en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 352 subscribers, ranking 2 644 in the Blogs category and 2 351 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 352 subscribers.

According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 39.19%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.86% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 625 views. Within the first day, a publication typically gains 1 702 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 352
Subscribers
+124 hours
-327 days
-12430 days
Posts Archive
photo content

ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!
ኮሚሽኑን ድምጽ አልባ አድርገህ ይሄ ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈጸም ዘንድ አመቻችተኻል። ይሄ እኩይ ሥርዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ አርባ ንጹሐን ሲገድል እንዳላዬ አልፈኻል። መቼም አንረሳውም!!

በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለ
በኔ ዘመን ይህንን ስላየሁ መፈጠሬን ጠልቸዋለሁ። የፓርቲ ፖለቲካ ልገልፀው በማልችለው አሳማኝ ምክንያት (መፍትሄ ባይሆንም) እርም እንድል ተገድጃለሁ። በብልፅግና ፓርቲ የተሰጠኝን ኃላፊነት በፈቃዴ ለቅቂያለሁ ! የማሰብም ሆነ የመናገር ተፈጥሯዊ ነፃነቴ ያለበትን መንገድ መርጫለሁ !!! ፈጣሪ ከሆነውና ከሚሆነው መከራ ይሰውረን !! ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም.

ታደለ ገመቹ በአቡሽ ዘለቀ የሚቀናበት ቀን ከፊታችን አለ

photo content

photo content

photo content

የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!
+1
የሲኖዶሱን ትዕዛዝ በሚጻረር መልኩ የልብስ ቀለም መራጭ ሆኖ ይሄንን የዛቻ ማስታወቂያ የለጠፈው ባለሥልጣን...አቶ ታደሰ አጥላባቸው የሚባል የአማራ ብልፅግና አመራር መሆኑ ታውቋል። እየመዘገባችሁ!!

የፓስተር ዮናታን መንፈሳዊ ተግባራት

photo content

photo content

photo content

የደራርቱ እና የደረጀ ነገር☝️

እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢ
እንደ ሌሎች ወገኖች አገረ አፍራሽና ደም አፋሳሽ ድርጊትን በማውገዝ ፈንታ ድምጿን አጥፍታ የፕሮስፐሪቲን የጥፋት ፕሮጀክት ስትከታተል የከረመችው አትሌት የሕዝቡ ቁጣ ሃይማኖቱን ከማስከበር ባለፈ የገዢውን ፓርቲ ሕልውና እንደሚገዳደር ሲገባት "አስታራቂ" በሚል ሥም "ዙፋን ጠባቂ" ሆና ተከስታለች። ቅዱስ ሲኖዶሱም ከማስታረቅ በፊት የተወገዘውን ቡድን ቆብ ማስወለቅ እና መላውን ምዕመን ይቅርታ መጠየቅ ይቅደም በሚል ቃል ሸኝቷታል።

photo content

"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር
"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በማተራመስ ኢትዮጵያን ማፈራረስ" የሚለው የጥፋት ፕሮጀክት ሲተገበር... ወይዘሮ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንትነት ተሰይመው ትዕይንቱን ይከታተሉ ነበር።

ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂
ኢትዮጵያ በታሪኳ እንደዚህ አይነት ተራ እና ውዳቂ ሥርዓት አጋጥሟት አያውቅም የምላችሁ በምክንያት ነው። የተወገዘውን ቡድን የተቀበሉትን ምዕመናን ተመልከቱልኝማ...😂