en
Feedback
Ethiopian Business Network

Ethiopian Business Network

Open in Telegram

የኢትዮጵያ ብቸኛ የስራ ፈጠራ መድረክ! ማንኛውንም ፕሮጀክት፣ ሃሳብ ለህዝብ በማድረስ አዳዲስ ድርጅቶችን ለማቋቋም የነፃ እገዛ እናደርጋለን! ያነጋግሩን!

Show more
4 543
Subscribers
-124 hours
-127 days
-430 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '26
June '26
+85
in 0 channels
May '26
+62
in 0 channels
Get PRO
April '26
+46
in 0 channels
Get PRO
March '26
+31
in 0 channels
Get PRO
February '26
+14
in 0 channels
Get PRO
January '26
+18
in 0 channels
Get PRO
December '25
+15
in 0 channels
Get PRO
November '25
+20
in 0 channels
Get PRO
October '25
+141
in 0 channels
Get PRO
September '25
+21
in 0 channels
Get PRO
August '25
+155
in 0 channels
Get PRO
July '25
+28
in 0 channels
Get PRO
June '25
+31
in 0 channels
Get PRO
May '25
+28
in 0 channels
Get PRO
April '25
+22
in 0 channels
Get PRO
March '25
+47
in 0 channels
Get PRO
February '25
+90
in 0 channels
Get PRO
January '25
+58
in 0 channels
Get PRO
December '24
+49
in 0 channels
Get PRO
November '24
+312
in 0 channels
Get PRO
October '24
+33
in 0 channels
Get PRO
September '24
+19
in 0 channels
Get PRO
August '24
+44
in 0 channels
Get PRO
July '24
+36
in 0 channels
Get PRO
June '24
+35
in 0 channels
Get PRO
May '24
+21
in 0 channels
Get PRO
April '24
+14
in 0 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+40
in 0 channels
Get PRO
January '24
+11
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+21
in 0 channels
Get PRO
October '23
+18
in 0 channels
Get PRO
September '23
+21
in 0 channels
Get PRO
August '23
+13
in 0 channels
Get PRO
July '23
+34
in 0 channels
Get PRO
June '23
+16
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+47
in 0 channels
Get PRO
March '23
+155
in 0 channels
Get PRO
February '23
+2 484
in 0 channels
Get PRO
January '23
+6 408
in 0 channels
Get PRO
December '22
+96
in 0 channels
Get PRO
November '22
+66
in 0 channels
Get PRO
October '22
+82
in 0 channels
Get PRO
September '22
+78
in 0 channels
Get PRO
August '22
+115
in 0 channels
Get PRO
July '22
+37
in 0 channels
Get PRO
June '22
+65
in 0 channels
Get PRO
May '22
+554
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
30 June+3
29 June+3
28 June+2
27 June0
26 June+1
25 June+2
24 June+3
23 June+2
22 June+1
21 June+6
20 June+3
19 June+4
18 June+5
17 June+4
16 June+1
15 June+1
14 June+1
13 June+1
12 June+4
11 June+3
10 June+6
09 June+8
08 June+6
07 June+3
06 June+2
05 June+1
04 June+2
03 June+3
02 June+3
01 June+1
Channel Posts
ዱባይ ለኢትዮጵያውያን ማስጠንቀቂያ‼️ የዱባይ ፖሊስ በኢትዮጵያውያን ላይ የመጨረሻ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼️ ​ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዲጂታል መድረኮች በሚያደርጓቸው እን
ዱባይ ለኢትዮጵያውያን ማስጠንቀቂያ‼️ የዱባይ ፖሊስ በኢትዮጵያውያን ላይ የመጨረሻ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼️ ​ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዲጂታል መድረኮች በሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች ላይ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የዱባይ ፖሊስ እና የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። ይህ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው በትውልድ ኢትዮጵያውያን መካከል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እየተደረጉ ያሉ አንዳንድ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ለመከላከል ነው። ​የዱባይ ፖሊስ እና የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት በጋራ ባዘጋጁት መድረክ እንደተገለጸው፣ በአረብ ኤምሬቶች የሳይበር ወንጀል ህግ መሰረት የሚከተሉት ድርጊቶች ከፍተኛ ቅጣት እንደሚያስከትሉ ተገልጿል፦ 📌 ​የጥላቻ ንግግር: በማህበረሰቡ መካከል መከፋፈልን፣ ጥላቻን እና ንቀትን የሚያንጸባርቁ የብሄር ፖለቲካ ቅስቀሳዎችን ሶሻል ሚዲያ ላይ መለጠፍ። 📌 ​ስድብ እና ስም ማጥፋት: ግለሰቦችን ወይም ተቋማትን በቪዲዮ፣ በጽሁፍ ወይም በኮሜንት መዝለፍ እና ስም ማጥፋት ህግ የተከለከለ ነው። 📌 ​ያለ ፈቃድ መረጃ ማውጣት: የግለሰቦችን ግላዊነት የሚነኩ ምስሎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም መረጃዎችን ያለ ፈቃድ ማሰራጨት በህግ የሚያስቀጣ ነው። 📌 ​የገንዘብ ማሰባሰብ: ያለ መንግስት ፈቃድ በማህበራዊ ሚዲያ በኩል በስምምነት ገንዘብ ማሰባሰብ በኢምሬትስ ህግ የተከለከለ ነው።

2
ሥራ-ፈት የሚያበዛ መመሪያ ሊስተካከል ይገባል! በየሰፈሩና መንደሩ ያሉ የንግድ ቤቶችና ሱቆች እየጠፉ ነው። አትክልት ቤት ስትሄድ ተዘግቷል፣ ሱቅ ተዘግቷል፣ ስጋ ቤት ተዘግቷል። አሃ! ምቾት ነሳችሁን
ሥራ-ፈት የሚያበዛ መመሪያ ሊስተካከል ይገባል! በየሰፈሩና መንደሩ ያሉ የንግድ ቤቶችና ሱቆች እየጠፉ ነው። አትክልት ቤት ስትሄድ ተዘግቷል፣ ሱቅ ተዘግቷል፣ ስጋ ቤት ተዘግቷል። አሃ! ምቾት ነሳችሁን እኮ? አንዲት ዕቃ ፍለጋ ሩቅ እየተጓዝን ነው። ለትንሽ ለትልቁ ሩቅ መጓዝ ልክ አይደለም። ⛔መኖሪያ ቤት መነገጃ አይደለም፤ 🚫ያላለቀ ቤት ለንግድ አይከራይም፤ ለካስ የሱቆች መጥፋት ምክንያቶች የላይኞቹ መመሪያዎች ናቸው። መነገድ የፈለገ የመኖሪያ ቤቶችን አገልግሎት ወደ ንግድ ቤት ቀይሩ ይላሉ። የቅያሬው ዋጋ ቀላል አይደለም። ሚሊዮኖች ይጠይቃል። ያንን መቀየር ነገም ችግር አለው። ቤቱ ሲሸጥ 15% Capital Gain Tax ያስከፍላል። ህዝቡም ይህንን አልፈልግም ብሎ ለንግድ ቤት ያከራያቸውን ነጋዴዎች ከቤቱ እያስወጣ ነው። ችግር መጺዑ ማለት ነው። የንግድ ፈቃድ እድሳት ላይ ሥራ የሚያቆም ብዙ ነው። ተዘጋጅ! ስማ! ስማ! ንግድ ስታስቆም ሥራ-ፈት እያበዛህ ነው። ማህበረሰቡም እየተቸገረ ነው። ከመኖሪያ ቤት ላይ 30% ድረስ ለንግድ ቤት ማከራየት ይቻላል የተባለው ቀረ እንዴ? ያ የተፈቀደው እስከ ግንቦት 30 ብቻ ነበር? ሥራ-ፈት የሚያበዛ መመሪያ ሊስተካከል ይገባል።
360
3
Abay Bank has become the fifth company to list on Ethiopia’s Securities Exchange, marking another milestone in the country’s
Abay Bank has become the fifth company to list on Ethiopia’s Securities Exchange, marking another milestone in the country’s financial reforms. The listing strengthens market liquidity and transparency without raising new capital. More banks are expected to join as Ethiopia expands its young stock market. The ESX aims to grow to 50 listed companies by 2030, boosting long-term investment.
386
4
100 ሺህ የኤሌክትሪክ መኪናዎች እና የኢንሹራንስ ዘርፉ አዲሱ ቀውስ ​ በኢትዮጵያ የነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ የተጣለውን ገደብ ተከትሎ ወደ 100,000 የሚጠጉ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EVs) ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ የጥገና ወጪያቸው ግን የሀገር ውስጥ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን ከባድ ፈተና ውስጥ ጥሏል። የኢቪ መኪናዎች መበራከት በነዳጅ ዘመን መመሪያዎች ለሚመራው የኢንሹራንስ ዘርፍ አዲስ ቀውስ ፈጥሯል። ​የኢቪ መኪናዎች ዋነኛ የቴክኒክ ስጋት እስከ 50 በመቶ የሚሆነውን የተሽከርካሪውን አጠቃላይ ዋጋ የሚይዘው ባትሪ ነው። በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ ልዩ የባትሪ ጥገና መሠረተ-ልማት እና ባለሙያ ባለመኖሩ ምክንያት፣ በትናንሽ አደጋዎች እንኳ ባትሪው ሲጎዳ መኪናው ሙሉ በሙሉ እንደወደመ እንዲቆጠር እያደረገ ነው። ​ይህንን ከፍተኛ ስጋት ለመቀነስ ኢንሹራንሶች አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ እያደረጉ ይገኛሉ፦ ​የተጠቃሚ ድርሻ ማሳደግ፦ የኢቪ ባለቤቶች ከአደጋ በኋላ የሚከፍሉትን የወጪ ድርሻ (claim expense) ከነባሩ 10 በመቶ ወደ 15 በመቶ አሳድገዋል። ​የባትሪ ወጪ ተጋሪነት፦ ተሽከርካሪው ሙሉ በሙሉ ጠፍቷል በሚባልበት ጊዜ የባትሪውን መተኪያ ወጪ ከ25 እስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ባለቤቱ እራሱ እንዲሸፍን እያስገደዱ ነው። ​ከዚህ በተጨማሪ በሀገሪቱ ያለው የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የስፔር ፓርትስ አቅርቦት እጥረት የኢንሹራንስ ክፍያ ይገባኛል ጥያቄ (claims) ሂደቱን እጅግ አወሳስቦታል። በዚህም ምክንያት የላቁ የኢቪ ሞዴሎች ይፋዊ ወኪል (dealer) የሌላቸው ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኮንትሮባንድ ወይም በደንበኞች የግል ጥረት በሚገቡ እቃዎች ላይ ጥገኞች ሆነዋል። ​የሞተር ኢንሹራንስ ከሀገር ውስጥ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ 36 ቢሊዮን ብር ጠቅላላ ገቢ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የሚሸፍን እና ከተከፈሉ የጉዳት ካሳዎች 54 በመቶውን የሚይዝ በመሆኑ፣ ይህ አዲሱ የኢቪ ቀውስ በዘርፉ ላይ ከፍተኛ የገንዘብ ጫና እየፈጠረ ይገኛል። ምንጭ: አዲስ ፎርቹን
469
5
No text...
423
6
ለአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ያለፉት ምርጥ 32 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 9ኙ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን? #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #Afr
ለአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ያለፉት ምርጥ 32 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 9ኙ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን? #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #AfricansAtWorldCup #Football
472
7
መነሃሪያውን ጭምር ቆፈሩት‼ በአዶላ ከተማ የተቀሰቀሰው ያልተለመደ የወርቅ ፍለጋ ግርግር የከተማዋን እንቅስቃሴ አወከ‼ በኦሮሚያ ክልል አዶላ ከተማ "ወርቅ እና የከበሩ ድንጋዮች በስፋት ተገኝተዋል"
መነሃሪያውን ጭምር ቆፈሩት‼ በአዶላ ከተማ የተቀሰቀሰው ያልተለመደ የወርቅ ፍለጋ ግርግር የከተማዋን እንቅስቃሴ አወከ‼ በኦሮሚያ ክልል አዶላ ከተማ "ወርቅ እና የከበሩ ድንጋዮች በስፋት ተገኝተዋል" በሚል የተሰራጨውን ወሬ ተከትሎ፣ ነዋሪው መናኸሪያን ጨምሮ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች ከፍተኛ የቁፋሮ ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል። ህፃናት፣ ወጣቶችና አዛውንቶች በስፋት የተሳተፉበትና በማህበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ የሆነው ይህ ድንገተኛ የማዕድን ፍለጋ፤ አንዳንዶች ያገኟቸውን የሚያንፀባርቁ ድንጋዮች ሲያሳዩ መታዘብ የተቻለ ሲሆን፣ ግርግሩ በከተማዋ መደበኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል።
509
8
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ መጠሪያ :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:-  አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች    ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ 👇👇👇👇 @Danimakh መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
535
9
ሐገራዊ ጥያቄ ?
531
10
🛑 አዲስ የጨረታ ማስታወቂያ! 🚗💻 የኢንሹራንስ ኩባንያ ያወጣው የተሽከርካሪዎች፣ የመለዋወጫዎች እና የቢሮ ዕቃዎች ጨረታ። ✅ መኪኖች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች እና ሌሎችም! 🗓 የመጨረሻ ቀን:
🛑 አዲስ የጨረታ ማስታወቂያ! 🚗💻 የኢንሹራንስ ኩባንያ ያወጣው የተሽከርካሪዎች፣ የመለዋወጫዎች እና የቢሮ ዕቃዎች ጨረታ። ✅ መኪኖች፣ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች እና ሌሎችም! 🗓 የመጨረሻ ቀን: ሰኔ 29፣ 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት። 🆔 761132 📍 ጉብኝት: ንብረቶቹን ቃሊቲ ሪከቨሪ ግቢ መመልከት ይቻላል። ​ዝርዝር መረጃውን ለማግኘት እና ለመመዝገብ፡ 🌐 waliatender.com #tenderጨረታ #waliatender #Auction
557
11
ጥይት ወደውጪ መላክ ተጀመረ‼️ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ጥይት በመሸጥ የውጪ ምንዛሬ እየተገኘ መሆኑ ተዘገበ። ከወራት በፊት በአገር ውስጥ ጥይት ማምረት መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ገልፀው ነበር፡፡ መከላከያ ሰራዊት ትናንት ባጋራው መረጃ በአገር ውስጥ የሚመረተው ጥይት የውጪ ምንዛሬ እያስገኘ መሆኑን ገልጧል፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ በያዘችው የለውጥ ጉዞ የጸጥታ መዋቅሯን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለማደራጀት እና ወታደራዊ ቁሶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን ለመገንባት የሚያስችል ታሪካዊ እርምጃ ወስዳለች›› የሚለው ሰራዊቱ፤ ይህ አካሄድ ሀገሪቱ በወታደራዊ አቅም ረገድ የነበራትን የውጭ ጥገኝነት በመቀነስ የራሷን የጸጥታ ፍላጎት በራሷ አቅም የምትፈታበትን አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል ብሏል። በዚህ ረገድ መንግሥት ድሮን ቴክኖሎጂን በሀገር ውስጥ የማልማት እና የመገጣጠም ሥራን በስፋት እየተገበረ ይገኛል።  የድሮን ማዕከላት መቋቋም እና በሥራ ላይ መዋል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የአየር ክልሉን በአስተማማኝ ሁኔታ በመቆጣጠር እና የጸጥታ ስጋቶችን በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በታገዘ መንገድ ፈጣን ምላሽ እንዲሰጥ አስችሎታል ብሏል። የኢትዮጵያ መከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ለቀላል እና ለከባድ የጦር መሣሪያዎች የሚያስፈልጉ ጥይቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት መጀመራቸው ሌላው ትልቅ ስኬት ነው ያለም ሲሆን፤ ‹‹ይህም በድንገተኛ የጸጥታ ተግዳሮቶች ጊዜ የጦር መሣሪያ እና ጥይት አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም ዋስትና ከመስጠቱም በላይ፣ ለውጭ ግዥ ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ለማዳን አግዟል፤ ከዚያም አልፎ ሀገር ውስጥ የተመረተውን ጥይት ወደ ጎረቤት ሀገራት በመላክ የውጭ ምንዛሬ ማስገኘት ተጀምሯል›› በማለት አብራርቷል፡፡
458
12
No text...
454
13
ሰበር:-በአንድ ጁስ ምክንያት 200 ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ‼ በአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ መፀር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከአካባቢ ሱቅ የተገዛን ኦሬንጅ ጁስ የጠጡና ያሸተቱ ቁጥራቸው ወደ 20+6
ሰበር:-በአንድ ጁስ ምክንያት 200 ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ‼ በአሪ ዞን ደቡብ አሪ ወረዳ መፀር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከአካባቢ ሱቅ የተገዛን ኦሬንጅ ጁስ የጠጡና ያሸተቱ ቁጥራቸው ወደ 200 የሚጠጉ ተማሪዎች ራሳቸውን ስተው ወድቀዋል። በደቡብ አሪ ወረዳ ሜፀር ትምህርት ቤት በደረሰው ይህንን ድንገተኛ የጤና መታወክ ዙሪያ የጋዘር መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አስቸኳይ መግለጫ ሰጥቷል። 📌ራሳቸውን ስተውና ሲያስመልሳቸው የነበሩ ወደ 200 የሚጠጉ ተማሪዎች የድንገተኛ ህክምና እርዳታ የተደረገላቸው ሲሆን፣ እስካሁን የህይወት ማጣት አደጋ አልገጠመም። አብዛኞቹ በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ አንዲት ፅኑ ታካሚ ተማሪ ለተሻለ ክትትል ወደ ጂንካ ሆስፒታል ተልካለች ። 📌 የህመሙ መነሻ ምክንያት ከጁስ ዱቄቱ ወይም ከሌላ ነገር ጋር የተያያዘ መሆኑን ለማረጋገጥ የላብራቶሪ ምርመራ እየተካሄደ ነው። 📌 ማህበረሰቡ ሳይደናገጥ እንዲረጋጋ የጠየቀው ሆስፒታሉ፣ በማህበራዊ ሚዲያ በሚናፈሱ የሀሰት ወሬዎች እንዳይመራ አሳስቧል። ሆን ብለው የሀሰት ወሬ በሚያሰራጩ አካላት ላይም ጥብቅ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቋል።
569
14
‎የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ‎#ብዛት 46 ሰው ‎#ሀዋሳ ቅርንጫፍ/ESC ‎+1
‎የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ‎#ብዛት 46 ሰው ‎#ሀዋሳ ቅርንጫፍ/ESC ‎
450
15
አዲስ የቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ሊተገበር ነው‼ በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ፍትሃዊ፣ ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመወሰን ተዘጋጅቷል የተባለው የዋጋ መተመኛ ጥናት
አዲስ የቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ሊተገበር ነው‼ በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ፍትሃዊ፣ ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመወሰን ተዘጋጅቷል የተባለው የዋጋ መተመኛ ጥናት  በ2019 በጀት ዓመት ተግባር ላይ ይውላል ነው የተባለው። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ  "ጥናቱ በቤት ኪራይ ገበያ ውስጥ የተስፋፉ ሕገ-ወጥ አሰራሮችን ለመግታትና የውል ማደስ ሂደትን ግልጽ ለማድረግ ያግዛል"ብሏል። አሰራሩ በአንድ በኩል የአከራዮችን ገቢ ከወቅታዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ ጋር የሚያጣጥም ሲሆን፣ በሌላ በኩል ተከራዮች ከገቢያቸው ጋር የተመጣጠነ ክፍያ እንዲከፍሉ በማድረግ የደላሎችን አላግባብ ጣልቃ ገብነት ለመቀነስ እንደሚረዳ ተገልጿል።
490
16
ጄኔራል ባጫ ደበሌ የአፍሪካ ህብረት የህወሓትን እርምጃ እንዲያወግዝ ጠየቁ‼️ በቅርቡ ጊዜያዊ አስተዳደሩን በማፍረስ ወደ ፕሬዝዳንትነት የተመለሱት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ አሳሳቢ የተባለ አዋጅ
ጄኔራል ባጫ ደበሌ የአፍሪካ ህብረት የህወሓትን እርምጃ እንዲያወግዝ ጠየቁ‼️ በቅርቡ ጊዜያዊ አስተዳደሩን በማፍረስ ወደ ፕሬዝዳንትነት የተመለሱት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ አሳሳቢ የተባለ አዋጅ በመላ ክልሉ ማወጃቸው ይታወሳል። ይህንኑ አዋጅ መመልከታቸውን የገለጹት በናይሮቢ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ፤ “የክተት አዋጅ እና የግዳጅ ምልመላ” በሚል ርዕስ ባሰፈሩት ጽሁፍ፣ የአዋጁ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ለጠቅላላ ጦርነት መቀስቀስ እንደሆነ አመልክተዋል። ከዚህ ጦርነት ቀስቃሽ እንቅስቃሴ በስተጀርባ የራስን ጦር እንደገና ማጠናከር እና ታጣቂዎችን እንደ "ቅጥረኛ ተዋጊ" ወደ ጎረቤት ሀገር ሱዳን ግጭት መላክ የሚሉ ግቦች እንዳሉ የገለጹት ጄኔራል ባጫ፤ የአፍሪካ ህብረት ይህን የህወሓት ድርጊት በአደባባይ እንዲያወግዝ ጠይቀዋል። በተጨማሪም ህብረቱ ይህ አዋጅ በአስቸኳይ እንዲሰረዝ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመለስና የፖለቲካ ሂደቶች እንዲቀጥሉ ግፊት እንዲያደርግ አምባሳደሩ አሳስበዋል። ሊፈጠር የሚችለውን አላስፈላጊ ቀውስ ለመከላከልም የአፍሪካ ህብረት አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል።
442
17
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ መጠሪያ :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ 👇👇👇👇 @Danimakh መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
430
18
የስራ ማስታወቂያ ---------//--------- 👉 የስራ መደቡ ስም :- ጉዳይ አስፈፃሚ 👉 የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ 👉 ብዛት :- አንድ 👉 የቅጥር ሁኔታ :- በጊዜያዊነት 👉 ደመወዝ :- በስምምነት 👉 ፃታ :- ማንኛውም (ሴት ብትሆን ይመረጣል) ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ከታች የተያያዘው የቴሌግራም Username ላይ @Danimakh ላይ መታወቂያችሁን ብቻ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ!
258
19
በአራብሳ እና ጀሞን በመሳሰሉ ሰፋፊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚገኙባቸው አከባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የኪራይ ዋጋ ጭማሪ መታየቱ ተሰምቷል፡፡ የቤት ኪራይ ጭማሪው በተለይም ከሁለት ወራት ወዲህ በከፍተኛ መጠ
በአራብሳ እና ጀሞን በመሳሰሉ ሰፋፊ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሚገኙባቸው አከባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የኪራይ ዋጋ ጭማሪ መታየቱ ተሰምቷል፡፡ የቤት ኪራይ ጭማሪው በተለይም ከሁለት ወራት ወዲህ በከፍተኛ መጠን ማሻቀቡን ነው ለማወቅ የተቻለው፡፡ በአያት ኮንዶሚኒየም ከ20 እስከ 22 ሺሕ ብር ኪራይ ይከፈልበት የነበረው ባለ ሁለት ክፍል መኝታ ቤት ወደ 30 ሺሕ ብርና ከዚያ በላይ ያሻቀበ ሲኾን፣ እስከ 15 ሺሕ ብር ይከፈልበት የነበረው ባለ አንድ ክፍል መኝታ ቤት ደሞ እስከ 25 ሺሕ ብር መድረሱን እንዲሁም 'ስቱዲዮ' ተብሎ የሚጠራው አንድ ወጥ የመኖሪያ ክፍል ከ10 ሺሕ ብር ወደ 16 ሺሕ ብር ገደማ ማሻቀቡን የዋዜማ ሬዲዮ ዘገባ ጠቁሟል፡፡ በገላን፣ ቦሌ አራብሳ እና ጀሞ በሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ በተመሳሳይ አከራዮች ከፍተኛ የኪራይ ጭማሪ ማድረጋቸውም ተሰምቷል። የከተማዋ አሥተዳድር በበኩሉ የቤት ኪራይ ጭማሪ እንዳይደረግ አከራዮችን ቀደም ሲል ውል ማስገባቱ አይዘነጋም። ሆኖም በአዲስ አበባ ከተማ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲተገበር የቆየው የቤት ኪራይ ቁጥጥር ውል ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ መቅረቱን ተከትሎ በከተማዋ የመኖሪያ ቤቶች ላይ ከ50 እስከ 100 በመቶ የሚደርስ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየተደረገ ስለመሆኑ ከቀናት በፊት የወጡ ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ ያለፉት ሁለት ዓመታት የቤት ኪራይ ውል በመጪው ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚያበቃ መሆኑን ተከትሎ ጥናት እያስጠና እንዳለ ገልፆ በጥናቱ ውጤት መሠረት አሁን በስራ ላይ ያለው የኪራይ ዋጋ ባለበት የሚቀጥል፣ የሚጨምር ወይም የሚቀንስ ከሆነ ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ተናግሯል።
554
20
በመጨረሻም ፖሊስ እውነቱን አወጣ‼ "ለ31 ሰዎች ሞት ለበርካቶች የአካል ጉዳት ምክንያት የሆነው በኮምቦልቻ (ሀረጎ) አከባቢ የደረሰው የመኪና አደጋ በፍጥነትና በተሽከርካሪው አሮጌነት የተከሰተ መሆኑ
በመጨረሻም ፖሊስ እውነቱን አወጣ‼ "ለ31 ሰዎች ሞት ለበርካቶች የአካል ጉዳት ምክንያት የሆነው በኮምቦልቻ (ሀረጎ) አከባቢ የደረሰው የመኪና አደጋ በፍጥነትና በተሽከርካሪው አሮጌነት የተከሰተ መሆኑን መረጃ አሰባስቤያለሁ።"ፖሊስ የእለት ጥቀቅማቸውን እንጅ የሰው ሞት ግድ የማይሰጣቸው የትራንስፖርት ስምሪት ሰጭዎች ሐረጎ ላይ ለተፈጠረው አደጋ ተጠያቂ ናቸው።ምርመራው እነሱንም ሊያካትት ግድ ይላል።ያለፈው ለቀጣዩ ትምህርት ሊሆን ይገባል።ቪዲዮው ላይ ያለውን መረጃ ስሙት።
466