en
Feedback
Ethiopian Business Network

Ethiopian Business Network

Open in Telegram

የኢትዮጵያ ብቸኛ የስራ ፈጠራ መድረክ! ማንኛውንም ፕሮጀክት፣ ሃሳብ ለህዝብ በማድረስ አዳዲስ ድርጅቶችን ለማቋቋም የነፃ እገዛ እናደርጋለን! ያነጋግሩን!

Show more
4 402
Subscribers
-224 hours
-107 days
-5530 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+9
in 0 channels
August '26
+54
in 1 channels
Get PRO
July '26
+57
in 0 channels
Get PRO
June '26
+85
in 0 channels
Get PRO
May '26
+62
in 0 channels
Get PRO
April '26
+46
in 0 channels
Get PRO
March '26
+31
in 0 channels
Get PRO
February '26
+14
in 0 channels
Get PRO
January '26
+18
in 0 channels
Get PRO
December '25
+15
in 0 channels
Get PRO
November '25
+20
in 0 channels
Get PRO
October '25
+141
in 0 channels
Get PRO
September '25
+21
in 0 channels
Get PRO
August '25
+155
in 0 channels
Get PRO
July '25
+28
in 0 channels
Get PRO
June '25
+31
in 0 channels
Get PRO
May '25
+28
in 0 channels
Get PRO
April '25
+22
in 0 channels
Get PRO
March '25
+47
in 0 channels
Get PRO
February '25
+90
in 0 channels
Get PRO
January '25
+58
in 0 channels
Get PRO
December '24
+49
in 0 channels
Get PRO
November '24
+312
in 0 channels
Get PRO
October '24
+33
in 0 channels
Get PRO
September '24
+19
in 0 channels
Get PRO
August '24
+44
in 0 channels
Get PRO
July '24
+36
in 0 channels
Get PRO
June '24
+35
in 0 channels
Get PRO
May '24
+21
in 0 channels
Get PRO
April '24
+14
in 0 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+40
in 0 channels
Get PRO
January '24
+11
in 0 channels
Get PRO
December '23
+22
in 0 channels
Get PRO
November '23
+21
in 0 channels
Get PRO
October '23
+18
in 0 channels
Get PRO
September '23
+21
in 0 channels
Get PRO
August '23
+13
in 0 channels
Get PRO
July '23
+34
in 0 channels
Get PRO
June '23
+16
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+47
in 0 channels
Get PRO
March '23
+155
in 0 channels
Get PRO
February '23
+2 484
in 0 channels
Get PRO
January '23
+6 408
in 0 channels
Get PRO
December '22
+96
in 0 channels
Get PRO
November '22
+66
in 0 channels
Get PRO
October '22
+82
in 0 channels
Get PRO
September '22
+78
in 0 channels
Get PRO
August '22
+115
in 0 channels
Get PRO
July '22
+37
in 0 channels
Get PRO
June '22
+65
in 0 channels
Get PRO
May '22
+554
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 September0
08 September0
07 September0
06 September+1
05 September+1
04 September+2
03 September+1
02 September+2
01 September+2
Channel Posts
የሚከራይ ትምህርት ቤት አያት አከባቢ 2,000 ካሬ ስፋት 20 መማሪያ ክፍሎች 5 ቢሮዎች 1 አዳራሽ ዋጋ/በወር : 900,000 ብር 0920862433/ 0988108854
+4
የሚከራይ ትምህርት ቤት አያት አከባቢ 2,000 ካሬ ስፋት 20 መማሪያ ክፍሎች 5 ቢሮዎች 1 አዳራሽ            ዋጋ/በወር : 900,000 ብር 0920862433/ 0988108854

2
የደመወዝ ወለል ተስፋ አለው‼️ ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን አሁንም የውትወታ ሥራዬን አላቆምኩም ሲል የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ተናገረ። በኢትዮጵያ ያለው የኑሮ ውድነት በተለይ በቋሚ ደመወዝ ኑሯቸውን ለሚገፉ ተቀጣሪ ሠራተኞች ላይ እየፈጠረ ያለው ጫና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን ኮንፌዴሬሽኑ ተናግሯል። የኑሮ ውድነቱ የሚያድግበት ፍጥነት ሠራተኛው ከሚያገኘው ቋሚ ገቢ ጋር ሊመጣጠን ባለመቻሉ ደመወዝተኛው በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዲያልፍ እያስገደደው ነው ተብሏል። በዚህም ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰንና የግብር ቅናሽ እንዲደረግ ኢሠማኮ የተለያዩ ሥራዎችን ሲሰራ መቆየቱን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ አሰታውሰዋል። የአሰሪና ሠራተኛ አዋጁ ሲሻሻል ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል እንዲወሰን የተደረገው የውትወታ ሥራ መሳካቱን ተናግረው ይሁንና ተግባራዊ እንዲሆን አሁንም እየጠየቅን ነው ሲሉ ያብራራሉ። ሌላኛው በተደጋጋሚ ከሚጠየቁት መካከል የሥራ ግብር እንዲቀነስ የሚለው ይገኝበታል። በዚህም በኩል ኢሠማኮ የተለያዩ ሥራዎችን እንደሰራ ያነሱት ፕሬዝዳንቱ ግብር እንዲቀነስ ከማይፈልጉት መካከል አንዱ IMF ነው ሲሉ ተናግረዋል። ይሁን እና የIMF ኢትዮጵያ ተወካይም ሆነ ዋና የIMF ዳይሬክተርን አግኝተን ለምን ግብር እንዲቀነስ እና ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል መወሰን እንዳለበት ለማስረዳት ሞክረናል ያሉት አቶ ካሳሁን በመጨረሻ መስማማት ላይ መድረሳቸውን ለሸገር ሬዲዬ አስረድተዋል:: አሁን ተስፋ ሰጭ ነገሮች እንዳሉት አክለዋል።
641
3
No text...
565
4
ኤርትራ በሌለችበት ኢትዮጰያና ጎረቤት ሃገራት ስለባህር በር መከሩ‼ 📌ቀይ ባህር፡ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ ሱማሊያ እና የመን በናይሮቢ መከሩ ​እየጨመረ የመጣውን የቀይ ባህር እና ኤደን ባሕረ ሰላጥ የባ
ኤርትራ በሌለችበት ኢትዮጰያና ጎረቤት ሃገራት ስለባህር በር መከሩ‼ 📌ቀይ ባህር፡ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ ሱማሊያ እና የመን በናይሮቢ መከሩ ​እየጨመረ የመጣውን የቀይ ባህር እና ኤደን ባሕረ ሰላጥ የባህር ላይ ስጋት ለመግታት፣ የኢትዮጵያ፣ የጅቡቲ፣ የሱማሊያ እና የየመን የደህንነት ባለስልጣናት በናይሮቢ አህጉራዊ ስብሰባ አካሄዱ። ​UNODC፣ ከአውሮፓ ህብረት፣ ኢንተርፖል፣ IMO እና ኢጋድ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው በዚህ የሁለት ቀን መድረክ፣ ሀገራቱ በጋራ የመረጃ ልውውጥ እና ደህንነት ጥበቃ ላይ መግባባት ላይ ደርሰዋል። ሆኖም የኤርትራ በስብሰባው አለመካተት በጥቅመኞች ዘንድ ጥያቄ አስነስቷል። ​በስብሰባው ላይ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን ካፕቴን ክፍሌ መስፍን እንደገለጹት፣ የወጪና ገቢ ንግዷ በጅቡቲ በኩል የሚከናወነው ኢትዮጵያ፣ የባህር ደህንነት የኢኮኖሚ ህልውናዋ መሰረት ነው። በባህር መስመር ላይ የሚፈጠር መስተጓጎል የትራንስፖርትና ኢንሹራንስ ዋጋን በመጨመር በነጋዴውና በህዝቡ ላይ የኑሮ ጫና እንደሚፈጥር አብራርተዋል።
985
5
#እሁድ ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ #የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት ስራ መደቦች ላይ በቋሚ ቅጥር ሰራተኞችን አወዳድሮ+1
#እሁድ ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ #የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት ስራ መደቦች ላይ በቋሚ ቅጥር ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ 👉ሌሎች የስራ ማስታዎቂያዎችን ለማየት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን በየቀኑ የሚወጡ ስራዎችን በስልክዎ ወይም በኮምፒተርዎ ይከታተሉ 👇👇👇
877
6
"የአንድ መንደር ነዎሪዎች ተጠርገው ሄደዋል!" - ከአደጋው የተረፈ‼️ * በኔፓል የደረሰው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 160 የደረሰ ሲሆን የበርካታ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ደህንነት አሁንም አሳሳቢ
"የአንድ መንደር ነዎሪዎች ተጠርገው ሄደዋል!" - ከአደጋው የተረፈ‼️ * በኔፓል የደረሰው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 160 የደረሰ ሲሆን የበርካታ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ደህንነት አሁንም አሳሳቢ ሆኗል። በሰሜናዊ ኔፓል ራሱዋ በተባለው የተራራማ አካባቢ እ ኤ አ ኦገስት 26 ቀን 2026 በድንገት በተከሰተ የበረዶ እና የዓለት መደርመስ ምክንያት የተነሳው የጎርፍ አደጋ ከፍተኛ የሰው ሕይወት እና የንብረት ጉዳት አድርሷል። የኔፓል ፖሊስ እና የቻይና ቲቤት ባለስልጣናት እስካሁን የ160 ሰዎችን አስከሬን ማግኘታቸውን ያረጋገጡ ሲሆን በርካታ አስከሬኖች በጭቃ እና በፍርስራሾች ውስጥ ተቀብረው በመገኘታቸው የሟቾች ቁጥር የበለጠ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጧል። የኔፓል ቱሪዝም ቦርድ እንደተናገረው በአደጋው ቀጠና 105 የህንድ፣ 54 የአሜሪካ፣ 34 የአውስትራሊያ፣ 33 የእንግሊዝ፣ 24 የካናዳ፣ 19 የማሌዢያ እንዲሁም የሌሎች ሀገራት ዜጎችን ጨምሮ በድምሩ 384 ጎብኚዎች የት እንደገቡ ማወቅ አልተቻለም። አደጋው በማለዳ ወቅት የተከሰተ በመሆኑ እና የቱሪስት ማረፊያዎች እንዲሁም የኮሚዩኒኬሽን መስመሮች ሙሉ በሙሉ በመውደማቸው ከተጓዦቹ ጋር ግንኙነት ማድረግ አልተቻለም።
705
7
አሜሪካ የ200,000 ሰዎችን ቪዛ ልትሰርዝ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በታሪክ ትልቁን የቪዛ ስረዛ እርምጃ ለመውሰድ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ። እርምጃው በንግድ (B1) እና በቱሪዝም (B2)
አሜሪካ የ200,000 ሰዎችን ቪዛ ልትሰርዝ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በታሪክ ትልቁን የቪዛ ስረዛ እርምጃ ለመውሰድ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ። እርምጃው በንግድ (B1) እና በቱሪዝም (B2) ቪዛ ወደ አሜሪካ ገብተው የጥገኝነት ጥያቄ ያቀረቡ ወይም በመጠየቅ ላይ ያሉ እስከ 200,000 የሚደርሱ የውጭ ሀገር ዜጎችን ዓላማ ያደረገ ነው። ​የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሃገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከ2016 እስከ 2026 የተሰጡ ቪዛዎችን ለመሰረዝ ዝግጅቱን አጠናቋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደተናገሩት፣ እርምጃው ለአጭር ጊዜ ጉብኝት መጥተው ቪዛውን ለቋሚ መኖሪያነት የተጠቀሙበትን ለመቆጣጠር ታስቦ የተወሰደ ነው። ​ይህ የቪዛ ስረዛ ሰዎች ወዲያውኑ ከሀገር እንዲወጡ ባያደርግም፣ ህጋዊ የጉዞ ሁኔታቸውን የሚያሳጣ በመሆኑ ከፍተኛ የህግ ክስና ተቃውሞ እንደሚገጥመው ይገመታል። የትራምፕ አስተዳደር ከዚህ ቀደምም በቪዛ አመልካቾች ላይ በርካታ ጠንካራ ገደቦችን ሲጥል መቆየቱ ይታወቃል። AP
810
8
የዘመን አቆጣጠር ተሻሻለ‼ ከዓ.ም👉ኢ.አ የሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ዋና ዋና ውሳኔዎችና ያልተቋጩ አጀንዳዎች ​ለ38 ቀናት ሲካሄድ የቆየውና 400 ምክረ-ሀሳቦች የቀረቡበት ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ
የዘመን አቆጣጠር ተሻሻለ‼ ከዓ.ም👉ኢ.አ የሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ዋና ዋና ውሳኔዎችና ያልተቋጩ አጀንዳዎች ​ለ38 ቀናት ሲካሄድ የቆየውና 400 ምክረ-ሀሳቦች የቀረቡበት ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ መጠናቀቁ ተገለጸ። ከተስማሙባቸውና በልዩነት ከተያዙት መካከል ዋና ዋናዎቹ፦ ​✅ ስምምነት የተደረገባቸው፦ 📌​የዘመን አቆጣጠር፦ «ዓመተ ምህረት (ዓ.ም)» የሚለው ቀርቶ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» እንዲባል፤ «ሒጅራም» እንደ ካላንደር እንዲካተት። 📌​አንቀጽ 39፦ «እስከ መገንጠል» የሚለው ድንጋጌ እንዲሰረዝ። 📌​የስራ ቋንቋ፦ አማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ እና አፋርኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋዎች እንዲሆኑ (ብሔራዊ ቋንቋ ግን ለጊዜው አያስፈልግም ተብሏል)። 📌​ውህድ ማንነት፦ ከሁለት በላይ ብሔሮች የተወለዱ ዜጎች «በውህድ ማንነት» እውቅና እንዲሰጣቸው። ​የመንግስት አወቃቀር፦ «ፌዴራላዊ» ሆኖ እንዲቀጥል። ​❓ በልዩነት የተያዙ (ያልተወሰኑ) 4 ነጥቦች፦ 📌​የአዲስ አበባ ጉዳይ፦ የፌዴራል ተጠሪነቷና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ ከተማነት/መብት ሁኔታ። 📌​የመንግስት ቅርጽ፦ «ፓርላሜንታዊ» ወይስ «ፕሬዚዳንታዊ» ይሁን የሚለው። 📌​ሰንደቅ ዓላማ፦ አሁን ያለው አርማ ይ ቀጥል ወይስ በሌላ ይተካ። 📌​የፌዴሬሽን ምክር ቤት፦ አባላቱ በህዝብ በቀጥታ ይመረጡ ወይስ በክልሎች። ​📌 ኮሚሽኑ በልዩነት የተያዙትን አደራጅቶ ውሳኔ ለሚሰጠው አካል እንደሚያቀርብ አስታውቋል። (ቲክቫህኢትዮጵያ)
799
9
ብቻውን ለተቃውሞ አደባባይ የወጣው ግለሰብ‼ አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 16/2018 የጠቅላይ ሚንስትሩን ስም በመጥቀስ መፈክር ይዞ ብቻውን ለተቃውሞ አደባባይ የወጣው ግለሰብ በፖሊ
ብቻውን ለተቃውሞ አደባባይ የወጣው ግለሰብ‼ አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 16/2018 የጠቅላይ ሚንስትሩን ስም በመጥቀስ መፈክር ይዞ ብቻውን ለተቃውሞ አደባባይ የወጣው ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ግለሰቡ ዛሬ ረፋድ 4:00 ላይ ያዘጋጀውን መፈክር ይዞ ከፍተኛ የህዝብ እንቅስቃሴ ባለበት መሀል መገናኛ ብረት ላይ አስደግፎ እሱ ከጎን ቆሞ ተቃውሞውን ሲያንፀባርቅ እንደነበር የገለፁት የአይን እማኞች ወዲያውኑ በአካባቢው በሚገኙ ፖሊሶች መያዙና ወደ ጣቢያ መወሰዱ አስረድተዋል። በጉዳዩ ላይ እስካሁን ከፖሊስ የተሰጠ ማብራሪያ የለም።ስለሁኔታው ከየካ ሆነ ከቦሌ ክ/ከተሞች ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።
845
10
Ethiopia🇪🇹 has spent $2.2 billion supporting the birr, yet the currency fell 3.2% against the dollar to a record low. Risin
Ethiopia🇪🇹 has spent $2.2 billion supporting the birr, yet the currency fell 3.2% against the dollar to a record low. Rising oil prices, higher import costs and strong demand for dollars are intensifying pressure, while the black-market rate reaches about 180 birr per dollar in Addis Ababa.
968
11
#USA🇺🇸 አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታው የነበረው ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው እንዳይተገበር የከለከለው የፍርድ ቤት እገዳ መነሳቱን ኤቢሲ ኒውስ ዘገበ። በአሜሪካ፣ ቦስተን የሚገኘው የፌዴራ+1
#USA🇺🇸 አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታው የነበረው ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው እንዳይተገበር የከለከለው የፍርድ ቤት እገዳ መነሳቱን ኤቢሲ ኒውስ ዘገበ። በአሜሪካ፣ ቦስተን የሚገኘው የፌዴራል ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ለኢትዮጵያውያን የተሰጠው ጊዜያዊ የጥበቃ ከለላ (TPS) እንዲያቋርጥ መንገድ ከፍቷል። በቦስተን የፌዴራል ዳኛ ብራያን መርፊ ዛሬ የጊዜያዊ ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው ያገደውን የፍርድ ቤት ትዕዛዝ አንስተዋል። በዚህም የአሜሪካ የሆምላንድ ሴኪዩሪቲ (DHS) የኢትዮጵያውያን የTPS ጥበቃን ለማቋረጥ ሊወስድ የነበረውን እርምጃ ማስቀጠል ይችላል። ውሳኔው በአሜሪካ ከ5,000 በላይ ኢትዮጵያውያንን የሚነካ ሲሆን TPS በአሜሪካ በሕጋዊ መንገድ እንዲኖሩና እንዲሰሩ እንዲሁም ከአገር መባረር ጥበቃ ይሰጣቸው ነበር። ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያውያን የተሰጠው ጊዜያዊ የህግ ከለላ (TPS) " በኢትዮጵያ አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋት ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ አይደለም " በሚል ነበር ፍርድ ቤት ከለላው እንዳይነሳ በጊዜያዊነት ያገደው። አሁን በአሜሪካ ቦስተን የሚገኘው የፌዴራል ፍርድ ቤት ይህንን ከለላ አንስቷል። ከውሳኔው ጋር ተያይዞ አንዳንድ የሕግ ክርክሮች አሁንም በፍርድ ቤት ሊቀጥሉ እንደሚችሉ ተገልጿል። በዚሁ ጉዳይ የከዚህ ቀደም መረጃ ፡ https://t.me/tikvahethiopia/104752?single ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
928
12
የአውሮፓ ህብረት ያወጣው አዲስ ሪፖርት እንደሚያመላክተው፣ ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን ካደረገች በኋላ የስመ-ሀብት (Nominal GDP) ምርቷ በ50 ቢሊዮን ዶላር ቅናሽ አሳይቷል። ይህም ከነበረበት 160 ቢሊዮን ዶላር ወደ 109.1 ቢሊዮን ዶላር ዝቅ ብሏል። ​ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ዕድገቱ በ9.2 በመቶ ይቀጥላል ተብሎ ቢጠበቅም፣ የብር ዋጋ መውረድ የዋጋ ንረቱን እንደገና ወደ 11.7 በመቶ በማናር የብሔራዊ ባንክን የ10 በመቶ ግብ አሰናክሎታል። በዚህ ምክንያት የነዳጅ እና የፋብሪካ ምርቶች ዋጋ ጨምሯል። ​በተጨማሪም የዕዳ ክፍያ ጫና የመንግስትን በጀት 43 በመቶ በመያዙ ምክንያት በካፒታል ኢንቨስትመንት ላይ ተፅዕኖ አሳድሯል። አሁን ላይ ኬንያ በስመ-ሀብት መጠን ኢትዮጵያን ብልጣ ብትገኝም፣ ኢትዮጵያ እስከ 2028 ዓ.ም ድረስ ቀደሞ የነበረውን የኢኮኖሚ ደረጃዋን እንደምትመልስ እና የክብረ ወሰን ቦታዋን እንደምትረከብ ተገምቷል። ምንጭ: ዘ ሪፖርተር
886
13
በአዲስ አበባ ቤት ለመግዛት ቢያንስ 150 ሺህ ዶላር የሚያስፈልገው አዲስ መመሪያ ይፋ ሆነ #ethiopianservice *የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የውጭ አገር ዜጎች (ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ሳይጨምር) በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት መሆን የሚችሉበትን ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ ይፋ አድርጓል። ይህ መመሪያ መንግሥት የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግና የሪል እስቴት ዘርፉን ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ያሳለፈውን አዋጅ ቁጥር 1388/2025 ተፈጻሚ ለማድረግ የወጣ ነው። በመመሪያው መሠረት የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ ቤት ለመግዛት በሕጋዊ የባንክ መስመር ሊያቀርቡት የሚገባው ዝቅተኛ የውጭ ምንዛሬ መጠን እንደ የአካባቢው የተደለደለ ሲሆን፣ ዝርዝር ሁኔታው እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የውጭ ምንዛሬ መስፈርቶች እና የጂኦግራፊያዊ ክፍፍል አዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ፦ የውጭ ዜጎች ቤት ለመግዛት ቢያንስ 150,000 የአሜሪካ ዶላር (ወይም በተመጣጣኝ የውጭ ምንዛሬ) በሕጋዊ የባንክ መስመር ማቅረብ ይኖርባቸዋል። 👉የክልል ከተሞች እና ድሬዳዋ፦ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ትግራይ፣ ሲዳማ፣ ማዕከላዊና ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ እና ድሬዳዋ ዝቅተኛው የገንዘብ መጠን 120,000 ዶላር ሆኖ ተገድቧል። 👉ታዳጊ ክልሎች፦ በአፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የመኖሪያ ቤት ለመግዛት ቢያንስ 100,000 ዶላር ያስፈልጋል።(ማሳሰቢያ፦ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፈቃድ ያላቸው ባለሀብቶች ይህ የገንዘብ ገደብ አይመለከታቸውም)። የባለቤትነት ገደቦች እና ቅድመ-ሁኔታዎች መመሪያው በንብረት ባለቤትነት ላይ ጥብቅ ቁጥጥሮችን የደነገገ ሲሆን፣ አንድ የውጭ ዜጋ ሊኖረው የሚችለው አንድ የመኖሪያ ቤት ብቻ መሆኑን ይገልጻል። 👉በተጨማሪም፦በመንግሥት ድጎማ በተገነቡ የጋራ መኖሪያ (ኮንዶሚኒየም) ቤቶች ላይ ግዢ መፈጸም በፍጹም አይፈቀድም።ገዢው የጸና ፓስፖርት፣ የወንጀል ነጻ ማስረጃ (የፖሊስ ሪፖርት)፣ እንዲሁም ከሀገር ሰላም፣ ደህንነት እና ማኅበረሰብ ሞራል ጋር የተያያዙ ገደቦች የሌሉበት መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነድ ማቅረብ ይኖርበታል። "Principle of Reciprocity"፦ የገዢው ሀገር ዜግነት ለኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ የመኖሪያ ቤት ባለቤትነት መብት የሚፈቅድ መሆን አለበት። የፋይናንስ እና የጥቅማጥቅም ድንጋጌዎችቤት የሚገዙ የውጭ ዜጎች ከሀገር ውስጥ የፋይናንስ ተቋማት (ባንኮች) ብድር መውሰድ አይችሉም። ይሁን እንጂ መመሪያው የሚከተሉትን ማበረታቻዎችና መብቶች ፈቅዷል፦ 👉የቪዛ መብት፦ ቤት የገዙ የውጭ ዜጎች እስከ 5 ዓመት የሚያገለግል የብዙ ጊዜ መመላለሻ ቪዛ (Multiple-entry visa) የማግኘት መብት ይኖራቸዋል። 👉ማከራየት እና ንግድ፦ ቤቱን ለሌሎች ግለሰቦች ለመኖሪያነት ማከራየት የሚቻል ሲሆን፣ ለካፌ፣ ለቢሮ ወይም ለሌላ የንግድ አገልግሎት ማዋል ግን የተከለከለ ነው። 👉የገንዘብ ዝውውር (Repatriation)፦ የቤቱ ባለቤቶች ንብረቱን ሲያከራዩ ወይም መልሰው ሲሸጡ የሚያገኙ⚽️ትን ገቢ በውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ ሀገር ማስተላለፍ ይችላሉ። ይህ አዲስ መመሪያ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለመቅረፍ መንግሥት እየወሰዳቸው ካሉት ማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች መካከል አንዱ መሆኑ ይታወቃል። #Ethiopia #AddisAbaba #realestate #EthiopiaEconomy #africa #america #Europa
1 358
14
No text...
1 058
15
5ቱ ለሙስና በከፍተኛ ደረጃ የተጋለጡ የመንግሥት ተቋማት ተለዩ‼ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባካሄደው አዲስ የዳሰሳ ጥናት፣ የመሬትና የገቢዎች ተቋማትን ጨምሮ በርካታ የመንግሥት መሥሪ
5ቱ ለሙስና በከፍተኛ ደረጃ የተጋለጡ የመንግሥት ተቋማት ተለዩ‼ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባካሄደው አዲስ የዳሰሳ ጥናት፣ የመሬትና የገቢዎች ተቋማትን ጨምሮ በርካታ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ ሙስና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ይፋ አደረገ። በጥናቱ መሠረት:- 1.📌የመሬት አስተዳደርና የይዞታ ምዝገባ፣ 2. 📌 የገቢዎችና ታክስ ጽሕፈት ቤቶች፣ 3. 📌የኮንስትራክሽን ፈቃድ ቁጥጥር፣ 4. 📌የንግድና ትራንስፖርት ቢሮዎች፣ እንዲሁም 5. 📌የወረዳና የቀበሌ አስተዳደሮች በከፍተኛ ደረጃ ለሙስና የተጋለጡ ተቋማት ተብለው ተለይተዋል።
1 416
16
የመሳሪያ ዲፖ ተያዘ‼️ በሱዳን የሚንቀሳቀሰው የህወሓት አርሚ 70 በሸረሪና ግንባር አከማችቶት የነበረው የመሳሪያ ዲፖ ተያዘ‼️ ከሸረሪና ካምፕ ወጣ ብሎ 'ግዴማ' በተባለች ቦታ መጋዘን ውስጥ እንዲሁ+3
የመሳሪያ ዲፖ ተያዘ‼️ በሱዳን የሚንቀሳቀሰው የህወሓት አርሚ 70 በሸረሪና ግንባር አከማችቶት የነበረው የመሳሪያ ዲፖ ተያዘ‼️ ከሸረሪና ካምፕ ወጣ ብሎ 'ግዴማ' በተባለች ቦታ መጋዘን ውስጥ እንዲሁም ከመሬት በታች በኮንክሪት በተሰራ ግዙፍ ምሽግ ተጠራቅሞ የነበረ ተተኳሽ፣ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ፣ ሮኬት፣ የአጭር እና መካከለኛ ርቀት ሚሳይሎች፣ RPG-7፣ የሳተላይት ስልኮች፣ የሬዲዮ መገናኛ፣ የቅኝት ድሮኖች፣ የመኪና መለዋወጫዎች እና ለጊዜው ምንነታቸውን ለመለየት ያልተቻሉ የጦር መሳሪያዎች ገቢ መደረጋቸውን ምንጮቹ አረጋግጠዋል። እንደ ወታደራዊ ምንጮቹ ገለፃ ከሆነ፤ በትናንትናው እለት ብቻ ከሸረሪና እና ግዴማ ካምፕ 31 ከባድ ተሳቢ ተሽከርካሪዎች ከአርሚ 70 የተማረኩ የተለያዩ ትጥቆችን ወደ ሁመራ እና ዳንሻ ከተማ ተጓጉዘዋል። ለዚህ ዲፖ መገኘት የተማረኩ የአርሚ 70 ታጣቂዎች አስተዋጽኦ አድርገዋል።
1 410
17
እንኳን ደህና መጣችሁ! 🙏
እንኳን ደህና መጣችሁ! 🙏
1 023
18
https://t.me/Bulukoplc
1 080
19
#EthiopianAirlines🇪🇹 ግዙፉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ረጅም ርቀት መጓዝ የሚችሉ አዳዲስ አውሮፕላኖች ግዢ እየተከናወነ መሆኑን አሳውቋል። አየር መንገዱ ወደ አውስትራሊያ በረራ የመጀመር+1
#EthiopianAirlines🇪🇹 ግዙፉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ረጅም ርቀት መጓዝ የሚችሉ አዳዲስ አውሮፕላኖች ግዢ እየተከናወነ መሆኑን አሳውቋል። አየር መንገዱ ወደ አውስትራሊያ በረራ የመጀመር ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለውና ገበያውም እንዳለ መረዳቱን የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል። ነገር ግን አሁን ላይ ወደ አውስትራልያ በረራ ለመጀመር " አውሮፕላን የለንም " ብለዋል። ለዚህም ረጅም ርቀት መጓዝ የሚችሉ አዳዲስ አውሮፕላኖች ግዢ እየተከናወነ መሆኑን ተጠቁሟል። አየር መንገዱ ከጥር 2020 ዓ.ም ጀምሮ ከቦይንግ እና ኤርባስ ኩባንያዎች የሚረከባቸው በርከት ያሉ አዳዲስ አውሮፕላኖች በመኖራቸው ለአውስትራሊያው መስመር በረራ መጀመር ዝግጅት እንደሚደረግ ገልጸዋል። አዲስ አበባ ሃምሌ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
1 085
20
AAU ከ500 በላይ ሰራተኞቹን አሰናበተ‼️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙሉ የራስ-ገዝነት መብቱን ለመተግበር ባደረገው የመዋቅር ማስተካከያ ምክንያት ከ500 በላይ አስተዳደራዊ ሰራተኞች እና 50 መምህ
AAU ከ500 በላይ ሰራተኞቹን አሰናበተ‼️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙሉ የራስ-ገዝነት መብቱን ለመተግበር ባደረገው የመዋቅር ማስተካከያ ምክንያት ከ500 በላይ አስተዳደራዊ ሰራተኞች እና 50 መምህራን ያለ ምደባ ቀርተዋል። ይሁን እንጂ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ማንም ሰራተኛ እንዳልተባረረ ገልጸው፣ የተጎዱት በጡረታ፣ በካሳ ወይም በቅርቡ በሚጀመሩ የንግድ እንቅስቃሴዎች እንደሚካተቱ አረጋግጠዋል። ​ምደባው ለአስተዳደር ሰራተኞች በፈተና፣ ለመምህራን ደግሞ በትምህርት ዝግጅት አግባብነት ላይ ተመስርቶ የተከናወነ ነው። ​በሀገሪቱ ከሚገኙ 46 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የመጀመሪያው ሞዴል የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሪፎርም እርምጃ፣ ቀጣይ ተመሳሳይ እርምጃ ለመውሰድ ለሚዘጋጁት እንደ ጂማ፣ መቐለ፣ ባህር ዳር እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲዎች ትልቅ ማሳያ እንደሚሆን ተገልጿል።
1 013