዮች 2. ታሪክ እና ማንነት 3. የጋራ ሀገራዊ ማንነት እና እሴቶች (እሴቶችንም የሚመለከቱ ጉዳዮች) 4. ሀገር ግንባታና ብዝሀነት አስተዳደር ጉዳዮች 5. የቋንቋ ጉዳዮች 1.6 የባህል፣ታሪክና ቅርስ ጥበቃ ጉዳዮች እንዲሁም ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች አጀንዳ ቁጥር 2 2. የመንግስት አደረጃጀትና ቅርጽ እንዲሁም የፖለቲካ ስርአት፣የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርአት 2.1 የመንግስት አደረጃጀትና ቅርጽ 2.1.1 የመንግስት አደረጃጀት፣አስተዳደር ስርአት አይነት 2.1.2 የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት (በቅንፍ ውስጥ ሲቲዝንሺፕ ዜግነት) ህዝባዊ...አንድ 2.1.3 የብሄር ብሄረሰቦች ትርጓሜ (አንቀጽ 39 ንኡስ አንቀጽ 5 ህገ መንግስቱ) 2.1.4 የፌደራል መንግስት እና የክልል መንግስታት መሪዎች የስልጣን ዘመን 2.1.5 የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነት። የስልጣን ክፍፍል፣የፌደራልና የክልል መንግስት። የፊሲካል ፌደራሊዝምና የሀብት ክፍፍል 2.1.6 የክልል አስተዳደር እና ወሰኖች፤ የአዳዲስ ክልሎች አመሰራረት። የክልል አስተዳደራዊ ወሰኖች 2.1.7 የህግ አውጪው አካል ወይም ፓርላማ አወቃቀርና ሚና 2.1.8 ህገ መንግስትን የመተርጎም ስልጣን 2.1.9 የህገ መንግስት ማሻሻያ ስርአት (አንቀጽ 104ና 105) 2.2 የፖለቲካ ውክልናና የምርጫ ስርአት ጉዳዮች 2.2.1 የሀገሪቱ የምርጫ ስርአት 2.2.2 የመድብለ ፓርቲ ስርአት 2.2.3 የፖለቲካ ፓርቲ አደረጃጀት 2.2.4 የመንግስትና የገዢ ፓርቲ ሚና መለያየት 2.2.5 የምርጫ ክልሎች አወቃቀር 2.2.6 የፖለቲካ ፓርቲዎች የመንግስት ሀብት አጠቃቀም አጀንዳ ቁጥር 3 3. የፌደራል ከተሞች (አዲስ አበባና ድሬዳዋ) 3.1 የአዲስ አበባ ጉዳይ 3.1.1 የአዲስ አበባ ህጋዊ አቋም። አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ያለው ግንኙነት የአዲስ አበባ ከተማ የበጀት ድርሻ ጉዳይ 3.1.2 የፌደራል ዋና ከተማ ጉዳይ 3.1.3 የአዲስ አበባ ፖሊስና ፍ/ቤት ጉዳይ 3.1.4 የአዲስ አበባ ወሰንና የቦታዎች ስያሜዎች 3.1.5 የአዲስ አበባ የስራ ቋንቋ 3.1.6 የአዲስ አበባ ታሪካዊ ቅርሶች፣አካታችነት ጉዳይ 3.2 የድሬዳዋ ጉዳይ 3.2.1 የድሬዳዋ ህጋዊ አቋም 3.2.2 የድሬዳዋ የወደፊት አስተዳደራዊ ሁኔታ፣የህዝቦቿ ውክልናና ከኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች ጋር ያላት ግንኙነት 3.2.3 የድሬዳዋ በፌደራል መንግስት ውክልና። ድሬዳዋ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚኖራት ውክልና ጉዳይ አጀንዳ ቁጥር 4 4. የሃይማኖት ጉዳዮች፣ታሪካዊ ቅሬታዎች እና እርቅን የሚመለከቱ ጉዳዮች 4.1.1 በሴኪውላሪዝምና በሃይማኖት ነጻነት መካከል ጤናማ ሚዛን መጠበቅ 4.1.2 የሃይማኖት ነጻነትና ገደቦቹ 4.1.3 አናሳ የተከታይ ቁጥር ያላቸው ሃይማኖት ተቋማት ጥበቃ 4.1.4 ከባህል እና ከሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር የሚጋጩ ድርጊቶች ጉዳይ 4.2 ታሪካዊ ቅሬታዎችና እርቅን የሚመለከቱ ጉዳዮች 4.2.1 ታሪካዊ መገለል እና ልዩ ተጠቃሚነት 4.2.2 የእርቅና እውቅና የመስጠት ሂደት 4.3 በሃይማኖቶች መካከል ስላለው ግንኙነት እና አብሮ መኖርን በተመለከተ 4.3.1 በሃይማኖቶች መካከል ያሉ ውጥረቶችና መፍትሄዎቻቸው 4.3.2 በሃይማኖቶች መካከል የውይይት እና ምክክር ዘዴዎችን ማጠናከር 4.4 ሃይማኖት በህዝብ ህይወት እና ማህበራዊ ግንኙነቶች ውስጥ ያለውን መስተጋብር በተመለከተ 4.4.1 በህዝብ ተቋማት ውስጥ የሃይማኖት ሚና 4.4.2 የሃይማኖት መድረኮች፣ሚዲያና ህዝባዊ ውይይቶች 4.4.3 የሃይማኖት ተቋማት የድምጽ አጠቃቀም እና የህብረተሰብ መብት አጀንዳ ቁጥር 5 5. የተቋማት ግንባታ፣ የህግ የበላይነትና ሰብአዊ መብቶች 5.1 የሰብአዊ መብቶች 5.1.1 ህገ መንግስታዊ እና ህጋዊ ማእቀፍ ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ 5.1.2 በሀገር ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎች መብቶች 5.1.3 አካል ጉዳት፣ተጋላጭና የተገለሉ ቡድኖች መብቶች 5.1.4 የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በግጭት እና በጸጥታ ሁኔታዎች ውስጥ 5.1.5 ለሰብአዊ መብት ጥበቃ ተቋማዊ ማእቀፎች የማጠናከር ጉዳይ 5.1.6 በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ (ዳያስፖራ)። የጥምር ዜግነት መብት እውቅና እና ሌሎች ጉዳዮች 5.2 የህግ የበላይነት 5.2.1 የህግ የበላይነት (ህጋዊነት) 5.2.2 በህግ ፊት እኩልነት 5.2.3 ተጠያቂነት 5.2.4 የፍትህ ተደራሽነት 5.3 የተቋማት ግንባታ 5.3.1 የዲሞክራሲያዊ ተቋማት ገለልተኝነት፣ ነጻነትና ተደራሽነት 5.3.2 የፍትህ ተቋማት ነጻነትና ተጠያቂነት 5.3.3 የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ነጻነት፣ ገለልተኝነትና አደረጃጀት 5.3.4 የሶስቱ የመንግስት አካላት ሚዛን፣ ነጻነት እና ተጠያቂነት 5.3.5 የመገናኛ ብዙሃን ተቋማዊ ገለልተኝነት፣ ነጻነት እና ተጠያቂነት 5.3.6 የሲቪል ማህበራት ነጻነት፣ ሚናና ተጠያቂነት አጀንዳ ቁጥር 6 6. ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ጉዳዮች 6.1 ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች 6.1.1 የሴቶች ጉዳይ እና ተያይዘው የቀረቡ ጥያቄዎች 6.1.2 የሀብት አስተዳደር እና ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል 6.1.3 የመሬት ይዞታና ባለቤትነት 6.1.4. የህዝብ ቆጠራ ውክልና እና አካታች አስተዳደር 6.1.5 ማህበራዊ አገልግሎቶች (ጤና፣ ትምህርትና የኑሮ ደረጃ) 6.1.6 የሰራተኛ መብቶች እና ፍትሀዊ የስራ ሁኔታ 6.1.7 ዘላቂ ልማትና የአካባቢ ጥበቃ። 6.1.8 የተፈጥሮ ሀብት መብቶችና ጥቅም መጋራት 6.1.9 አካታች ኢኮኖሚ፣ኢንቨስትመንት እና ምርታማነት 6.1.10 ማህበራዊ ደህንነትና የስራ እድል 6.2. የአርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ጉዳይ 6.2.1 የአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ተሳትፎና እኩልነት ተጠቃሚነትን የማሳደግ ጉዳይ 6.2.2 የግብርና ግብአቶች ወቅታዊና ፍትሀዊ ተደራሽነትን በተመለከተ። 6.2.3 የህገ መንግስቱ አንቀጽ 40 ንኡስ አንቀጽ 5ና አንቀጽ 41 ንኡስ አንቀጽ 8 ላይ የተጠቀሰውን 'ዘላን' የሚለውን ስያሜ ማስተካከል 6.2.4 ነጻ የገበያ እድልና የገበያ ትስስር መፍጠር 6.2.5 የአርሶ አደርና አርብቶ አደር ማህበረሰቦች የጋራ መልማትና ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ 6.2.6 የአርብቶ አደሮች የኑሮ ዘይቤያቸውን ያማከለ የልማት ፖሊሲ አጀንዳ ቁጥር 7 7. ሙስና እና መልካም አስተዳደር 7.1 የመልካም አስተዳደር ችግር እና የሙስና ጉዳዮች። 7.2 የጸረ-ሙስና ስርአት ግንባታ 7.3 የመልካም አስተዳደር ስርአት ግንባታ 7.4 ፍትሀዊ ፓብሊክ ሰርቪስ 7.4.1ፍትሀዊና አካታች ፓብሊክ ሰርቪስ 7.4.2 በብቃት ላይ የተመሰረተ የሰው ሀብት አመዳደብ እና ቅጥር አጀንዳ ቁጥር 8 8. ሰላም ግንባታ 8.1የግጭት መንስኤዎች እና አፈታት መንገዶች ግጭቶችንና መሳሪያ ያነሱ አካላትን በሚመለከቱ 8.3 የዘላቂ ሰላም መሰረቶች 8.4 ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎች እውቅና፣ ማጠናከር እና ዘመናዊ ውህደት 8.4.1 ባህላዊ እውቅና እና ህጋዊ ማእቀፍ 8.4.2 የእርቅና ይቅርታ ጉዳይ 8.4.3 የተኩስ አቁም እና የሰላም ስምምነቶች 8.4.4 የሽግግር ፍትህ 8.5. ሃይማኖት ተቋማት ሚና በሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ/ም
461
20
+1
No text...
422