941
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#MizanTepiUniversity
በ2016 ዓ.ም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
➧ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - ዋናው ግቢ (ሚዛን አማን ከተማ)
➧ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - ቴፒ ግቢ (ቴፒ ከተማ)
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና 3 ኮፒ፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 3 ኮፒ፣
➭ የቅርብ ጊዜ ዘጠኝ 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፓርት ትጥቅ፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from Ethio University News®
#AmboUniversity
አምቦ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው 3,022 የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የተመደቡለት ሲሆን የተማሪዎቹ መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም እንዲሆን የተቋሙ ሴኔት ትላንት መወሰኑን የዩኒቨርሲቲው የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መንግስቱ ቱሉ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
⭐ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ 🔸
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
941
Repost from WallPapers | Profile Pictures
የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ
1️⃣ቦረና ዩኒቨርሲቲ በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም
2️⃣አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም
3️⃣ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም
4️⃣ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም
5️⃣ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም
6️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 - 17/2016 ዓ.ም
7️⃣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም
8️⃣ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት7- 8/2016 ዓ.ም
9️⃣እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም
1️⃣0️⃣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም
1️⃣1️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም
1️⃣2️⃣ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም
👉ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ
✈️ @TemariNews
❤️ @TemariNews
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#JigJigaUniversity
ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ቀን 👉 ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
ማሳሰቢያ፡-
- ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚመጡበት ወቅት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶ-ግራፎች፣ ብርድ ልብስ፣
አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘዉ መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#DireDawaUniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ስምንት 3×4 ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═════════
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#JigJigaUniversity
ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ቀን 👉 ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
ማሳሰቢያ፡-
- ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚመጡበት ወቅት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶ-ግራፎች፣ ብርድ ልብስ፣
አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘዉ መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from Ethio University News®
#AksumUniversity
በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#HaramayaUniversity
በ2016 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሪሜዲያል (Remedia) ፕሮግራም ለተመደባችሁ ተማሪዎች
በሙሉ
በ2016 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች 👉 ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም. ሐረማያ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ስቴሽን ካምፓስ (Station Campus) በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት አንድታደርጉ እናስታውቃለን፡፡
ማሳስቢያ፦
1ኛ. ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የ8ኛ ክፍል ካርድ ፤ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ትምህርት ያጠናቀቃችሁበትን ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርትፍኬት ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ፤ 4 ፓስፖርት መጠን ያላቸው ጉርድ ፎቶግራፎችን እንዲሁም በግል የምትጠቀሙባቸውን ብርድልብስ ፣ አንሶላ እና የትራስ ልብስ፤በተጨማሪም ከአሁን በፊት ለ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ስትዘጋጁበት የነበረውን የክፍል መጽሃፍቶች (TextBooks)፣ ኖት፣ ደብተር፣ ማጣቀሻ መጽሃፍት እና ይጠቅመናል ብላችሁ የምታስቡትን ማናቸውንም የትምህርት መጽሃፍቶች ይዛችሁ እንድትመጡ ዩኒቨርሲቲው ያሳስባል።
📌 ከላይ የተዘረዘሩትን የትምህርት ማስረጃዎች እና ፎቶ ግራፍ ስካን (Scan) አድርጋችሁ በሶፍት ኮፒ (Soft Copy) ይዛችሁ እንድትመጡ፡፡
2ኛ. ተማሪዎች የመኝታ ክፍል ድልድላችሁን የ2ኛ ክፍል መለያ ቁጥራችሁን በመጠቀም
በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (www.haramaya.edu.et) በመግባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
[ሬጅስትራር ጽ/ቤት]
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from Pandora PDF
#BahirDarUniversity
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
የምዝገባ ጊዜ፦
➤ የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎች እንዲሁም የ3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ እና የማታ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች፦ ከጥር 15-17/2016 ዓ.ም
➤ በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ (Freshman፣ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች)፦ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም
Note:
➭ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው እንዲሁም አራት ጉርድ ፎቶግራፍ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
➭ በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
If you're Highschool or Freshman or university student seeking video tutorials, check out our YouTube channel
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/@Quiz_Time11?si=pNybJWrWOCI2Bts3
https://youtube.com/@Quiz_Time11?si=pNybJWrWOCI2Bts3
941
የሳፋሪኮም ቦትን በስልኮት በመጠቀም ብቻ በወር ከ100,000 ብር በላይ ተከፋይ መሆን ይችላሉ!💸
🎁 የሳፋሪኮም ቦት ጋር ልክ እንደገቡ የ100 ብር ስጦታ ያገኛሉ በተጨማሪም 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ በየቀኑ የ50 ብር ቋሚ ክፍያ ያገኛሉ!
👬 ይጋብዙ እና ገንዘብ ይስሩ!
☑️ ይህ የእርሶዎ መጋበዣ ሊንክ ነው ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ:🔰
https://t.me/Safaricom_BonusBot?start=r02754800630
941
Repost from ATC NEWS
#Update
በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ክልል በተፈጠረው ወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች በ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያዉ ወሰነ-ትምህርት ተማሪዎቻቸውን ለመጥራትና መደበኛ የመማር ማስተማር ስራቸዉን ሙሉ ለሙሉ ለመጀመር አልቻሉም ነበር ብሏል ሚኒስቴሩ።
በመሆኑም የትምህርት ሚኒስቴር ከክልሉ ኮማንድፖስት፣ የጸጥታ አደረጃጀቶችና የሚመለከታቸዉ አካላት ጋር ተከታታይ ውይይቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተገልጿል።
" የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ፣ የአስሩ ዩኒቨርስቲዎች ፕሬዝዳንቶችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ ጸጥታ አካላት ትናንት ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም በጉዳዩ ዙሪያ የመከሩ ሲሆን አሁን በክልሉ አንጻራዊ ሰላም የተፈጠረ በመሆኑ ዩኒቨርስቲዎቹ ተማሪዎችን መጥራትና ማስተማር እንደሚችሉ ውሳኔ ላይ ተደርሷል። " ሲል ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ከጥር 1/2016 ጀምሮ ባሉ ሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ዩኒቨርስቲዎቹ ተማሪዎችን ጠርተው የመማር ማስተማር ስራቸውን ይጀምራሉ ተብሏል።
በመሆኑም በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች ዩኒቨርስቲዎቹ የሚያደርጉትን ጥሪ እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
941
Repost from Ethio University News®
በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎችን ጠርተው ትምህርታቸውን እንዲያስቀጥሉ ተነግሯል ተባለ‼️
በወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት በአማራ ክልል የሚገኙ በርካታ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በወቅቱ ወደ ትምህርት ገበታቸው ሳይጠሩ እንደቆዩ ይታወቃል።
ይህንኑ ጉዳይ አስመልክቶ የሚመለከተው የትምህርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሃሳብ ሰጥቶበታል።
በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸውን ጠርተው ትምህርት እንዲያስቀጥሉ ትእዛዝ ተላልፏል ሲሉ በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጀና ለመናኸሪያ ሬዲዮ ተናግረዋል።
ተቋሟቱ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛዉም ነገር እገዛ እንዲደረግላቸዉ እንዲያሳውቁ መልእክት ተላልፏል ብለዋል። በውይይታቸው መሰረት በቅርቡ ተማሪዎች በየተቋሟቱ ገብተው ትምህርታቸውን እንደሚቀጥሉ ነዉ ስራ አስፈጻሚዉ የተናገሩት፡፡
ትምህርት ያልጀመሩትን ብቻ ሳይሆን በትምህርት ገበታቸው ላይ የሚገኙትንም ተማሪዎች ሁኔታ በመከታተል ላይ እንገኛለን ያሉት መሪ ስራ አስፈጻሚው ከሚመለከታቸው ሌሎች አካላት ጋር በመሆን የትምህርት ሂደቱ እንዳይስተጓጎል ጥረት በማድረግ ላይ መሆናቸዉን አመላክተዋል፡፡
ስራ አስፈጻሚው ተማሪዎቹ መቼ ተጠርተው ትምህርት እንደሚጀምሩ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም፡፡
ምንጭ፡መናኸሪያ ሬዲዮ
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+cUfC5iNvALE3MDM0
https://t.me/+cUfC5iNvALE3MDM0
📮ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ ትምርታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-ይቀላቀሉን👇
https://t.me/+ZKE4oxInyq8zOTI8
https://t.me/+ZKE4oxInyq8zOTI8
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#MaddaWalabuUniversity
በ2016 ዓ.ም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የሪሜዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ታህሳስ 17/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
ለምዝገባ ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎይ ዋናውና ኮፒው፣ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ እንዲሁም አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from 🇪🇹ኢትዮ University
#Update
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ፍሬሽማን ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ካምፓስ እና ዶርም https://portal.ju.edu.et ላይ Admission Number በመጠቀም ማየት እንደምትችሉ ጅማ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
941
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Sidama
" ... እንዲዘጉ በተወሰነባቸዉ 17 ኮሌጆች ልጆቻችሁን ከማስተማር ተቆጠቡ " - የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ
በሲዳማ ክልል የሚንቀሳቀሱ ኮሌጆችና የሙያ ማሰልጠኛዎች በአብዛኛዉ ከደረጃ በታች መሆናቸዉ ተከትሎ 17 ኮሌጆች #መዘጋታቸዉ ተገለጸ።
የሲዳማ ክልል ስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ኮሌጆችና የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር ባካሄደዉ የኦዲት ሪፖርትና የዉይይት መድረክ በክልሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ኮሌጆችና የሙያ ማሰልጠኛዎች በህገወጥ ስራ መሰማራታቸዉ ገልጿል።
የቢሮዉ ሃላፊ የሆኑት ወይዘሮ ሀገረጽዮን አበበ በዚህዉ ወቅት እንደገለጹት ኮሌጆቹ ገበያመር የሆነ አካሄዳቸውና በህግ የመመራት ስታንዳርዳቸዉ በስራ ላይ እንዲቆዩ መሠረት መሆኑን ገልጸዋል።
በእለቱ የኦዲት ግኝቱን ተመስርቶ 17 ኮሌጆች ስራ እንዲያቆሙ ሲወሰን ኮሌጆቹ በመላዉ ሲዳማ የጀመሯቸዉን የማስተማር ስራዎች አቁመዉ ፈቃዳቸዉን እንዲመልሱ ተነግሯቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ያላግባብ #ሳያስተምሩ_አስመርቀዉ ስራ ፈላጊና የሀገር ሸክም በማድረጋቸዉ በህግ ተጠያቂ እንደሚደረጉ የተገለጸ ሲሆን ቢሮዉ እጁ ላይ ያለዉን መረጃ ባፋጣኝ ለክልሉ ፍትህ ቢሮ እንደሚልክ ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ ማህበረሰቡ እንዲዘጉ በተወሰነባቸዉ 17 ኮሌጆች ልጆቻቸዉን ከማስተማር እንዲቆጠቡ የተገለፀ ሲሆን ከዚህ በኋላ በመላዉ ሲዳማ ክልል ከገበያዉ በላይ የተማረ ሰዉ በመኖሩ የአካዉንቲንግ ማርኬቲንግና የሰዉ ሀይል አስተዳደር ትምህርቶችን መማርም ሆነ ማስተማር የተከለከለ መሆኑን ተገልጿል።
በህገወጥነት የተዘጉ ኮሌጆች ዝርዝር ፦
1. አትላስ ኮሌጅ - ሀዋሳ
2. ፊሪላድ ኮሌጅ - ሀዋሳ
3. ራድካል ኮሌጅ - ሀዋሳ
4. ስፓርታክ አፍሪካ ኮሌጅ - አለታ ጩኮ
5. ዩኒክ ስታር ኮሌጅ - አለታ ጩኮ
6. ዛክቦን ኮሌጅ - በንሳ ዳዬ
7, ሪፍት ቫሊ ኮሌጅ _ ሀዋሳ
8. ዩንክ ስታር ኮሌጅ - ዳዬ
9. ኦሞ ቨሊ ኮሌጅ - ሞሮቾ
10. አፍን ፎር አፍሪካ - አለታ ወንዶ
11. ዩኤስ ኮሌጅ - ዳዬ
12. ዩኒክ ስታር ኮሌጅ - አርቤጎና
13. ፋርማ ኮሌጅ - ለኩ
14. ሮሜክ ኮሌጅ - ሀዋሳ
15. ካይዘን ዲዲ - ሁላ
16, ዩኒክ ስታር - ለኩ
17. ሄሊከን ኮሌጅ - ጭሬ
ኮሌጆቹ ለመዘጋታቸው የቀረበዉ ምክኒያት ምንድን ነዉ ?
* የኮሌጆቹ መምህራን የሲኦሲ ሰርተፊኬት አለመኖር
* የተማሪ ቁጥር ከስታንዳርድ በላይ መሆን
* ቋሚ መመህራን አለመኖር
* በአንድ ግቢ ድግሪና ቲቪቲ ማስተማር
* የመማር ማስተማር ቁሳቁስ አለመሟላት
* በቂ የሆነ የአስተዳደር መዋቅር አለመኖር
* ከተፈቀደላቸዉ ፕሮግራም ዉጭ ማስተማር የሚሉት ጉዳዮች ቀርበዋል።
መረጃው የሀዋሳ ቲክቫህ ቤተሰብ አባል ነው ያደረሰን።
@tikvahethiopia
941
Repost from Arada Digi-Gebeya
#RayaUniversity
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ፤ ነገር ግን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በራያ ዩኒቨርሲቲም ሆነ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ምንም ትምህርት ያልጀመራችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ታህሳስ 03/2016 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ራያ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አድርጓል፡፡
@Campus_Tutorial
941
Repost from Tikvah-University
#JinkaUniversity
በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በጂንካ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፍያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥታችሁ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ታህሳስ 08 እና 09/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል።
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና አንድ ኮፒ፣
➢ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣
➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡
@tikvahuniversity
941
Repost from Ministry Of Education News
#MizanTepiUniversity
በ2016 ዓ.ም ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ እና በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፍያ ነጥብ ያስመዘገባችው ተማሪዎች፤ የ2016 ዓ.ም ምዝገባ የሚከናወነው ታህሳስ 03 እና 04/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
- የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሚዛን አማን በሚገኘው ዋናው ጊቢ
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ጊቢ
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ ከ9ኛ እስከ 2ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ሦስት ኮፒ፣
➢ የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ሦስት ኮፒ፣
➢ ዘጠኝ 3 x 4 የሆ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣
➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
