en
Feedback
አርጋኖን መጻሕፍት መደብር ARGANON BOOK STORE

አርጋኖን መጻሕፍት መደብር ARGANON BOOK STORE

Open in Telegram

#የኅብርቱዋናዓላማ ፩.መንፈሳዊ መጻሕፍትን በዓላማ፤በእቅድ እንድናነባቸው፤እንድናስነብባቸው በሕይወታችን ትርጉም እንዲኖራቸው ማድረግ። ፪.ከቤተሰቦቻችን፤ዘመዶቻችን፤ወዳጆቻችን ስላነበብናቸው መጻሕፍት እነሱም ስላነበቡት መጻሕፍት ውይይት የማድረግ ልምድን ማዳበር። ፫.አንባቢ ትውልድ መፍጠር። ለአስተያየትዎ @orthokiha ይጻፉ። https://t.me/BetMetsahfte Cross @dawitfikr

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel አርጋኖን መጻሕፍት መደብር ARGANON BOOK STORE

Channel አርጋኖን መጻሕፍት መደብር ARGANON BOOK STORE (@betmetsahfte) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 17 861 subscribers, ranking 1 998 in the Books category and 1 934 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 17 861 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -116 over the last 30 days and by -6 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.12%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.33% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 773 views. Within the first day, a publication typically gains 1 489 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 28.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
#የኅብርቱዋናዓላማ ፩.መንፈሳዊ መጻሕፍትን በዓላማ፤በእቅድ እንድናነባቸው፤እንድናስነብባቸው በሕይወታችን ትርጉም እንዲኖራቸው ማድረግ። ፪.ከቤተሰቦቻችን፤ዘመዶቻችን፤ወዳጆቻችን ስላነበብናቸው መጻሕፍት እነሱም ስላነበቡት መጻሕፍት ውይይት የማድረግ ልምድን ማዳበር። ፫.አንባቢ ትውልድ መፍጠር። ለአስተያየትዎ @orthokiha ይጻፉ። https://t.me/BetMetsahfte Cross @dawit...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Books category.

17 861
Subscribers
-624 hours
-497 days
-11630 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+3
in 1 channels
August '26
+164
in 3 channels
Get PRO
July '26
+272
in 1 channels
Get PRO
June '26
+208
in 2 channels
Get PRO
May '26
+207
in 4 channels
Get PRO
April '26
+71
in 1 channels
Get PRO
March '26
+179
in 8 channels
Get PRO
February '26
+31
in 0 channels
Get PRO
January '26
+42
in 0 channels
Get PRO
December '25
+48
in 2 channels
Get PRO
November '25
+59
in 1 channels
Get PRO
October '25
+136
in 4 channels
Get PRO
September '25
+277
in 2 channels
Get PRO
August '25
+96
in 1 channels
Get PRO
July '25
+325
in 3 channels
Get PRO
June '25
+83
in 1 channels
Get PRO
May '25
+84
in 1 channels
Get PRO
April '25
+15
in 1 channels
Get PRO
March '25
+185
in 4 channels
Get PRO
February '25
+80
in 2 channels
Get PRO
January '25
+441
in 3 channels
Get PRO
December '24
+488
in 0 channels
Get PRO
November '24
+220
in 0 channels
Get PRO
October '24
+750
in 1 channels
Get PRO
September '24
+361
in 1 channels
Get PRO
August '24
+344
in 3 channels
Get PRO
July '24
+367
in 1 channels
Get PRO
June '24
+89
in 0 channels
Get PRO
May '24
+164
in 0 channels
Get PRO
April '24
+441
in 2 channels
Get PRO
March '24
+386
in 4 channels
Get PRO
February '24
+383
in 1 channels
Get PRO
January '24
+181
in 2 channels
Get PRO
December '23
+51
in 1 channels
Get PRO
November '23
+60
in 4 channels
Get PRO
October '23
+75
in 1 channels
Get PRO
September '23
+88
in 0 channels
Get PRO
August '23
+29
in 0 channels
Get PRO
July '23
+88
in 0 channels
Get PRO
June '23
+129
in 0 channels
Get PRO
May '23
+79
in 0 channels
Get PRO
April '23
+219
in 0 channels
Get PRO
March '23
+168
in 0 channels
Get PRO
February '23
+111
in 0 channels
Get PRO
January '23
+176
in 0 channels
Get PRO
December '22
+108
in 0 channels
Get PRO
November '22
+356
in 0 channels
Get PRO
October '22
+185
in 0 channels
Get PRO
September '22
+158
in 0 channels
Get PRO
August '22
+337
in 0 channels
Get PRO
July '22
+349
in 0 channels
Get PRO
June '22
+304
in 0 channels
Get PRO
May '22
+2 270
in 0 channels
Get PRO
April '22
+1 785
in 0 channels
Get PRO
March '22
+2 444
in 0 channels
Get PRO
February '22
+725
in 0 channels
Get PRO
January '22
+943
in 0 channels
Get PRO
December '21
+1 768
in 0 channels
Get PRO
November '21
+602
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1 462
in 0 channels
Get PRO
September '21
+4 486
in 0 channels
Get PRO
August '21
+1 793
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September0
07 September0
06 September+1
05 September+1
04 September+1
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
ፍኖት መንፈሳዊት.docx0.21 KB

2
#ፍኖት_መንፈሳዊት እና #የትዳር_ወግ #አሳታሚና_አከፋፋይ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0925421700_ይውሰዱ!
#ፍኖት_መንፈሳዊት እና #የትዳር_ወግ #አሳታሚና_አከፋፋይ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0925421700_ይውሰዱ!
2 212
3
በእግዚአብሔር ቸርነት ክርስቲያን ነኝ፤ በምግባሬ ግን ታላቅ ኀጢአተኛ፤ አጠራሬም ቤት አልባና የትሕትናን ምንጭ በመፈለግ ላይ ያለ ከርታታ፤ ከቦታ ቦታ የሚዘዋወር የሚል ነው። ንብረቶቼ በጀርባዬ ያዘል
በእግዚአብሔር ቸርነት ክርስቲያን ነኝ፤ በምግባሬ ግን ታላቅ ኀጢአተኛ፤ አጠራሬም ቤት አልባና የትሕትናን ምንጭ በመፈለግ ላይ ያለ ከርታታ፤ ከቦታ ቦታ የሚዘዋወር የሚል ነው። ንብረቶቼ በጀርባዬ ያዘልሁት ደረቅ ዳቦ ያለው የከረጢት ቦርሳና በእቅፌ የያዝሁት መጽሐፍ ቅዱስ ናቸው፤ ይኸው ነው ያለኝ። ከበዓለ ኀምሳ በኋላ በኻያ አራተኛው እሑድ ወደ ቤተክርስቲያን በቅዳሴ ላይ ለመሳተፍ ኼድሁና ልክ [የቅዱስ ጳውሎስ] መልእክት እየተነበበ ሳለ ገባሁ። ንባቡ ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ከላከው የመጀመሪያ መልእክት የተወሰደ ሲሆን፥ ይህም “ሳታቋርጡ ጸልዩ” ይላል። እነዚህም ቃላት በእኔ ላይ ጥልቅ ስሜት ፈጠሩብኝና እንዲህ ስል ዐሰብሁ፤ “አንድ ሰው ለሕይወት የሚያስፈልጉትን ነገሮች በመፈለግ ብዙውን ትኩረቱን በሚይዝበት በዚህ ዓለም ሳያቋርጥ እንዴት መጸለይ ይቻለዋል?” መጽሐፍ ቅዱሴን ከፍቼ ያለማቋረጥ መጸለይ እንዳለብን [፩ተሰ.፭፥፲፯] በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በመንፈስ መጸለይ አስፈላጊ እንደሆነ [ኤፌ.፮፥፲፰]፤ በሁሉም ቦታ በጸሎት እጅን በክብር ማንሣት እንደሚገባ [፩ጢሞ.፪፥፰] የሰማሁትን በገዛ ዐይኖቼ በትክክል ዐየሁ። ስለነዚህ ቃላት ደጋግሜ ተማርሁ፤ዐስብም ነበር፤ ነገር ግን ምንም መረዳት አልቻልሁም። #ፍኖት_መንፈሳዊት የሽፋን ዋጋ 550 ብር #አሳታሚና_አከፋፋይ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
2 533
4
እንግዲህ ቡሩክ ጢሞቴዎስ ሆይ “አርእስተ ትምህርተ መለኮትን” ከፈጸምኩ በኋላ፥ አሁን አቅሜ በፈቀደ መጠን ወደ አስማተ መለኮት ትርጓሜ እሻገራለሁ። ኾኖም ግን፥ ልንጸናበት የሚገባን የቅዱሳት መጻሕፍት
እንግዲህ ቡሩክ ጢሞቴዎስ ሆይ “አርእስተ ትምህርተ መለኮትን” ከፈጸምኩ በኋላ፥ አሁን አቅሜ በፈቀደ መጠን ወደ አስማተ መለኮት ትርጓሜ እሻገራለሁ። ኾኖም ግን፥ ልንጸናበት የሚገባን የቅዱሳት መጻሕፍት መርኅ አለ፤ ይኸውም ስለ እግዚአብሔር የኾነውን እውነት የምናጸናው በሰው ጥበብ ማባበያ ቃላት አይደለም፣ ይልቁንም በመንፈስ በተቃኘው በነገረ መለኮት መምህራን ኃይል ምስክርነት ነው። በዚህ ኃይል ከማይገለጹ እና ከመታወቅ በላይ ከኾኑ እውነታዎችህ ጋር የማይገለጽ እና ከመታወቅ በላይ የኾነ ኅብረትን እናደርጋለን። ይኸውም ኅብረት የሚኾነው በውስጣችን ባሉ የአእምሮ እና የኅሊና ሕዋሳት በግብራቸው አንድ በኾኑበት መጠን ነው። ስለኾነም በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ እግዚአብሔር ከገለጠልን ሐሳብ በቀር ከፍጥረት ኹሉ በላይ ስለኾነውና ኅቡዕ ስለኾነው አምላክ ምንም ነገር መናገርም ኾነ ማሰብ በፍጹም አይፈቀድልንም። ስለዚህ ይህን “ልዕለ ባሕርያዊ ዕውቀት” ልንሰጠው የሚገባው ‘አግኖስያ’(አለማወቅ) ተብሎ ለሚጠራው ነው።                                    ሐዋርያውያን አበው ቅጽ 1 ገጽ 227 ቅዱስ ዲዮናስዮስ ዘአርዮስፋጎስ በእንተ አስማተ መለኮት #አሳታሚና_አከፋፋይ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
2 044
5
መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ፍቅረማርያም ባዘዘው #ለደብረ_ታቦር_4ቱ_ጉባኤ_ቤት ራሳቸው ያዘጋጁት #ሃይማኖተ_አበው 4ኮፒ ሰጥተውናል።እቅዳችን 100ኮፒ ነው 60ኮፒ ይቀረናል። 60ሰዎች ካጣን ግን አንድሰው
መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ፍቅረማርያም ባዘዘው #ለደብረ_ታቦር_4ቱ_ጉባኤ_ቤት ራሳቸው ያዘጋጁት #ሃይማኖተ_አበው 4ኮፒ ሰጥተውናል።እቅዳችን 100ኮፒ ነው 60ኮፒ ይቀረናል። 60ሰዎች ካጣን ግን አንድሰው እንዲሸፍነው እናስገድዳለን። @orthokiha እዘዙ ከቤታችሁ ያሉትን አምጥታችሁ ስጡ። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
2 294
6
ለደብረ ታቦር ጉባኤ ቤት መጻሕፍት ማሰባሰቡ እንደቀጠለ ነው። ወለተ ሐና 26 መጻሕፍት ሁለት ወንድሞቻችን 4መጻሕፍት አዘውናል ወንድማችን 1 አንድ ወንድማችንም 7 መጻሕፍት ሰጥተውናል። 34 መጻሕፍት+1
ለደብረ ታቦር ጉባኤ ቤት መጻሕፍት ማሰባሰቡ እንደቀጠለ ነው። ወለተ ሐና 26 መጻሕፍት ሁለት ወንድሞቻችን 4መጻሕፍት አዘውናል ወንድማችን 1 አንድ ወንድማችንም 7 መጻሕፍት ሰጥተውናል። 34 መጻሕፍት ደርሰናል።እቅዳችን መቶ ነው 66 መጻሕፍት ይቀራል አሁንም አምጡልን። ወይም @orthokiha እዘዙን።
3 401
7
#የትዳር_ወግ #በትእዛዙ_ካሣ #የገጽብዛት_316 #ዋጋ_400ብር “ከሦስት ዓመት በፊት ዕድሜያቸው በሠላሳዎቹ ያሉ ባለጠጋ የሚባሉ ጥንዶች ለምክር ወደ እኔ ይመጣሉ፡፡ ከተጋቡ ገና ሁለት ዓመት አልሞላቸውም፡፡ ከጋብቻ በፊትም ብዙም አይተዋወቁም፡፡ ፍቅር ጠናብን ብለው በችኮላ ነው ሰርጉንም ያጣደፉት፡፡ ትዳር ጣፋጩንም መራራውንም አጣምራ የያዘች እንቆቅልሽ መሆኗንም አልተረዱትም ነበር፡፡ ጫጉላ ሽርሽሩ ሁሌም የሚቀጥል ሳይመስላቸው አልቀረም፡፡ “ሚስትም በተደጋጋሚ የምታነሣው ‘አያዳምጠኝም’ የሚል ነበር፡፡ ባል በቅሬታዋ ግራ ሳይጋባ አልቀረም፡፡ ‘ስትናገር እንኳን አቋርጫት አላውቅም፡፡ እርሷ ራሷ ምስክር ናት’ ይላል ደጋግሞ፡፡ ለካስ ነገሩ ሌላ ነው፡፡ ‘ስሜቴን አይረዳልኝም፤ ሲከፋኝ እንኳ ልብ አይለውም፡፡ ፍላጎቴን ለመረዳት ትዕግሥት የለውም፡፡ እያዋራሁት ዓይኑ ሌላ ቦታ ነው የሚያዬው፤ ጆሮው ቢሰማም ወደ ልቡ አይዘልቅም’ እያለች ሚስት ናዳውን አወረደችው፡፡ “‘እንዲያውም በሚገርም ሁኔታ ሲከፋኝ ከባለቤቴ ይልቅ ውሻችን መከፋቴን ዐውቃ ከጎኔ ተኮራምታ ትቀመጣለች፡፡ ሳለቅስ ቆይቼ ፊቴ ተለዋውጦ እርሱ ወደ ቤት ሲገባ እንኳ ምን እንደ ሆንኩ ስለማያስተውለው አይጠይቀኝም’ አለች…. “ያንጊዜ ነው ባል የባነነው፡፡ በእርግጥ አስተዋይ ሰው ነበረ፡፡ በሴትና በወንድ መካከል ያለውን የስሜትና የአረዳድ ልዩነት ለማስረዳት ስሞክር ነው ነገሩ የገባው፡፡ መፍትሔ ባይኖርህ እንኳ ሚስት ችግሯን ስትረዳላት መፍትሔ ያገኘች ያክል ይሰማታል፡፡ ሴት አዛኝ የመሆኗን ያህል ቶሎ መደሰትም ቶሎ መከፋም ያጋጥማታል፡፡ አንዳንድ ሴቶች ጠባያቸው እንደ ማዕበል ይወጣልም ይወርዳልም፡፡ ዋናው ቁም ነገሩ ማዳመጥ ማለት በሚስህ ጫማ ራስህን አድርገህ ስሜቷንም፣ ፍላጎቷንም፣ ነገሯንም በአጽንዖት መከታተልና ለብሶቷ ዕውቅና መስጠቱ ላይ ነው፡፡ ስትከፋ ስታባብላት ኀዘኗን ፈጥና ትረሳዋለች፡፡ ከማንም ይልቅ ተስፋ የምታደርገው አንተን ነውና የሚሉ ሐሳቦችን ተለዋወጥንና ተሰነባበትን” አለና ዶ/ር ኦባንግ በዝምታ ተዋጠ፡፡ የትዳር ወግ በትእዛዙ ካሣ፣ ገጽ. 177-178 #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
2 948
8
#የትዳር_ወግ #በትእዛዙ_ካሣ #የገጽብዛት_316 #ዋጋ_400ብር “ከሦስት ዓመት በፊት ዕድሜያቸው በሠላሳዎቹ ያሉ ባለጠጋ የሚባሉ ጥንዶች ለምክር ወደ እኔ ይመጣሉ፡፡ ከተጋቡ ገና ሁለት ዓመት አልሞላቸውም፡፡ ከጋብቻ በፊትም ብዙም አይተዋወቁም፡፡ ፍቅር ጠናብን ብለው በችኮላ ነው ሰርጉንም ያጣደፉት፡፡ ትዳር ጣፋጩንም መራራውንም አጣምራ የያዘች እንቆቅልሽ መሆኗንም አልተረዱትም ነበር፡፡ ጫጉላ ሽርሽሩ ሁሌም የሚቀጥል ሳይመስላቸው አልቀረም፡፡ “ሚስትም በተደጋጋሚ የምታነሣው ‘አያዳምጠኝም’ የሚል ነበር፡፡ ባል በቅሬታዋ ግራ ሳይጋባ አልቀረም፡፡ ‘ስትናገር እንኳን አቋርጫት አላውቅም፡፡ እርሷ ራሷ ምስክር ናት’ ይላል ደጋግሞ፡፡ ለካስ ነገሩ ሌላ ነው፡፡ ‘ስሜቴን አይረዳልኝም፤ ሲከፋኝ እንኳ ልብ አይለውም፡፡ ፍላጎቴን ለመረዳት ትዕግሥት የለውም፡፡ እያዋራሁት ዓይኑ ሌላ ቦታ ነው የሚያዬው፤ ጆሮው ቢሰማም ወደ ልቡ አይዘልቅም’ እያለች ሚስት ናዳውን አወረደችው፡፡ “‘እንዲያውም በሚገርም ሁኔታ ሲከፋኝ ከባለቤቴ ይልቅ ውሻችን መከፋቴን ዐውቃ ከጎኔ ተኮራምታ ትቀመጣለች፡፡ ሳለቅስ ቆይቼ ፊቴ ተለዋውጦ እርሱ ወደ ቤት ሲገባ እንኳ ምን እንደ ሆንኩ ስለማያስተውለው አይጠይቀኝም’ አለች…. “ያንጊዜ ነው ባል የባነነው፡፡ በእርግጥ አስተዋይ ሰው ነበረ፡፡ በሴትና በወንድ መካከል ያለውን የስሜትና የአረዳድ ልዩነት ለማስረዳት ስሞክር ነው ነገሩ የገባው፡፡ መፍትሔ ባይኖርህ እንኳ ሚስት ችግሯን ስትረዳላት መፍትሔ ያገኘች ያክል ይሰማታል፡፡ ሴት አዛኝ የመሆኗን ያህል ቶሎ መደሰትም ቶሎ መከፋም ያጋጥማታል፡፡ አንዳንድ ሴቶች ጠባያቸው እንደ ማዕበል ይወጣልም ይወርዳልም፡፡ ዋናው ቁም ነገሩ ማዳመጥ ማለት በሚስህ ጫማ ራስህን አድርገህ ስሜቷንም፣ ፍላጎቷንም፣ ነገሯንም በአጽንዖት መከታተልና ለብሶቷ ዕውቅና መስጠቱ ላይ ነው፡፡ ስትከፋ ስታባብላት ኀዘኗን ፈጥና ትረሳዋለች፡፡ ከማንም ይልቅ ተስፋ የምታደርገው አንተን ነውና የሚሉ ሐሳቦችን ተለዋወጥንና ተሰነባበትን” አለና ዶ/ር ኦባንግ በዝምታ ተዋጠ፡፡ የትዳር ወግ በትእዛዙ ካሣ፣ ገጽ. 177-178 #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
1
9
ስለ ደራሲው ትእዛዙ ይሁኔ ካሣ በዓለም አቀፍና በተቋማዊ የአመራር፣ የፋይናንስና የፕላኒንግ መስኮች ከሦስት አሥርት ዓመታት በላይ ያካበቱት ሰፊ ልምድ ያላቸው ደራሲና አሰልጣኝ ናቸው። የሙያ ጉዟቸው
ስለ ደራሲው ትእዛዙ ይሁኔ ካሣ በዓለም አቀፍና በተቋማዊ የአመራር፣ የፋይናንስና የፕላኒንግ መስኮች ከሦስት አሥርት ዓመታት በላይ ያካበቱት ሰፊ ልምድ ያላቸው ደራሲና አሰልጣኝ ናቸው። የሙያ ጉዟቸው በአሜሪካ መቀመጫውን ካደረገ ታዋቂ የዓለም አቀፍ ተቋም እንዲሁም ፣ በኢትዮጵያ ቀደምት በሆኑ የግል ዘርፍ ውስጥ የነበራቸውን ከፍተኛ የአመራር ሚና፣ እንዲሁም በአገሪቱ ትልቁ ባንክ ተግባራዊ የሥራ ልምዶች ያቀናጀ ነው። በጠንካራ የትምህርት መሠረትና በብዙ ዘርፎች ባላቸው ጥልቅ ተሞክሮ የታነፁት ደራሲው፣ እነዚህ ሦስት መጽሐፍትን ለ አንባቢያን አቅርበውልናል። አዲሶቹ በእንግሊዘኛ የቀረቡ መጽሐፍቶቻቸው «Why Strategy Fails: Eleven Gaps Between Ambition and Results» እና «The Silent Soul»፣ ቀደም ሲል ካተሟቸውና ከፍተኛ አድናቆትን ካተረፉት «ቅን መሪ» እና «ባለ ራዕይ መሪ» ከተሰኙት ድንቅ መጻሕፍቶቻቸው ፣እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ ከሚገኙት «የትዳር ወግ» ከተሰኘው በጣም ተወዳጅ ከሆነው የአማርኛ ሥራቸው ጋር በአንድነት ለአንባቢዎች የቀረበ የላቀ የዕውቀት ገጸ-በረከት ነው። #የትዳር_ወግ የፊታችን ሰኞ ይወጣል።የሽፋን ዋጋው 650 ብር ነው።ቀድመው ለሚከፍሉ ደንበኞቻችን ታላቅ ቅናሽ አድርገናል። የትዳር ወግ የተሰኘ መጽሐፍ ለመውሰድ 500 ብር ብቻ ቀድማችሁ ክፈሉ።2ቱ እንግሊጣ መጻሕፍትም ከኅትመት ሊወጡ ሲሉ ቅናሹ እናሳውቃለን። CBE 1000499547629 KIFLOM H AND/OR YILEMA TSEGAYE Screenshot @orthokiha ላይ ላኩልን። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
2 824
10
ስሜን አትጥቀስ ያሉኝ አንድ አባት አንገብጋቢ ችግር ላይ ላለው ገዳም ጤፍ ገዝተህ አስፈጭተህ ስጥልኝ ብለው 256ሺ ብር አስገብተውልኝ።በዛሬ ቀን ለደብረ መንኩል አቡነ መድኅንየ እግዚእ ገዳም አበምኔ+1
ስሜን አትጥቀስ ያሉኝ አንድ አባት አንገብጋቢ ችግር ላይ ላለው ገዳም ጤፍ ገዝተህ አስፈጭተህ ስጥልኝ ብለው 256ሺ ብር አስገብተውልኝ።በዛሬ ቀን ለደብረ መንኩል አቡነ መድኅንየ እግዚእ ገዳም አበምኔቱ በተገኙበት 19 ኩንታል ጤፍ በ13,500 ብር ሲሳብ 256,500 ብር ከፍለን 19 ኩንታል ጤፍ አስረክበናል። ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን።
3 394
11
#የልዳው_ኮከብ የልጆች መጽሐፍ 2ኛ ዕትም በስርጭት ላይ ነን! አዘጋጅ ፡- ዶክተር ብሩክታዊት ተስፋይ የሽፋን ዋጋ፡- 300 ብር #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕ
#የልዳው_ኮከብ የልጆች መጽሐፍ 2ኛ ዕትም በስርጭት ላይ ነን! አዘጋጅ ፡- ዶክተር ብሩክታዊት ተስፋይ የሽፋን ዋጋ፡- 300 ብር #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
3 227
12
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ አድርገን መጻሕፍት ለእናንተ ልናቅርብ ነው።ለመች ይሁንላችሁ? የቀኑ ምርጫ በእናንተ ይወሰናል።
3 423
13
አርጋኖን መጻሕፍት መደብር የዓመቱ የመጻሕፍት ሽያጭ ቅናሽ አያደርግም ወይ? አዎ ያደርጋል።ዓመት ሙሉ ቅናሽ እንዳረግን ነው።የቅናሽ ቅናሽ ደግሞ በቅርቡ እያሰብን ነው።መቼ? በእናንተ ምርጫ ይወሰናል? የዓመቱ የቅናሽ ቅናሽ መች እናዘጋጅላችሁ?
1
14
No text...
5 405
15
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ለትንሣኤ ማርያም! የእሷ መነሳት የትንሣኤ ጉባኤ ተስፋችን ነውና። ጽሑፉ የላከልኝ የአብአለ ነው። ለደብረ ታቦር ጉባኤ ቤት አንድ ሰው ማጣቴ ግን እጅግ ገርሞኛል ከኪሳችሁ
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ለትንሣኤ ማርያም! የእሷ መነሳት የትንሣኤ ጉባኤ ተስፋችን ነውና። ጽሑፉ የላከልኝ የአብአለ ነው። ለደብረ ታቦር ጉባኤ ቤት አንድ ሰው ማጣቴ ግን እጅግ ገርሞኛል ከኪሳችሁ ብር ባታወጡም እቤታችሁ ያለ መጽሐፍ መስጠት እንዴት አቃታችሁ? አንብባችሁ ቁጭ ያደረጋችሁት ለጉባኤ ቤት ተማሪዎች ለንባብ ይጠቅማል ግን የላችሁም አንድ አንድ መጽሐፍ እንስጥ። @orthokiha እዘዙ ወይም መጽሐፉ አርጋኖን መጥታችሁ ስጡ። መልካም አሸንዳ፤ሸደይ፤ሳሎልያ፤ማርያ!
4 168
16
የደብረ ታቦር መድኃኒዓለም የ4ቱ ጉባኤ ምስክር ቤት መጻሕፍት እንድናሰባስብ መምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ ባለፈው በአካል መደብራችን መጥተው ደብዳቤ ሰጥተውናል።ያለፉ ሳምንታት ለአርዕስተ አበው ጉባኤ
የደብረ ታቦር መድኃኒዓለም የ4ቱ ጉባኤ ምስክር ቤት መጻሕፍት እንድናሰባስብ መምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ ባለፈው በአካል መደብራችን መጥተው ደብዳቤ ሰጥተውናል።ያለፉ ሳምንታት ለአርዕስተ አበው ጉባኤ ቤት እየተሰበሰበ ስለነበር ትንሽ ጠብቁን ብለን እስካሁን አቆይተነዋል።የሱባኤው መዝግያ በበረከት እናድርገው። Challenge እያስጀመርን ነው። አንድ መጽሐፍ ለጉባኤ ቤት ስትሰጡ እኛም አንድ ተጨማሪ እንሰጣለን።የምንፈልገው የሰው ብዛት 100 ሰዎች ነው።በድምሩ 200 መጻሕፍት ይሆናሉ። ኑ ለታላቁ የቤተ-ክርስትያን ዩኒቨርስቲ መጻሕፍት እንስጥ። @orthokiha ለደብረ ታቦር ጉባኤ ቤት አለሁኝ በሉኝ። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
4 362
17
መልካም ዜና! እነዚህ ዓለም አቀፍ መንፈሳዊ መጻሕፍት ከእናንተው #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር በአማርኛ በሊቃውንት አስገርጉሞ በቅርቡ ያቀርብላችኃል። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም
መልካም ዜና! እነዚህ ዓለም አቀፍ መንፈሳዊ መጻሕፍት ከእናንተው #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር በአማርኛ በሊቃውንት አስገርጉሞ በቅርቡ ያቀርብላችኃል። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
4 373
18
በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተሰናዳው #የብርሃን_እናት የተሰኘው መጽሐፍ 14ኛ ዕትም በማከፋፈል ላይ ነን! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውንዱ_አጠገብ_098
በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተሰናዳው #የብርሃን_እናት የተሰኘው መጽሐፍ 14ኛ ዕትም በማከፋፈል ላይ ነን! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውንዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ
3 934
19
ፖሊካርፐስም ወደ ሜዳው ሲገባ "ፖሊካርፐስ ሆይ በርታ ፤ ጽኑ ኹን! " የሚል ቃል ከሰማይ መጣ ተናጋሪውን ያየው ማንም የለም ፤ ነገር ግን በዚያ የነበሩት ወንድሞች ድምፁን ሰሙ ። በመጨረሻም ወደ ፊ
ፖሊካርፐስም ወደ ሜዳው ሲገባ "ፖሊካርፐስ ሆይ በርታ ፤ ጽኑ ኹን! " የሚል ቃል ከሰማይ መጣ ተናጋሪውን ያየው ማንም የለም ፤ ነገር ግን በዚያ የነበሩት ወንድሞች ድምፁን ሰሙ ። በመጨረሻም ወደ ፊት ሲያቀርቡት ሀገር ገዢው ፖሊካርፐስ እርሱ መኾኑን ጠየቀው ፤ እርሱም መኾኑን ሲያምን ሃይማኖቱን እንዲክድ ሊያግባባው እየሞከረ እንዲህ አለው "ለሽምግልናህ እዘን ደግሞም እነርሱ እንደሚያደርጉት ኹሉ  በቄሳር መልካም እድል ማል ፤ ሐሳብህንም ለውጥና 'አምላክ የሌላቸው ይጥፉ' በል " አለው ። ያንጊዜም ፖሊካርፐስ በመሰብሰቢያው የነበሩትን ዓመፀኞች አረማውያን ኹሉ በእርጋታ ተመለከተ ፤ በእጁም እነርሱን አመለከተ ቃተተም ወደ ሰማይም ቀና ብሎ "አምላክ የሌላቸው ይጥፉ ! " አለ ። ከዚያም ሀገረ ገዢው እየገፋፋው "ማል ፤ እኔም ነጻ አወጣሃለሁ ፤ ክርስቶስን ስደብ " አለው ። ፖሊካርፐስም "ሰማንያ ስድስት ዓመት አገልግዬዋለሁ ፤ እርሱም ከቶ ምንም አልበደለኝም ። ታዲያ ንጉሤንና መድኃኒቴን እንዴት ልሰድብ እችላለሁ ? " ብሎ መለሰለት ። ዜና ስምዑ ለቅዱስ ፖሊካርፐስ ፤ ሐዋርያውያን አበው ገጽ 127 @orthokiha ይዘዙ! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0925421700_ይደውሉ!
4 913
20
የሐዋርያውያን አበው መጽሐፍ ዳሰሳ.docx
8 230