Ethiopian Business Network
Kanalga Telegram’da o‘tish
የኢትዮጵያ ብቸኛ የስራ ፈጠራ መድረክ! ማንኛውንም ፕሮጀክት፣ ሃሳብ ለህዝብ በማድረስ አዳዲስ ድርጅቶችን ለማቋቋም የነፃ እገዛ እናደርጋለን! ያነጋግሩን!
Ko'proq ko'rsatish4 553
Obunachilar
+324 soatlar
+127 kunlar
-330 kunlar
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Iyun '26
Iyun '26
+69
0 kanalda
May '26
+62
0 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+46
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+31
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+14
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+18
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+15
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+20
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+141
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+21
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+155
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+28
0 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+31
0 kanalda
Get PRO
May '25
+28
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+22
0 kanalda
Get PRO
Mart '25
+47
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+90
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+58
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+49
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+312
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+33
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+19
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+44
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+36
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+35
0 kanalda
Get PRO
May '24
+21
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+14
0 kanalda
Get PRO
Mart '24
+19
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+40
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+11
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+22
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+21
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+18
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+21
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+13
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+34
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+16
0 kanalda
Get PRO
May '23
+23
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+47
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+155
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+2 484
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+6 408
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+96
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+66
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+82
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+78
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+115
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+37
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+65
0 kanalda
Get PRO
May '22
+554
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 22 Iyun | +1 | |||
| 21 Iyun | +6 | |||
| 20 Iyun | +3 | |||
| 19 Iyun | +4 | |||
| 18 Iyun | +5 | |||
| 17 Iyun | +4 | |||
| 16 Iyun | +1 | |||
| 15 Iyun | +1 | |||
| 14 Iyun | +1 | |||
| 13 Iyun | +1 | |||
| 12 Iyun | +4 | |||
| 11 Iyun | +3 | |||
| 10 Iyun | +6 | |||
| 09 Iyun | +8 | |||
| 08 Iyun | +6 | |||
| 07 Iyun | +3 | |||
| 06 Iyun | +2 | |||
| 05 Iyun | +1 | |||
| 04 Iyun | +2 | |||
| 03 Iyun | +3 | |||
| 02 Iyun | +3 | |||
| 01 Iyun | +1 |
Kanal postlari
በ2019 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ብር ይረጋጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለጸ
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ በ2019 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ብር ምንዛሬ ይረጋጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል። በዚህ በጀት ዓመት የብር ዋጋ በ15 በመቶ ቢቀንስም፣ በመጪው ዓመት የ9.8 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚመዘገብ ሚኒስቴሩ ገልጿል። ይህ ከፍተኛ ዕድገት በኢንዱስትሪ (11.6 በመቶ)፣ በአገልግሎት (8.5 በመቶ) እና በግብርና (7.1 በመቶ) ዘርፎች የሚመራ ነው ተብሏል።
በሌላ በኩል በሩቅ ምሥራቅ ግጭትና በነዳጅ ዋጋ መናር ሳቢያ የሀገሪቱ የገቢ ዕቃዎች ወጪ 25.8 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 6 ቢሊዮን ዶላሩ ለነዳጅ ግዢ የሚውል መሆኑ ተጠቁሟል።
መንግሥት የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ለማረጋጋት ባወጣቸው አዳዲስ መመሪያዎች፣ የብሔራዊ ባንክ ጨረታዎችንና የንግድ ባንኮችን ሚና በማጠናከር በሕጋዊና በጥቁር ገበያ መካከል ያለውን የምንዛሬ ልዩነት ወደ 11 በመቶ ማውረድ ተችሏል። በተጨማሪም የሀገሪቱን የውጭ ዕዳ መልሶ ለማዋቀር ድርድሮች እየተደረጉ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
#ካፒታል
| 2 | #ምርጫ2018 : ብልፅግና ፓርቲ ዛሬ ይፋ በተደረገው ውጤት 438 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) መቀመጫዎችን አግኝቷል።
ይህም ፓርቲው መንግሥት መመስረት የሚያስችለው ነው።
በሌላ በኩል ፦
- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) 👉 13 መቀመጫዎች
- የግል ዕጩዎች 👉 8 መቀመጫዎች
- አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 👉 6 መቀመጫዎች
- የአፋር ህዝብ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
- የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ 👉 3 መቀመጫዎች
- አርጎባ አንድነት ጀርበቲ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
- ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ 👉 2 መቀመጫዎች
- ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች
- ጉሙዝ ብሔራዊ ንቅናቄ 👉 1 መቀመጫ
- አዲስ ትውልድ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
- ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 👉 1 መቀመጫ
- የጌዴኦ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
- የወላይታ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ 👉 1 መቀመጫ
- የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) 👉 3 መቀመጫዎች
- የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር 👉 1 መቀመጫ
- ህብረት ለዴሞክራሲና ለነጻነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
- ሶማሌ ፌዴራሊስት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ | 317 |
| 3 | የታመመች ዶሮውን ለማሳከም ወደ ሰው ሆስፒታል የገሰገሰው የ12 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ታዳጊ‼️
በአማራ ክልል ደንበጫ ከተማ የሚኖረው የ12 ዓመቱ ማርቆስ አባየ፥ ውድ ዶሮው በመታመሟ ምክንያት ወደ ደንበጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በመውሰድ የብዙሃኑን ልብ ማርኳል።
ታዳጊው ሆስፒታሉ ለሰዎች ብቻ መሆኑን ባለማወቅ ዶሮዋን አቅፎ ከነርሶች ጋር ሲነጋገር የሚያሳየው ቪዲዮ በቲክቶክ ላይ ከ700 ሺህ በላይ እይታን አግኝቷል።
በወቅቱ በሆስፒታሉ የነበረው ነርስ ኡመር ጫኔ ታዳጊውን ወደ እንስሳት ሕክምና ቢመራውም፥ የማርቆስ ርኅራኄ ግን የአገር ውስጥና የውጭ ሚዲያዎችን ትኩረት ስቧል።
ማርቆስ በክልሉ በነበረው ግጭት ምክንያት ካያቶቹ ተለይቶ ወደ አጎቱ ሲመጣ ዶሮዋ በስጦታ የተሰጠችው ነበረች። ይህን የልጁን መልካምነት የተመለከተ አንድ የአገር ውስጥ የዶሮ እርባታ ኩባንያ ለታዳጊው 100 ዶሮዎችንና የእርባታ ስልጠና እንደሚለግስ አስታውቋል። | 385 |
| 4 | "ሃሮሜ"በኦሮሚያ‼
ይህ ኦሮሚያ ክልል "ሃሮሜ" የተባለ የገጠር የሽግግር ስትራቴጂ ነው ተብሏል።
የልማት መርሃ-ግብሩ ዘመናዊ መሠረተ ልማቶችን (መንገድ፣ ንጹሕ ውሃ፣ ኤሌክትሪክ፣ ባንክ፣ የገበያ ማዕከላትና የግብርና ማሽነሪዎችን) እስከ አርሶ አደሩና አርብቶ አደሩ ደጃፍ የሚያደርስ ነው ተብሏል።ይህ በሌሎች ክልሎችም ሊተገበር የሚገባው ነው። | 453 |
| 5 | ኢትዮጵያ የራሷን ብር በሀገር ውስጥ ልታትም ነው
በየዓመቱ ወደ 100 ሚ. ዶላር ገደማ ይታደጋል
ኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ የነበረባትን የውጭ ሀገራት ጥገኝነት በማቆም፣ እ.ኤ.አ. በ2030 የኢትዮጵያን ብር በሀገር ውስጥ ማተም ለመጀመር ማቀዷን አስታውቃለች። በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሚመራው ይህ አዲስ ንቅናቄ፣ ሀገሪቱ በየዓመቱ ለገንዘብ ማተሚያ የምታወጣውን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚያድን ተገልጿል። በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ የብር ኖቶችን በውጭ ሀገር (በተለይም በእንግሊዝ) ለማሳተም በየዓመቱ ወደ 100 ሚሊዮን ዶላር ገደማ እንደምታወጣ ይታወቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንደገለጹት፣ ይህ ተነሳሽነት ኢትዮጵያ ሰፊ የኢኮኖሚ ራስን የመቻል አቅም ለመገንባት፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነትን ለማጠናከርና በሀገራዊ መገበያያ ገንዘብ መረጋጋት ላይ ያላትን ቁጥጥር ለማሳደግ ከምታደርገው ስትራቴጂካዊ ጉዞ ጋር የተያያዘ ነው። በአሁኑ ጊዜ ከ40 በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሀገራት አሁንም ድረስ የገንዘብ ኖቶቻቸውን ለማተም በአውሮፓ በሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸው ይታወቃል።
#Ethiopia #EthiopianBirr #EconomicSovereignty #SelfReliance #Africa #BreakingNews | 515 |
| 6 | አሜሪካ በህወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እገዳጣለች
በህወሓት ታጣቂዎች እና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መካከል በድጋሚ የተቀሰቀሰው ግጭት የሰሜን ኢትዮጵያን ሰላም ለከፍተኛ አደጋ አጋልጧል።
የ600 ሺህ ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው የሁለቱ አመታት ጦርነት ካበቃ በኋላ፣ ይህ አዲስ ግጭት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለስደትና ለረሃብ ስጋት ዳርጓል።
ይህን ተከትሎ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በችግሩ ላይ እጃቸው ባሉበት የህወሓት አመራሮች እና የቤተሰብ አባሎቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ መጣላቸውን አስታውቀዋል።
ማዕቀቡ በክልሉ የሰላም ሂደቱን የሚያደናቅፉ ሰዎችን ለመቅጣት ያለመ ነው ተብሏል።
አሜሪካ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጎን መቆሟን የገለጸች ሲሆን፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋትን በሚያናጉ አካላት ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን ያሉትን መሳሪያዎች ሁሉ እንደምትጠቀም አስታውቃለች። | 548 |
| 7 | ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ቀነሰ‼️
በአሜሪካና ኢራን መካከል ለወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማስቆምና የሆርሙዝ ሰርጥን ለመክፈት ያለመ ጊዜያዊ ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ ቀንሷል።
እንደ ሮይተርስ ዘገባ የተፈረመው ስምምነት በአቅርቦት ላይ የነበረውን ስጋት በማቃለሉ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በበርሜል 78.66 ዶላር ሆኗል።
በተመሳሳይ ፣ የዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዲየት (WTI) ዋጋም ወርዶ በበርሜል $75.81 ሆኖ ተመዝግቧል። | 529 |
| 8 | ሩቅ አሳቢ - ቅርብ ቀሪ‼አሳዛኝ አጋጣሚ‼
በዚህ ሳምንት በደሴ-ኮምቦልቻ መንገድ ላይ የ31 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ያ አስከፊ የትራፊክ አደጋ መላውን ሀገር በሐዘን ማቁሰሉ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ከአደጋው እና ከሟቾቹ ቁጥር በስተጀርባ እያንዳንዱ ሰው የራሱ የሆነ እጅግ ልብ የሚሰብር፣ ትሕትና የተሞላበት እና ያልተሰማ ጥልቅ ታሪክ አለው። ከእነዚህም መካከል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት እየተዘዋወረ የሚገኘውና የአንዲትን ወጣት እረግፎ የቀረ ታላቅ ተስፋ የሚተርከው መርዶ የብዙዎችን ልብ የነካ እና ማልቀስ እስኪያንሳቸው ድረስ ያስቆጨ ክስተት ሆኗል።
ይህች ወጣት ልጅ ለቤተሰቦቿ የተሻለ ሕይወትን ለመፍጠርና የኑሮ ሸክማቸውን ለማቃለል በማሰብ ወደ አረብ ሀገር ሄዳ በቤት ሠራተኝነት ለመቀጠር ቪዛዋንና የጉዞ ትኬቷን ቆርጣ ጨርሳ ነበር። ለወላጅ እናትና አባቷ የመጨረሻ ስንብት አድርጋ፣ የተሻለ ነገን አልማ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ ሳለች ነው በዚህ አስከፊ አደጋ ሕይወቷ ሊቀጠፍ የቻለው። በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የቅርብ ወዳጆቿ "ነገ ባህር ማዶ ያቀደች ነፍስ ዛሬ ሀገር ላይ ቀረች" በማለት በከባድ ዕንባ የገለጿት ሲሆን፣ ‘ልጄ ሄዳ ሕይወቴን ትቀይርልኛለች’ ብሎ ተስፋ አድርጎ ለሚቃትተው አባቷ እና ለወላጅ እናቷ የሚሆን የጽናናት ቃል ማግኘት እጅግ ከባድ ሆኗል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በደረቅ ቁጥር ደረጃ 31 ሰዎች ተብሎ ቢገለጽም፣ በውስጡ ግን እንደዚች ታዳጊ ወጣት ያሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ የቤተሰብ ተስፋዎች፣ ሕልሞችና ዕቅዶች አብረው የረገፉበት ታላቅ ሐዘን ነው። እያንዳንዱ የአደጋው ሰለባ በስተጀርባው እንዲህ ዓይነት ልብ የሚነካ የሕይወት ውጣ ውረድና ትሕትና የተሞላበት ታሪክ ይዟል። ለሟች ቤተሰቦች መፅናናቱን አብዝቶ ይስጥልን።
(ኢትዮሊድ) | 584 |
| 9 | የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች በአፍሪካውያን አለንጋ እየተቀጡ ነው
#Ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ውስጥ የተቀሰቀሰው የጸረ-ስደተኞች ተቃውሞ እና ሁከት ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትን ያስከተለ ሲሆን፣ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የደቡብ አፍሪካ ግዙፍ ኩባንያዎች ላይም ከፍተኛ የፖለቲካ ጫና እና የማዕቀብ ዛቻ እያሳደረባቸው ይገኛል።
እንደ ኤምቲኤን ፣ ስታንዳርድ ባንክ እና ጎልድ ፊልድስ ያሉ በመላው አፍሪካ ሰፊ የንግድ እንቅስቃሴ ያላቸው የደቡብ አፍሪካ ተቋማት፣ ከሁከቱ ጋር ተያይዞ እየጨመረ የመጣውን ቀውስ ለማስተናገድ ተገደዋል ነው።
በአህጉሪቱ ትልቁ የቴሌኮም ኦፕሬተር ኩባንያ የሆነው ኤምቲኤን ግሩፕ የነገሩን አሳሳቢነት ተከትሎ አንድ ከፍተኛ የስራ ኃላፊውን ወደ ጋና ልኳል። የአህጉሪቱ ትልቁ አበዳሪ የሆነው ስታንዳርድ ባንክ በበኩሉ ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል።
በጋና የታርክዋ የወርቅ ማዕድንን የሚያስተዳድረው ጎልድ ፊልድስ ኩባንያም፣ የጋና ባለሥልጣናት በማዕድን ዘርፉ ላይ የሀገር ውስጥ ተሳትፎ እንዲያድግ ግፊት በማድረጋቸው ምክንያት የፈቃድ ማደስ ሂደቱ ላይ ተጨማሪ የፖለቲካ ጫና ሊያርፍበት እንደሚችል ተሰግቷል።
በሌላ በኩል የደቡብ አፍሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ብቻ 7,400 ህገ-ወጥ ስደተኞችን በቁጥጥር ስር ማዋሉንና በዚህ አመት የተያዙት ስደተኞች ቁጥር ከ40,000 መሻገሩን አስታውቋል።
ይህ በስደተኞች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት በናይጄሪያ እና በጋና ያሉ የሲቪክ ማህበራት እና የመንግስት ባለስልጣናት በደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ እንዲወሰድ እንዲጠይቁ ምክንያት ሆኗል።
የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢያንካ ኦዱሜግዉ-ኦጁክዉ መንግስታቸው በደቡብ አፍሪካ ላይ ሊወስዳቸው የሚችላቸውን እርምጃዎች እያጠና መሆኑን ሲጠቁሙ፣ የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ ደግሞ ጉዳዩ በአፍሪካ ህብረት አጀንዳ ሆኖ እንዲወያይበት ጠይቀዋል።
የኤምቲኤን ዋና ስራ አስፈፃሚ ራልፍ ሙፒታ በሰጡት ቃል፣ ኩባንያው 80% ገቢውን የሚያገኘው ከደቡብ አፍሪካ ውጭ ባሉ የአፍሪካ ሀገራት በተለይም ናይጄሪያና ጋና መሆኑን ጠቅሰው፣ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥተው ከየሀገራቱ መንግስታት ጋር እየተወያዩ መሆኑን ገልጸዋል።
የደቡብ አፍሪካ የፍትህ ሚኒስትር ማማሎኮ ኩባዪ በበኩላቸው በጉዳዩ ዙሪያ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል፣ እየሆነ ያለው ጥቃት “የሀገሪቱን ገጽታ እያበላሸው ነው፤ ይህንን ልንደብቀው አንችልም” ሲሉ የችግሩን አሳሳቢነት አምነዋል።
በያፌት ገ/ህይወት | 650 |
| 10 | Matn yo'q... | 625 |
| 11 | ለ10 በጎች የ90 ቀን (3 ወራት) ማደለብ ፕሮጀክት የቀረቡትን መረጃዎች መነሻ በማድረግ የተሟላ የፋይናንስ እና የቴክኒክ ትንተና ከዚህ በታች ተዘጋጅቷል።
በጎቹ በቀን በአማካይ 700 ግራም የተመጣጠነ መኖ (Concentrate feed) እና የደረቅ ሳር ድብልቅ ያስፈልጋቸዋል ተብሎ ታስቧል።
1. የወጪ ትንተና (Investment & Running Costs)
የወጪ ዓይነቶቹ በቋሚ ኢንቨስትመንት (አንድ ጊዜ የሚወጣ) እና በስራ ማስኬጃ (ለየዙሩ የሚወጣ) ተለይተው ቀርበዋል።
ሀ. ቋሚ ኢንቨስትመንት (Fixed Capital)
✅የቤት መስሪያ፡ 40,000 ብር (ለረጅም ጊዜ የሚያገለግል)
ለ. የስራ ማስኬጃ ወጪ (Operating Cost ለ 1 ዙር)
✅የበጎች መግዢያ፡ 10 በግ × 14,000 ብር = 140,000 ብር
✅የመድኃኒትና ክትባት፡ 20,000 ብር (ለ 10 በግ 20,000 ብር ከፍተኛ ስለሆነ፣ ሙሉ የሕክምና እና የክሊኒክ ወጪን ያጠቃልላል)
የመኖ ወጪ ስሌት፡
⚫️1 በግ በቀን = 0.7 ኪሎግራም መኖ
⚫️10 በግ በቀን = 7 ኪሎግራም
ለ 90 ቀናት ጠቅላላ መኖ = 7 ኪሎግራም×90 ቀን=630 ኪሎግራም (6.3 ኩንታል)
ጠቅላላ የመኖ ዋጋ = 6.3 ኩንታል × 2,500 ብር = 15,750 ብር
2. ጠቅላላ የካፒታል ፍላጎት (Total Budget)
የወጪ ዝርዝር--- መጠን(ብር)--መቶኛ (%)
✅የቤት መስሪያ (ቋሚ)40,000------18.5%
✅የበጎች መግዢያ140,000------------64.9%✅የመኖ ወጪ (6.3 ኩንታል)15,750----7.3%
✅የመድኃኒትና ክትባት-20,000--9.3%
ጠቅላላ ድምር215,750100%
ማሳሰቢያ፡ በመጀመሪያው ዙር ጠቅላላ= 215,750 ብር የሚያስፈልግ ሲሆን፣ ከሁለተኛው ዙር ጀምሮ ግን የቤት መስሪያ ወጪ (40,000 ብር) ስለማይኖር የስራ ማስኬጃ ወጪው ወደ 175,750 ብር ይወርዳል።
3. የትርፍ እና ኪሳራ ግምት (Feasibility & Profitability)
በጎቹ በ90 ቀን ውስጥ ጥሩ ክብደት (በቀን ከ150–200 ግራም) እንዲጨምሩ ከተደረገ፣ በገበያ ወቅት አንዱ በግ በአማካይ 26,000 ብር ይሸጣል ተብሎ ቢገመት፡
ጠቅላላ የሽያጭ ገቢ (Revenue)፦ 10 በግ × 26,000 ብር = 260,000 ብር
የመጀመሪያው ዙር የተጣራ ትርፍ (Net Profit)፦
የሽያጭ ገቢ−ጠቅላላ ወጪ=260,000−215,750=44,250 ብር
ከሁለተኛው ዙር ጀምሮ የሚገኝ ትርፍ፦
የሽያጭ ገቢ−የስራ ማስኬጃ ወጪ=260,000−175,750=84,250 ብር
4. ስኬታማ ለመሆን ሊተገበሩ የሚገቡ ነጥቦች
የበግ አመራረጥ፡ ለመደለብ የሚገቡት በጎች ዕድሜያቸው ከ1–1.5 ዓመት የሆኑ፣ ሰፊ ፍሬምና አጥንት ያላቸው (በተለይ የአገር ውስጥ ምርጥ ዝርያዎች ለምሳሌ ቦረና፣ አፋር ወይም አርሲ-ባሌ) መሆን አለባቸው።
✅የጤና አጠባበቅ፡ በጎቹ ወደ ማደለቢያው ከመግባታቸው በፊት የውስጥና የውጭ ጥገኛ ተውሳክ (Endo and Ectoparasite) መድኃኒት መውሰድና ለኩፍኝ (PPR) እና ለፎረፎር (Sheep Pox) መከተብ አለባቸው።
✅የአመጋገብ ስልት (Feeding Routine)፡ የመጀመሪያዎቹን 1–2 ሳምንታት መኖውን መልመጃ (Adaptation period) በማድረግ ቀስ እያሉ መጨመር ያስፈልጋል። ንጹህ ውሃ ሁልጊዜ ማግኘት አለባቸው።
ምንጭ Accubreed | 714 |
| 12 | 33 ሚሊየን ብር ዘራፊዎች በተኩስ ልውውጥ ተያዙ!
***
ወንጀሉ የተፈፀመው ካዲስኮ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ኖክ ግምታቸው 33 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ 200 በርሜል የሞተር ዘይት ለዊ ቢዩልድ ኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡት ከአንድ ግለሰብ ጋር ከስምምነት ላይ ይደርሳል።
በስምምነቱ መሰረት አሽከርካሪው መንጃ ፍቃድ እና ሊብሬ አቅርቦ እንዲሁም የተሽከርካሪውን ሰሌዳ አስመዝግቦ የሞተር ዘይቱ ቢጫንም ጭነቱ ኮይሻ እንዳልደረሰ ኖክ ያረጋግጣል። ጉዳዩንም ለአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ሪፖርት ያደርጋል።
ግለሠቡ ያቀረበው ሊብሬ እና መንጃ ፈቃድ ሀሰተኛ እንደሆነ እንዲሁም ጠፍቷል ተብሎ የተመዘገበ የሌላ ተሽከርካሪ ሰሌዳን አሽከርካሪው መጠቀሙን ፖሊስ ባደረገው ምርመራ አረጋግጧል።
አሽከርካሪውን ከኖክ ጋር ያገናኘውን ግለሰብ እና ከወንጀል ድርጊቱ ጋር ተሳትፎ ያላቸውን አብዱልሠላም ወራኪ፣ አብዱራህማን ሀሰን፣ መሀመድ ቢላል፣ ደረጄ በቀለ፣ አብዱልሀፊዝ አብዱልሽኩር፣ ነጃ ካሚል የተባሉት ተጠርጣሪዎችን ፓሊስ በቁጥጥር ስር በማዋል ንብረቱን ማስመለስ ችሏል።
ኤግዚቢቶቹ በሸገር ከተማ አሸዋ ሜዳ እና በቢሾፍቱ ከተማ እንደተገኙ ዋና ፖሊስ መምሪያው ገልጿል።
ከወንጀለኞቹ ውስጥ ነጃ ካሚል የተባለው ከዚህ ቀደም በግድያና በዘረፋ ወንጀሎች ተጠርጥሮ በአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በወንጀል ምርመራ ምክትል ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሲፈለግ እንደነበር ታውቋል።
ግለሰቡ በፖሊስ ላለመያዝ ሲሞክር ያሽከረክር በነበረው የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 17262 አማ መኪና ለማምለጥ ሲሞክር ጎማው በጥይት ተመቶ ተይዟል።
ተጠርጣሪው በወቅቱ መረጃ ለማጥፋት ሲል በእጁ ይዞት የነበረውን ውድ ዋጋ ያለውን ሞባይል ስልክ መስበሩ አደገኛ ወንጀል ፈጻሚ መሆኑን እንደሚያሳይ ፖሊስ አረጋግጧል።
ፖሊስ ንብረቱን በህግ አግባብ ለናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ አክሲዮን ማህበር አስረክቧል።
ዘገባ፦ ም/ሳጅን ፍፁም በቀለ | 613 |
| 13 | Matn yo'q... | 693 |
| 14 | የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ከ40 ዓመታት በኋላ የነዳጅ ምርት ማጓጓዝ ጀመረ
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት (ኢባትሎ) ሀገሪቱ ከውጭ የምታስገባውን የነዳጅ ምርት የማጓጓዝ ሥራ ከ40 ዓመታት በኋላ በድጋሚ መጀመሩን አስታወቀ። ተቋሙ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ከናይጄሪያ የተገዛን የኤቪዬሽን (የአውሮፕላን) እና የናፍጣ ነዳጅ በቻርተር መርከቦች ማጓጓዝ ችሏል።
በሆርሙዝ ባህር ሰርጥ አካባቢ በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት በተፈጠረው የትራንስፖርት መስተጓጎል እና በሀገር ውስጥ እየጨመረ የመጣውን የነዳጅ ፍላጎት ለማሟላት መንግሥት የነዳጅ ግዢ ምንጮቹን እያሰፋ ይገኛል።
በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያለበትን ከፍተኛ የአውሮፕላን ነዳጅ ፍላጎት ለማሟላትና አማራጭ መስመሮችን ለመጠቀም ከናይጄሪያው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ ግዢ ተፈጽሟል።
ኢባትሎ እንዳስታወቀው ተቋሙ መንግሥት በፈጠረው ምቹ ሁኔታ በመጠቀም 120 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን እና የናፍጣ ነዳጅ በሦስት ተከታታይ ጉዞዎች ወደ ጅቡቲው ሆራይዘን ተርሚናል ማጓጓዝ ችሏል። ይህ ስኬት ነዳጅ የማጓጓዝ ልምድ ላልነበረውና "አቅም የለውም" ተብሎ ለሚታሰበው የሎጂስቲክስ ተቋም ትልቅ የሥራ ክንውን መሆኑን አስምሮበታል። | 655 |
| 15 | የሚከራይ ወይም የሚሸጥ ቤት አለዎት? ዘመናዊውን መንገድ ይጠቀሙ! 🚀
የአዲስ አበባ ህጋዊ ደላሎች ብቻ መገኛ!
በአሮጌው አሰራር ጊዜዎንና ገንዘብዎን አያባክኑ።
ፎቶ ያንሱ 📸፣ ዋጋ ያስገቡ 💰፣ ዛሬውኑ በነፃ ፖስት ያድርጉ!
ማስታወቂያዎ ወዲያውኑ ለብዙ ሺዎች ይደርሳል፤
👇 አሁኑኑ ፓስት ያድርጉ ወይም ይጠይቁ!
https://t.me/Addislembosa | 670 |
| 16 | #INSA
ከ14,000 በላይ አመልካቾች የተመዘገቡበት የኢመደአ 2018 ሰመር ካምፕ ወደ ሚቀጥለው ቻሌንጅ/ፈተና ያለፉ ተወዳዳሪዎች ውጤት ይፋ ሆነ።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የ2018 ሰመር ካምፕን ለማድረግ በዘርፉ ተሰጥኦ ያላቸውን ወጣት እና ታዳጊዎች ምዝገባ ያደረገ ሲሆን በዚህም ከ14,000 በላይ በሀገራችን እና ከሀገር ውጪ የሚገኙ ተመዝጋቢዎች ተመዝግበዋል።
ከተመዘገቡት ውስጥ የመጀመሪያ ዙርን ምልመላ ያለፉት የታወቁ ሲሆን ሁለተኛ ዙር ቻሌንጅ በስድስት የፈተና ጣቢያዎች አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ከሰኔ 17 - 19 እንዲሁም አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፣ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ፣ ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ፣ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሰኔ 13 እና 14 የሚስጥ ይሆናል።
ተወዳዳሪዎች ማለፋቸውን በታለንት ምዕከሉ ፖርታል https://ctc.insa.gov.et/ ላይ ወይም ቴሌግራም ቻናል ላይ @insactc በመግባት ማለፍ እና አለማለፋቸውን ማረጋገጥ ይችላሉ።
5ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በኢመደአ ተለንት ማዕከል እና በሌሎች 6 ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ይሆናል።
ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ/ም | 626 |
| 17 | Matn yo'q... | 628 |
| 18 | መደበኛ በረራ ተጀመረ‼️
አየር መንገዱ ከዛሬ ጀምሮ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ መደበኛ በረራ ይጀምራል‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል። | 644 |
| 19 | "ኪራይ ዝም ብሎ አይጨመርም፤ ዋጋ መወሰን የሚችለው መንግሥት ብቻ ነው" መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ እንደገለጹት፣ የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን በተጀመረው ዲጂታል ምዝገባ እስካሁን 500 ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደ ሲስተሙ ገብተዋል። ይህ አሰራር ያለ አግባብ የሚደረግን የዋጋ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል ሲል ለአዲስ ቲቪ ተናግረዋል።
📌 አከራዮች በራሳቸው ዋጋ መጨመር አይችሉም። መንግሥት የገበያ ጥናት ካደረገ በኋላ በየዓመቱ ሰኔ 30 ላይ በሚያወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት የጭማሪውን ፐርሰንት ይወስናል።
📌 እንግልትን ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለማከናወን ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው። ዋጋ ሳይጨመር መቀጠል የሚፈልጉ በኦንላይን ማደስ ይችላሉ።
📌የተከራዮች መብት፦የውል ጊዜ በማብቃቱ ብቻ አከራዮች ተከራይን አስወጥተው ሌላ ሰው ቢያስገቡ እንኳ ዋጋ ጨምረው ማከራየት አይችሉም።
ተከራዮች ያለ ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መጨመር የለባቸውም።በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በሕጋዊ መንገድ ማደስ ግዴታ መሆኑ ተገልጿል።
video 👇Like + Follow👇 | 605 |
| 20 | ፌስቡክ በአሁኑ ሰዓት ተቋርጧል‼
ችግሩ ተጠቃሚዎች ከፌስቡክ እና ከሜሴንጀር (Messenger) ላይ በራሱ ጊዜ "Log out" እያደረጋቸው እንደሆነና ተመልሰው ለመግባት ሲሞክሩ "unexpected error" (ያልተጠበቀ ስህተት) የሚል መልዕክት እያሳያቸው እንደሆነ ሪፖርት እያደረጉ ነው። በአፕሊኬሽኑም ሆነ በዌብሳይት ለመጠቀም አስቸጋሪ ሆኗል።
📌ችግሩ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከዛሬ ሰኔ 5/2018 ከቀኑ 9:30 (በአውሮፓውያን 2:30 PM) አካባቢ ጀምሮ ነው በስፋት የታየው።
ችግሩ በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በየደቂቃው መግባት አለመቻላቸውን ሪፖርት እያደረጉ ይገኛሉ።
ከፌስቡክ በተጨማሪ አንዳንድ የኢንስታግራም (Instagram) ክፍሎች ላይም መቆራረጥ እየታየ ነው።
ችግሩ ከፌስቡክ (Meta) ማዕከላዊ ሰርቨር ጋር የተያያዘ ስለሆነ ከእርስዎ ስልክ ወይም አካውንት ጋር የተያያዘ ችግር አይደለም።
ሜታ (Meta) ችግሩን አስተካክሎ እስኪጨርስ ድረስ የተወሰነ ጊዜ ሊወስድ ስለሚችል በትዕግስት መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ተዘግቧል። | 648 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
