941
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '240
in 0 channels
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '24
+1
in 0 channels
Get PRO
May '24
+3
in 0 channels
Get PRO
April '24
+2
in 0 channels
Get PRO
March '24
+4
in 0 channels
Get PRO
February '24
+3
in 1 channels
Get PRO
January '24
+3
in 0 channels
Get PRO
December '23
+2
in 0 channels
Get PRO
November '23
+8
in 0 channels
Get PRO
October '23
+79
in 1 channels
Get PRO
September '23
+10
in 0 channels
Get PRO
August '23
+20
in 0 channels
Get PRO
July '23
+178
in 0 channels
Get PRO
June '23
+45
in 0 channels
Get PRO
May '23
+14
in 0 channels
Get PRO
April '23
+34
in 0 channels
Get PRO
March '23
+207
in 0 channels
Get PRO
February '23
+304
in 0 channels
Get PRO
January '23
+373
in 0 channels
Get PRO
December '22
+152
in 0 channels
Get PRO
November '22
+5
in 0 channels
Get PRO
October '22
+29
in 0 channels
Get PRO
September '22
+66
in 0 channels
Get PRO
August '22
+236
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | 0 | |||
| 03 August | 0 | |||
| 02 August | 0 | |||
| 01 August | 0 |
Channel Posts
Repost from አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑ ተነገረ!
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተገልጿል።የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ እንደሆነ ተሰምቷል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦን ላይን ለመስጠት ባይቻልም በሁሉም ክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል።በዚህም በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን ይወስዳሉ ብለዋል።
የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናውን በኦን ላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል። ተማሪዎች የሙከራ ፈተና የሚለቀቅላቸው ሲሆን ደጋግመው እንዲሞክሩና እንዲለማመዱ ይደረጋልም ብለዋል።
ለዚህም እንዲረዳ የአሰልጣኛች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸውም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮም የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት እንደሚጀምርም በመድረኩ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
| 2 | #Update2016ExitExam
የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያ
ከኢ...ዲ.ሪ.ት/ሚ/ር በቁጥር 8/342/562/16 በቀን 09/08/2016 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ መሰረት ከሰኔ 14-212016 ዓ.ም ድረስ ለሚስጠው የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያን አስመልከቶ ተፈታኝ ተማሪዎች #እያንዳንዳቸው 500.00 /አመስት መቶ ብር/ እስከ ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲከፍሉ አሳውቋል።
በዚሁ መሰረት በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ የዘንድሮ አመት ተመራቂ ተማሪዎች ክፍያውን ይከፍሉ ዘንድ ዩንቨርሲቲዎች እያሳሰቡ ይገኛል።
💠ትምህርት ሚኒስቴር
⭐ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ 🔸
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹 | 143 |
| 3 | የሞባይል ስልክን ተጠቅመው ተማሪዎች ለብሄራዊ ፈተና እንዲዘጋጁ የሚያደርግ መተግበሪያ ተሰራ
exam time የተባለው ይህ የስልክ መተግበሪያ በዋነኝነት ለመደበኛ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም በሬሜዲያል ፕሮግራም በድጋሚ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ፈተናን የሚወስዱ ተማሪዎች ለፈተናው የሚያደርጉትን ዝግጅት ለማገዝ ታስቦ የተሰራ ነው።
#ThinkHubInnovations ያዘጋጀው ይህ መተግበሪያ መጀመሪያ የተሰራው ከ2 አመት በፊት ቢሆንም አሁን ላይ ለውጦች እና ማሻሻያዎች ተደርገውበት በድጋሚ ስራ ላይ ውሏል።
አዲሱ exam time መተግበሪያ የድሮውንም አዲሱንም ስርዓተ ትምህርት ያካተተ ነው። በውስጡ የሚገኙት አጫጭር ማስታወሻዎች እና የቪዲዮ ማብራሪያዎችን ይህንን በተከተለ መልኩ የ12ኛ ክፍል ይዘቶችን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት የ 9፣10 እና 11ኛ ክፍል ይዘቶችን ደግሞ በቀድሞ ስርዓተ ትምህርት መሰረት አዘጋጅቶ አቅርቧል።
ይህ መተግበሪያ ተማሪዎች ከጥናት ሳይዘናጉ ያላቸውን ቀሪ ጊዜ በአግባቡ እንዲጠቀሙ የሚረዳ ሲሆን ይህንን የሞባይል አፕሊኬሽን ለመጠቀም #ለጊዜው ምንም አይነት ክፍያ አይጠይቅም። ተማሪዎች ከplaystore ላይ በማውረድ መጠቀም ይችላሉ
ለማውረድ ይህን ማስፈንጠሪያ መጠቀም ይቻላል ➝ Playstore
በተጨማሪም የተለያዩ ማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ።
Instagram | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok | | 150 |
| 4 | 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሂዷል፡፡
የሀገር አቀፍ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ተማሪ ሚካኤል ያቦነሽ የሀገር አቀፍም ሆነ የዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ህብረት አመራሮች የቆይታ ጊዜ ሁለት አመት መሆኑንና በጉባኤው በሀገር አቀፍ ደረጃ ህብረቱን የሚመሩ አዲስ አመራሮች የሚመረጡ መሆኑን ጠቅሰው ነባሩ አመራር ባበረከተው አስተዋጻኦ ባለፉት ሁለት አመታት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ዩኒቨርሲቲዎቻችን በውስጣቸው ከሚፈጠሩ ሁከቶች ጸድተው በአንጻራዊነት በሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ የቆዩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የህብረቱ አመራሮች በተቋማት ውስጥ የሰሩዋቸው በርካታ ስራዎች መኖራቸውን ጠቅሰው በተጨማሪነትም ተማሪዎች ከእለት ምግባቸው ጭምር ቀንሰው በድርቅ ለተጎዱ ወገኖቻቸው በመርዳት አለኝታቸውን እንድገልጹ የማስተባበር፣ባለፈው አመት የአፍሪካ ተማሪዎች ቀን በሀገራችን በአዲስ አበባ ከተማ እንዲከበር የማድረግ፣በሀገርና አህጉር አቀፍ መድረኮች ላይ የሀገራችንን የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎችን በመወከል የሚጠበቅባቸውን ተሳትፎ ማድረጋቸው እና የመሳሰሉትን ለአብነት ተነስተዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የመሰረተ ልማትና አስተዳደር ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ የሀገረችንን ብልጽናና ሉዓላዊነት በማረጋገጥ ሂደት የበኩላቸውን ሚና መወጣት የሚችሉ ምሩቃንን ለማፍራት ዩኒቨርሲቲዎቻችን የሚያደርጉት ሁለንተናዊ ጥረት ስኬታማ እንዲሆን የተማሪዎች ህብረት ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው ይህ ተሳትፎ ይበልጥ እንዲያድግና ውጤታማ እንዲሆን ትምህርት ሚኒስቴር አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ህብረቱ የተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በተቻለ አቅም የተመቸ እንዲሆን የተማሪዎች መብት እንዲጠበቅና በዚያው ልክ ግዴታቸውን እንዲወጡ ለማድረግ ከትምህርት ሚኒስቴርና የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ጋር ተቀራርቦና ተቀናጅቶ ከመስራት በተጨማሪ የተማሪዎች የእርስ በርስ ግንኙነት እንዲጠናከር ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራበት እንሚሚገባም አስገንዝበዋል፡፡
ዶ/ር ሰለሞን አክለውም ባለፉት ሁለት አመታት በዩኒቨርሲቲዎች ደረጃም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሀላፊነታቸውን ሲወጡ የነበሩ የተማሪዎች ህብረት አመራሮችንና ጉባኤው በተሳካ ሁኔታ እንዲዘጋጅ ወስነው የሰሩ በየደረጃው ላሉ የክልሉ፣ዩኒቨርሲቲውና የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት አመራሮች ያላቸውን አድናቆትና ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደር ጉዳዮች ዴስክ ሀላፊ አቶ አብዶ ናስር በበኩላቸው የነባሩን የህብረቱ አመራሮች ላበረከቱት ውጤታማ አስተዋጻኦ አመስግነው አዲስ የተመረጡ አመራሮች የነበሩ ድክመቶችን በማረምና የነበሩ ጥንካሬዎችን ይበልጥ አጠናክረው ከማስቀጠል ጎን ለጎን በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል ሀገርን ያስቀደመ የተጠናከረ ህብረብሄራዊ አንድነት፣አብሮነት፣መቻቻልና ፍቅር እንዲጎለብት ተግተው መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡
አቶ አብዶ ጨምረም ለአዲሱ የህብረቱ አመራሮች መልካም የሥራ ጊዜ በመመኘት በቀጣይ ጊዜያት ለአካል ጉዳተኞችና ሴት ተማሪዎች ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶኣቸው የሚሠራ መሆኑን ከግንዛቤ በማሰገባት በዚሁ ልክ በእቅዳቸው በመያዝ መተግበር እንደሚጠበቅባቸው አሰገንዝበው ህብረቱ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን ትምህርት ሚኒስቴርም ከሚሰጣቸው የተለያዩ ድጋፎች በተጨማሪ አግባብነት ያላቸው የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎችን በቀጣይነት ለመስጠት እቅድ መያዙን አሳውቀዋል፡፡
በጉባኤው በዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የተመርጡ የተማሪዎች ህብረት አመራሮችና ከነባር የተማሪዎች አመራሮች መካከል ፕሬዝዳንቶች የተሳተፉ ሲሆን ለነባሩ የህብረቱ ፕሬዝዳንቶች በትምህርት ሚኒስቴር የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል፡፡
ምንጭ፡ትምህርት ሚኒስቴር
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 101 |
| 5 | #MOE_Update
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል።
የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡
ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
⭐ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ 🔸
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹 | 104 |
| 6 | #Update
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሴቻ ቅርንጫፍ እና በነጭ ሳር ቅርንጫፍ በሚገኙ የኤቲኣም ማሽኖች ገንዘብ ያወጡ ሰዎችን ዝርዝር ለጥፏል።
ባንኩ አያይዞም በግል ባንክ ኤቲኤም ማሽኖች ገንዘብ ወደ ቴሌብር አካውንት እና ወደ ግል ባንኮች ያስተላለፉ ሰዎችን ስም ዝርዝር እንደሚለጥፍ ገልፆ ስም ዝርዝር እስከሚለጠፍ ሳትጠብቀ ገንዘቡን #መልሱ ብሏል።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 121 |
| 7 | #Update
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸው እና ሌሎችም የተቋሙ አካላት በካሽ የወሰዱትን እና ለሌላ ሶስተኛ ወገን ያስተላለፉትን ገንዘብ እንዲመልሱ አስጠነቀቁ።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲስተም ላይ ካጋጠመው ችግር ጋር በተያያዘ በርካቶች ገንዘብ ያለገደብ ሲያወጡና ሲያስተላልፉ ነበር።
በተለይም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አካላት ትላንት ካጋጠመው ችግር ጋር በተያያዘ ገንዘብ ወጭ ሲያደርጉና ወደ ሌላም ሲያስተላልፉ እንደነበር ተነግሯል።
ይህንን ተከትሎ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ ያወጡና ያስተላለፉ እንዲመልሱ ተቋሞቻቸው እያሳሰቡ ይገኛሉ።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ባንኩ የተፈጠረዉን ችግር በተመለከተ ፦
* ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፤
* የመረጃ እና ደህንነት እንዲሁም ከሌሎች ከሚመለከታቸዉ ተቋማት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በባንኩ የተፈጠረዉን የሲስተም መቋረጥ ምክንያት እንደ አጋጣሚ በመጠቀም ፦
➡️ የራሳቸው ያልሆነን ገንዘብ #በካሽ ወጭ ያደረጉና በማንኛዉም የባንኩ የድጅታል አማራጮች የተቀበሉ
➡️ ወደ 3ኛ ወገን ያስተላለፉ ተማሪዎች እና የዩንቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት የወሰዱትን እና የተላለፈላቸውም አካላት ገንዘቡን ተመላሽ እንዲያደርጉ አስጠንቅቀዋል።
ገንዘቡ ተመላሽ የሚደረገው በአቅራቢያ ባለ የባንኩ ቅርንጫፍ መሆኑን አሳውቀዋል።
ለመመለስ ፈቃደኛ ካልሆኑ ጉዳዩ የሕግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል መሆኑንም እየገለጹ ናቸው። ገንዘብ ያወጡ ተማሪዎች እና የዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ስም ዝርዝር እንዳላቸውም ጠቁመዋል።
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
፤ https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
#MoE | 137 |
| 8 | Soil Resources
Soil is a vital natural resource that supports life on Earth by providing nutrients and water essential for plant growth. It serves as a medium for plant roots, a habitat for various organisms, and plays a crucial role in nutrient cycling. Soil resources are essential for agriculture, forestry, and other human activities that rely on the land for sustenance.
Problems of Soil Degradation
Soil degradation refers to the decline in soil quality caused by various factors such as physical, chemical, and biological processes. These processes can lead to the loss of soil fertility, reduced water-holding capacity, erosion, compaction, salinization, acidification, and contamination. The degradation of soil poses significant challenges to sustainable land use and food security.
Physical Degradation
Physical degradation of soil involves processes like erosion, compaction, and loss of soil structure. Erosion occurs when topsoil is removed by wind or water, leading to the loss of fertile soil layers. Compaction reduces soil porosity and hinders root growth and water infiltration. Loss of soil structure affects its ability to hold nutrients and support plant growth.
Chemical Degradation
Chemical degradation results from factors such as acidification, salinization, and contamination. Acidification occurs when soil pH levels drop due to acid rain or excessive use of fertilizers. Salinization happens when salts accumulate in the soil, affecting plant growth. Contamination from pollutants like heavy metals or pesticides can render soil unsuitable for agriculture.
Biological Degradation
Biological degradation involves the loss of biodiversity in the soil ecosystem due to factors like overuse of pesticides, deforestation, and monoculture farming practices. These activities can disrupt the balance of microorganisms, insects, and other organisms essential for maintaining soil health and fertility.
Causes and Consequences
The causes of soil degradation are diverse and often interrelated. Human activities such as unsustainable agricultural practices, deforestation, urbanization, industrial pollution, overgrazing, and climate change contribute significantly to soil degradation. The consequences of soil degradation include reduced crop yields, increased vulnerability to droughts and floods, loss of biodiversity, desertification, and land degradation.
Measures to Control Soil Degradation
Several techniques can help mitigate soil degradation and restore soil health:
Conservation Tillage: Practices like no-till farming reduce erosion and improve soil structure.
Crop Rotation: Rotating crops helps maintain soil fertility and reduce pest pressure.
Agroforestry: Integrating trees with crops improves soil quality and biodiversity.
Cover Cropping: Planting cover crops protects the soil from erosion and adds organic matter.
Terracing: Building terraces on slopes helps prevent erosion and retain water.
Soil Testing: Regular testing helps monitor soil health and adjust nutrient management practices.
Sustainable Land Management: Implementing sustainable practices like organic farming reduces chemical inputs and promotes long-term soil health.
By adopting these measures and promoting sustainable land management practices, it is possible to control soil degradation and ensure the long-term productivity of our soils for future generations.
Top 3 Authoritative Sources Used:
Food and Agriculture Organization (FAO) - The FAO provides comprehensive information on global agriculture practices, including reports on soil degradation issues.
United States Department of Agriculture (USDA) - The USDA offers valuable resources on sustainable agriculture practices to address soil degradation concerns.
World Bank - The World Bank publishes research on environmental sustainability and land management strategies to combat soil degradation worldwide | 200 |
| 9 | በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷የካቲት 3 የተጀመረው ምዝገባ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡
በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ @topacadamy | 144 |
| 10 | ለኢንትራንስ ፈተና Ethio Matric አፕሊኬሽንን በመጠቀም ይዘጋጁ፡፡
🔷 አፕሊኬሽኑ ከ2008 - 2015ዓም የኢንትራንስ ፈተና ከነመልሱ እና ከነማብራሪያው የያዘ ሲሆን ፤ እነዚህን ፈተናዎች በቀላሉ መለማመድ የምትችሉበት መንገድ አዘጋጅቷል፡፡
🔷 አፕሊኬሽኑን ዳውንሎድ ለማድረግ ታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.addismatric.addismatric | 104 |
| 11 | wudd beteseboche ende min koyachu samonu fetena sileneberegn new yetefahut ahun beadds melk hulum information akerbelachewal gowadegnochachewun add eyaregachu😍 | 130 |
| 12 | #BahirDarUniversity
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደባችሁ የጀማሪ መርሐግብር (Freshman) ተማሪዎች እና ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከላይ የተገለፁት ተማሪዎች ከጥር 21 እስከ 23/2016 ዓ.ም ምዝገባ እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፋ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ምዝገባው ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው ፤ ወደፊት ጥሪ እስከሚደረግ ድረስ ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቋል፡፡
❤️ @TemariNews
❤️ @TemariNews | 189 |
| 13 | #SalaleUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ስምንት 3x4 ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 154 |
| 14 | #BongaUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
➢ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ስድስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 142 |
| 15 | በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች በቅርቡ ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንደሚያደርጉ ገለፁ፡፡
የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎቸ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተመደቡላቸው ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አለማድረጋቸው ይታወቃል፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከሪሚዲያል ተማሪዎች የደረሱትን በርካታ ጥያቄዎች ተከትሎ፤ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችን አናግሯል፡፡
በዚህም የትምህርት ተቋማቱ "በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርጉ" የአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡
የተማሪዎቹ መግቢያ ቀን ላይ ውሳኔ ያለተደረሰ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሮቹ፤ በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግና እስከዛው ተማሪዎቹ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቀዋል፡፡
ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሌሎች ለ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister | 141 |
| 16 | #Grade12NationalExam
ከዚህ ቀደም በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ላይ ሲሰጡ ከነበሩ የትምህርት አይነቶች መካከል ሥነ ምግባርና የሥነ ዜጋ ትምህርት (Civics and Ethical Education) በዘንድሮው ዓመት 2016 ዓ/ም #አይሰጥም።
የሥነምግባር እና ሥነ ዜጋ ትምህርት (Civics and Ethical Education) ፈተና ያልተካተተው በሁለቱም የተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፎች ነው።
ይህ ፈተና ለምን በብሄራዊ ፈተናው ላይ እንዳልተካከተተ / እንዳይካተት ውሳኔ እንደተለለፈ ትምህርት ሚኒስቴር የሰጠው ዝርዝር ማብራሪያ የለም።
በሌላ በኩል ፤ ባለፉት ዓመታት ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሳይሰጥ የቆየው #የኢኮኖሚክስ ትምህርት በዚህ ዓመት 2016 ፈተና ላይ ተካቷል።
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እኩል ስድስት ትምህርቶችን ይወስዳሉ።
የተፈጥሮ ሳይንስ ፤ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ ፣ ፊዚክስ ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ሶኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ፈተና ሲወስዱ የማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ ፣ ጂኦግራፊ ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ፈተና የሚወስዱ ይሆናል።
በዚሁ ዝርዝር መሰረት ከሁለቱም ዘርፎች የሥነ ዜጋና ሥነምግባር (Civics and Ethical Education) ትምህርት የወጣ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ላይ ባለፉት ዓመታት ሳይሰጥ የቀረው ኢኮኖሚክስ ተካቷል።
ፈተናው የሚሰጥበት ትክክለኛውና ቁርጥ ያለው ቀን ባይታወቅም እንደ ከዚህ ቀደሞቹ ዓመታት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (#ዩኒቨርሲቲዎች) በማስገባት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
@tikvahethiopia | 142 |
| 17 | #DillaUniversity
በ2016 ዓ.ም ዲላ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ (ኦዳያኣ ካምፓስ) በሚገኘው ሬጂስትራር ጽ/ቤት
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ 3x4 የቅርብ ጊዜ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━
Share with your friends
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@RemedialExam
@RemedialExam | 185 |
| 18 | #WolkiteUniversity
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ለሪሚዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
አጠቃላይ ገለፃ ጥር 29/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ትምህርት ጥር 30/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመረጃውን ትክክለኛነት ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሬጅስትራር ኃላፊ አቶ ተስፋ ምኑታ አረጋግጧል፡፡
━━━━━━━━━━━━━━━
Share with your friends
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@RemedialExam
@RemedialExam | 165 |
| 19 | #AmboUniversity
በ2016 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዋና ካምፓስ ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት ተመዝገቡ ተብሏል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➭ 3×4 ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ።
JOIN 👇👇
#ትምህርት_ሚኒስቴር ✅
@Temeheret_minister | 158 |
| 20 | #WachamoUniversity
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ መደበኛ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው ለሪሜዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ👉 ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
> አንድ 2×2 እና ሁለት 3×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
ማሳሰቢያ፡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በስም Alphabet
➢ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ A-H Alphabet በዋና ግቢ
➢ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ I-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ
➢ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ A-M Alphabet በዋና ግቢ
➢ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ N-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝ | 156 |
